TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ከሀገር መከላከያ ሰራዊት⬆️

"ዛሬ #በሰመራ ከተማ ቀጠና 4 ተብሎ በሚስጠራው አካባቢ የሀገር #መከላከያ 6ኛ ሜካናይዝ ክፍለጦር አባላት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ 30 ተማሪዎች ለአዲሱ አመት የደብተር እና የእስክርቢቶ ስጦታ አብርክተዋል። ለሁሉም ተማሪዎች ከ1-12 ክፍል እንደየደረጃቸው ነው ስጦታው የተበረከተላቸው። H.E.A ከሰመራ"

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የአፋር ብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አብዴፓ) ነባር አመራሮችን በወጣቶች ተክቶ  በሀገሪቱ የተጀመረውን የለውጥ ጉዞ ወደ ክልሉ በማውረድ ለማሳካት እንደሚሰራ የድርጅቱ ሊቀመንበር አስታወቁ፡፡ #በሰመራ ከተማ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የአብዴፓ ድርጅታዊ ኮንፈረንስ የአቋም መግለጫ በማውጣት ትናንት ተጠናቋል፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሰመራ‼️

የአፋር ክልል ነዋሪዎች #በሰመራ_ከተማ ከመንግስት ሀላፊዎች ጋር በጥያቄዎቻቸው ዙሪያ በመወያየት ላይ ይገኛሉ።

ፎቶ፦ ELU
@tsegabwolde @tikvahethiopia