TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የአገር መከላከያ ሰራዊት ባለፉት 100 ቀናት ኢትዮጵያ ውስጥ #ምርጥ ስራ ከሰሩ ተቋማት መካከል ዋነኛው እንደሆነ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረበላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት እንደተናገሩት፤ ባለፉት አመታት ኢትዮጵያን ከልዕልናዋ ለማውረድና ለመድፈር ተሞክሮ የመከላከያ ሰራዊቱ ሰንፎ ያሳለፈበት ጊዜ የለም። ባለፉት ወራት ክልሎች ሰላምን ለማረጋገጥ በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ ምክንያት ችግሮች ሲገጥሟቸው ሰራዊቱ ገብቶ #መስዋእትነት በመክፈል #ማረጋጋት መቻሉንም አስታውሰዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia