TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የሟቾች ቁጥር 19 ደርሷል‼️

በሱዳን የነዳጅና የዳቦ ዋጋ #መጨመርን ተከትሎ በተከሰተው የኑሮ ውድነት ምክንያት በተቀሰቀሰው ህዝባዊ ተቃውሞ #የሞቱት ሰዎች ቁጥር 19 መድረሱ ተገለፀ።ለተቃውሞ በወጡ ሰልፈኞችና በፖሊስ መካከል በተፈጠረ ግጭትም እስካሁን ሁለት የፖሊስ አባላትን ጨምሮ የ19 ሰዎች ህይዎት ማለፉን የሱዳን መንግስት ቃል አቀባይ ቦሻራ ጁማ አስታውቀዋል።

ምንጭ፦ አፍሪካ ኒውስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia