TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የሰኔ 16ቱ የቦንብ ጥቃት‼️

የሰኔ 16ቱን የቦንብ ጥቃት በተመለከተ የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ አቶ #ብርሃኑ_ጸጋዬ የተናገሩት፦

• የሰኔ 16ቱ የቦንብ ጥቃት በብሄራዊ መረጃ ደህንነት ኃላፊ የተቀነባበረ ወንጀል ነው፡፡

• ወንጀሉን የፈፀሙት በብሔር ሲታዩ #ኦሮሞ ናቸው፣ ጠቅላይ ሚንስትሩ ኦሮሞ በመሆናቸው የኦሮሞ ህዝብ እራሱ እንዳልተቀበላቸው #ለማስመሰል የተደረገ ወንጀል ነው፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia