TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Lebanon

እንደ ሌባኖስ ጤና ሚኒስቴር መረጃ #በሌባኖስ በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ ሰዎች መካከል ስምንት (8) ኢትዮጵያዊያን ይገኙበታል።

በቤይሩት የሚገኘው የኢትዮጵያ ቆንስላ ግን ስለተጠቀሰው አሃዝ ከአገሪቱ መንግሥት የተሰጠው መረጃ #እንደሌለ ለቢቢሲ የአማርኛው አገልግሎት ተናግሯል።

ተጨማሪ ያንብቡ https://telegra.ph/BBC-05-16-2

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia