TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ከ300 ሚሊዮን ብር በላይ አሴት (ካፒታል) ያስመዘገቡ ባለሀብቶች በደብረ ማርቆስ ኢንዱስትሪ ፓርክ #ሊሰማሩ ነው፡፡ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን #ደብረ_ማርቆስ ቅርንጫፍ ጽ.ቤት ለ12 ባለሀብቶች ቦታ፣ ካርታና የቦታ ፕላን ማዘጋጀቱን አስታውቋል፡፡

ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia