TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.61K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ፕሮፌሰር #ፍቅሬ_ቶሎሳ እንዲህ ብለዋል...

"ጀርመን ሄጀ የወለድኩት ልጅ ጀርመነኛ ቢናገር፣ እንግሊዝ የወለድኩት ልጅ እንግሊዘኛ ተናጋሪ ቢሆን፣ ጣሊያን ሀገር የወለድኩት ጣሊያንኛ ተናጋሪ ቢሆን ልጆቼ የተለያየ ቋንቋ ስለተናገሩ ወንድማማችነታቸው ይፋቃል ወይ? እኔስ ኦሮሞኛ፣ አማርኛና ትግርኛ ተናጋሪ በመሆኔ ወይም ልጆቼ የሚናገሩትን ቋንቋ ስላልተናገርኩ አባትነቴ ይፋቃል ወይ? የሚያዛምደን ስጋና ደማችን እንጅ #ቋንቋችን አይደለም፤ ስለዚህ እኛ #ኢትዮጵያውያን የተለያየ ቋንቋ መናገራችን ሊከፋፍለንና ሊያጋጨን አይገባም"

@tsegabwolde @tikvahethiopia