TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.61K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#HAWASSA

ሹመትና የአመራር ሽግሽግ፦

1. አቶ #መልካሙ_ወርቁ የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ እና የትምህርት መምሪያ ኃላፊ፣

2. አቶ #ቦንቴ_ቦቼ የከተማዋ የደኢህዴን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ፣

3. ኮሌኔል #ሮዳሞ_ኪአ የሰላም እና ፀጥታ አስተዳደር መምሪያ ኃላፊ፣

4. ምክትል ኮማንደር #ኢዮብ_አቤቶ የፖሊስ መምሪያ ኃላፊ እና

5. አቶ #ሀይለዮሐንስ_ነጌሶ የቤቶች ልማት ጽ/ቤት ኃላፊ

የሃዋሳ ከተማ አስተዳደር አዳዲስ የካቢኔ አባላት ሹመትን ጨምሮ የአመራር ሽግሽግ በትናንትናው እለት አድርጓል!

ምንጭ፦ ከንቲባ ጽ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1