TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63K photos
1.61K videos
217 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ፌደራል ፖሊስ⬇️

በአዲስ አበባ #ለዛሬ የተጠራ ምንም ዓይነት #ሰልፍ አለመኖሩን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀ።

ኮሚሽኑ ለfbc እንደገለፀው፥ ህብረተሰቡ በመዲናዋ ምንም ዓይነት የተጠራ ሰልፍ አለመኖሩን አውቆ #መደበኛ የእለት ተእለት እንቅስቃሴውን እንዲያከናውን አሳስቧል።

መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ አንዳንድ ዓለም አቀፍ ተቋማት ለረቡዕ በአዲስ አበባ የተጠራ ሰልፍ አለ በሚል ያወጡት መረጃ ሙሉ በሙሉ #የተሳሳተም ነው ብሏል።

©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia