በጋምቤላ የዓለም ሰብዓዊ አገልግሎት ተቋረጠ!
ሁሉም የሰብዓዊ ዕርዳታ ተቋማት በጋምቤላ ክልል የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ ለጊዜው #ማቋረጣቸውን በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት ሰብዓዊ ዕርዳታ አስተባባሪ አስታወቁ፡፡ እዚሁ ውሳኔ ላይ የተደረሰውም በጋምቤላ ክልል በተፈፀመው ጥቃት ሁለት የሰብዓዊ ዕርዳታ ሰራተኞች መገደላቸውን ተከትሎ፣ መሆኑን በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት ተጠባባቂ የሰብዓዊ ዕርዳታ አስተባባሪ ስቲቨን ዌር ኦማሞ ለአሜሪካ ድምፅ አስረድተዋል።
Via #VOA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሁሉም የሰብዓዊ ዕርዳታ ተቋማት በጋምቤላ ክልል የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ ለጊዜው #ማቋረጣቸውን በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት ሰብዓዊ ዕርዳታ አስተባባሪ አስታወቁ፡፡ እዚሁ ውሳኔ ላይ የተደረሰውም በጋምቤላ ክልል በተፈፀመው ጥቃት ሁለት የሰብዓዊ ዕርዳታ ሰራተኞች መገደላቸውን ተከትሎ፣ መሆኑን በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት ተጠባባቂ የሰብዓዊ ዕርዳታ አስተባባሪ ስቲቨን ዌር ኦማሞ ለአሜሪካ ድምፅ አስረድተዋል።
Via #VOA
@tsegabwolde @tikvahethiopia