TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Afar #Tigray #UNHCR #IOM

UNHCR ከትግራይ ክልል ውስጥ #ለአደጋ_ተጋላጭ ናቸው ያላቸውን 55 ኤርትራዊያን ስደተኞችን በIOM Ethiopia እገዛ ወደ አፋር ክልል ማዛወሩን አስታውቋል።

ወደአፋር ክልል ከተዘዋወሩት ስደተኞች መካከል ከግማሽ በላዩ ህጻናት ናቸው።

UNHCR ስደተኞቹ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ለወራት ከኖሩ በኃላ አሁን ላይ ምቹ ወደሆነ መጠለያ እንደሚገቡ እና አስፈላጊውን ሁሉ እርዳታ እንደሚያገኙ ገልጿል።

@tikvahethiopia
👍1