TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.61K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
"ሀረር ለመኖር #ሰው መሆን ብቻ በቂ ነው!" ዛሬ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በመሩት ውይይት ላይ ከሀረር የመጡ የሀይማኖት አባት የተናገሩት!

@tsegabwolde @tikvahethiopia
"#ሰው_መሆን"

ሰው ማህበረሰብን ይፈጥራል፣ ሰው አከባቢን ይገነባል፣ ሰው ሀገርን ይፈጥራል፣ ሰው የተለያየ የቆዳ ቀለም ሊኖረው ይችላል፣ ሰው ልዩ ልዩ ባህሎችም ይኖሩታል የተለያየም ቋንቋ ተናጋሪ ሊሆን ይችላል፡፡ ሁሉም ሰው ግን ሰው በመሆኑ ብቻ ክቡር ፍጥረት ነው፡፡

"ሰው መሆን" ልዩ የባህል አልባሳት ፋሽን ሾው

በዚህ ዝግጅት ላይ የተለያዩ የሀገራችን ባህላዊ አልባሳት ልዩነት ሳይገድባቸው በአርባምንጭ ከተማ በሀይሌ ሪዞርት በአንድ መድረክ ይደምቃሉ፡፡ በዝግጅቱ መሳተፍ የምትፈልጉ ዲዛይነሮች አልባሳቶቻችሁን በነጻ እንድታስተዋውቁ ተጋብዛችኋል፡፡ ዝግጅቱን በመደገፍ ለመሳተፍ የምትፈልጉም አግኙን፡፡

የዝግጅቱ ዓላማ
ሰው መሆንን ተረድተው ለዘመናት የሀገራችን ባህሎችና ቋንቋዎች በፍቅር አብረው መኖራቸውንና ዛሬም በአንድ ቦታ በአንድ መድረክ አብረው ሲሆኑ እንደሚደምቁ ማሳየት!

የዝግጅቱ ቦታ
ሀይሌ ሪዞርት /አርባምንጭ

ለበለጠ መረጃ
☎️ +251949142388
☎️ +251925114045
☎️ +251913134524

አዘጋጆች
ፒስ ሞዴል ኢቨንት እና ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከጋሞ ዞን አስተዳደር ጋር በመተባበር የተዘጋጀ!