TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update አዲስ የተሾሙት የሱማሌ ክልል ምክትል ፕሬዝደንት አቶ ሙስጠፋ ኡመር ጅግጅጋ ሲደርሱ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። አቶ ሙስጠፋ ከ11 አመት በኅላ ነው ወደ ክልሉ የተመለሱት።

በሌላ በኩል⬇️

የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው #አስቸኳይ ጉባኤ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ውሣኔ አሳልፏል፡፡

ምክር ቤቱ አቶ #ሙስጠፋ_መሐመድን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አድርጎ ሾሟል፡፡

አቶ ሙስጠፋ የርዕሰ መስተዳድሩ ስራንም ሸፍነው ይሰራሉ፣ እንዲሁም የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባል ይሆናሉ ተብሏል፡፡

በክልሉ በነበረው የጸጥታ ችግር ምክንያት የቀድሞ አመራሮችን ጨምሮ ሰባት ግለሰቦች #ያለመከሰስ መብታቸው ተነስቷል፡፡

©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia