TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
ፍቶ፦ የመስቀል ደመራ በዓል እየተከበረ ይገኛል።
በአዲስ አበባ ከሰዓታት በፊት ዝናብ ሲጥል ነበር።
ምንም እንኳን ሲዘንብ የነበረው ዝናብ ጠንከር ያለ ቢሆንም የበዓሉ ድባብ አልደበዘዘም።
#ኦርቶዶክስተዋሕዶ #መስቀልደመራ
Photo Credit : ኢቢሲ ፣ ማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ፣ Tikvah Family AA
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከሰዓታት በፊት ዝናብ ሲጥል ነበር።
ምንም እንኳን ሲዘንብ የነበረው ዝናብ ጠንከር ያለ ቢሆንም የበዓሉ ድባብ አልደበዘዘም።
#ኦርቶዶክስተዋሕዶ #መስቀልደመራ
Photo Credit : ኢቢሲ ፣ ማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ፣ Tikvah Family AA
@tikvahethiopia
❤1.74K🙏133😡50🥰47🕊38😭23👏14🤔12😢1