TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ኢትዮ ቴሌኮም የታሪፍ ቅናሽ ከማድረጉ በተጨማሪ ካለፈው ዓመት ጀመሮ ሲያካሂድ የቆየውን የሞባይል ምዝገባ #ማቆሙን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ወይዘሪት ፍሬህይወት ታምሩ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ገልጸዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Oromia " የልዩ ኃይል ስምሪት አቁመናል ፤ ... በክልሉ ያለውን የፀጥታ ማስከበር ሥራ የአገር መከላከያ ሠራዊት ተረክቧል " - የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን የኦሮሚያ ክልል መንግሥት የልዩ ኃይል አደረጃጀት ስምሪት ማቆሙን አስታወቀ። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር አራርሳ መርዳሳ ከዶይቼ ቬለ ጋር ባደረጉት ቃለመጠይቅ ነው ይህንን ያሳውቁት። ዋና ኮሚሽነሩ ለሬድዮ ጣቢያው በሰጡት ቃል ፤  የፌዴራሉ…
#Oromia

የክልል ልዩ ኃይሎችን መልሶ የማደራጀት ተግባር መጀመሩን ተከትሎ የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የልዩ ኃይል ስምሪት #ማቆሙን ገልጿል።

በክልሉ ያለውን የፀጥታ ማስከበር ስራ የአገር መከላከያ ሰራዊት መረከቡንም አሳውቋል።

የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ጄነራል አራርሳ መርዳሳ ፤ ለዶቼ ቨለ ሬድዮ ጣቢያ በሰጡት ቃለ ምልልስ ነው ይህን ያሉህ።

ኦሮሚያ የሚንቀሳቀሰው መንግሥት " ሸኔ " እያለ የሚጠራውና እራሱን የኦሮሞ ነጻነት ጦር ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን የመንግሥትን ጥሪ በመቀበል እንቅስቃሴውን የሚያቆም ከሆነ በክልል ሌሎች የፀጥታ ሥራዎች #በመደበኛ_ፖሊስ እንደሚከወኑ ያሳወቁት ጄነራል አራርሳ ለጊዜው ግን የዜጎች ደህንነት አደጋ ላይ እንዳይወድቅ የመከላከያ መከላከያ ሰራዊት ኃላፊነቱን ተረክቧል ብለዋል።

በኦሮሚያ ላይ አሁናዊ የፀጥታ ሁኔታው #አስተማማኝ_እንዳልሆነ ያልሸሸጉት ኮሚሽነሩ በተለያየ ስያሜ በመንቀሳቀስ ኅብረተሰቡን የሚያፈናቅሉ መኖራቸውን ለሬድዮ ጣቢያው በሰጡት ቃለምልልስ ገልጸዋል።

@tikvahethiopia
👎2.25K👍99493🕊44🙏31🥰13😢10😱9