TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.2K photos
1.62K videos
218 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#BREAKING

የ2012 የዩንቨርሲቲ #መግቢያ_ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል ተብሏል። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንዳስታወቀው የ2012 የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ወይም ማለፊያ ነጥብ ነገ ረፋድ ይፋ ይደረጋል ብሏል።

ምንጭ፦ኢትዮ ኤፍ ኤም
@tsegabwolde @tikvahethiopia