TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ኢትዮጵያዊ #ማንነት ድሮ የነበረ አሁንም ያለ ወደፊትም የሚኖር ነው። #ኢትዮጵያዊነት ደም ነው!

@tsegabwolde @tikvahethiopia
የጅምላ መቃብር ተገኘ‼️

በሶማሌና ኦሮሚያ አዋሳኝ አካባቢ 200 ሰዎች የተቀበሩበት የጅምላ #መቃብር መገኘቱ ተሰማ።

የቀድሞው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ #አብዲ_መሐመድ_ኡመር ላይ ፖሊስ እያካሄደ ካለው ምርመራ ጋር ተያይዞ ነው የጅምላ መቃብሩ የተገኘው፡፡

በጅምላ መቃብሩ አፅማቸው የተገኘው ሰዎችን #ማንነት ለመለየት ጥረት እየተደረገ ነው፡፡

በትናንትናው ዕለት፣ የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የቀድሞ ፕሬዝዳንት አቶ አብዲ ሙሀመድ ኡመር ላይ ለሚያደርገው ምርመራ ፖሊስ የጠየቀው #ተጨማሪ 14 ቀናት እንደተፈቀደለትና ፍርድ ቤቱ ለህዳር 13 2011 ቀጠሮ መስጠቱን ይታወቃል።

ምንጭ፦ ሸገር 102.1
@tsegabwolde @tikvahethiopia