TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63K photos
1.61K videos
217 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የደምቢዶሎ ዩንቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር #ደላሳ_ቡልቻ ከደምቢዶሎ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዙ ባልታወቁ ሰዎች #መታገታቸው ተሰማ። ከስፍራው የሚወጡ መረጃዎች እንዳመለከቱት ፕሬዝዳንቱ በጉዞ ላይ ሳሉ ድንገት ተሰውረዋል።

ምንጭ፦ ዋዜማ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia