TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
በጋምቤላ የዓለም ሰብዓዊ አገልግሎት ተቋረጠ!

ሁሉም የሰብዓዊ ዕርዳታ ተቋማት በጋምቤላ ክልል የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ ለጊዜው #ማቋረጣቸውን በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት ሰብዓዊ ዕርዳታ አስተባባሪ አስታወቁ፡፡ እዚሁ ውሳኔ ላይ የተደረሰውም በጋምቤላ ክልል በተፈፀመው ጥቃት ሁለት የሰብዓዊ ዕርዳታ ሰራተኞች መገደላቸውን ተከትሎ፣ መሆኑን በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት ተጠባባቂ የሰብዓዊ ዕርዳታ አስተባባሪ ስቲቨን ዌር ኦማሞ ለአሜሪካ ድምፅ አስረድተዋል።

Via #VOA
@tsegabwolde @tikvahethiopia