TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63K photos
1.61K videos
216 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የመከላከያ ሚኒስትር ክብርት ኢንጂነር #አይሻ_መሃመድ በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ አዲስ ከተሾሙት የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አምባሳደር መሀመድ #ሳሊም_አልራሺዲ ጋር በፅ/ቤታቸው ተነጋግረዋል፡፡ አምባሳደር መሃመድ በዚሁ ወቅት የሁለቱን አገሮች ግንኙነቶች በማሳደግ በኩል ጠንክረው እንደሚሰሩ ያላቸውን እምነት ገልፀዋል፡፡ በተለይም በአቅም ግንባታ ዘርፍ ተቋሙን ለማገዝ ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላቸውም ተናግረዋል፡፡ ክብርት ሚኒስትሯም ሁለቱ አገራት ያላቸው የረጅም ጊዜ ግንኑኙት ዘመናትን የተሻገረ መሆኑን ገልፀው አምባሳደር መሀመድ በኢትዮጵያ ውጤታማ የቆይታ ጊዜያት እንዲኖራቸው ተመኝተዋል፡፡

Via Defense Minister Office, Ethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia