TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
" ህግ ይከበር ፤ ፍትህ ይሰጠን "

ለማስፋፊያ ስራ ተብሎ #ህግን_ባልተከተለ መልኩ ቤታችን ፈረሰብን ያሉ በአዲስ አበባ ከተማ ፤ ገርጂ ኮርያ ሆስፒታል አካባቢ የሚገኙ ነዋሪዎች ቅሬታ አቅርበዋል።

ያሉበት ቦታ ለማስፋፊያ ስራ ይፈለጋል የተባሉ ዜጎች ለማስፋፊያ አንደሚፈለግ ያወቁት ሰኔ 29/2013 ዓ/ም አንደሆነ ከዛ በፊት ስለጉዳዩ ምንም እንደማያቁ / እንዳልተነገራቸው ፤ ጉዳዩን የሚያውቁት ከወረዳው ጀምሮ እስከ መሬት ማናጅመት ድረስ ያሉ አካላቶች እንደነበሩ አስረድተዋል።

አሁን ላይ ህግን ሳይከተል መኖሪያቸው የፈረሰባቸው ወገኖች ፍትህ እንዲሰጣቸው እየጠየቁ የሚገኙ ሲሆን በዚህ ክረምት ወቅት ዝናብ እየወረደባቸው ውጭ መሆናቸውን አስረድተዋል።

ያንብቡ ⬇️
https://telegra.ph/Tikvah-Ethiopia-06-25
👍102