TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ዶ/ር #አብይ_አህመድ በመጨረሻ ሰአት በተደረገ የጉዞ #ለውጥ ምክንያት በሚቀጥለው ሳምንት የአለም መሪዎች ከሚገናኙበት የተ.መ.ድ ስብሰባ #መቅረታቸውን ለጉዳዩ ቅርበት ያለው ግለሰብ ለAPው ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት ገልጿል። ዶ/ር አብይ በዘንድሮው ስብሰባ ከፍ ባለ ሁኔታ ከሚጠበቁት የአለም መሪዎች አንዱ እንደሚሆኑ ተገምቶ ነበር።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
1