TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.2K photos
1.62K videos
218 files
4.4K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#UpdateSport አትሌት #ስንታየው_ለገሰ በዘንድሮው የናይጄሪያ ሌጎስ ማራቶን ለማሸነፍ ችሏል፡፡ ኢቢሲ ቫንጋርድን ጠቅሶ እንደዘገበው አትሌቱ ውድድሩን 2:17:26 በሆነ ሰአት 1ኛ ሆኖ በማጠናቀቁ የ50ሺህ ዶላር ተሸላሚ ሆኗል፡፡ ኬኒያዊው አትሌት ጆሽዋ ኪፕኮሪር 2ኛ በመውጣት የ40 ሺህ ዶላር ተሸላሚ ሲሆን ሌላኛው ያገሩ ልጅ ዊሊያም የጉን 3ኛ በመውጣት የ30 ሺህ ዶላር ተሸልሟል፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia