TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የሰላም አምባሳደር -- ሀዋሳ ዩንቨርስቲ!
(TIKVAH-ETH)

ከ3 ዩኒቨርሲቲዎች የተውጣጡ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ቅዳሜ #ሀዋሳ_ዩኒቨርሲቲ ይገባሉ። ወጣቶቹ ሀገር የማዳን እና መላውን የሀገሪቱ ህዝብ በተስፋ የመሙላት እቅድ ይዘው እየተንቀሳቀሱ የሚገኙት #StopHateSpeech በማለት ሲሆን ይህ እንቅስቃሴ በተለይ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ራሳቸውን እንዲፈትሹ እና እንዲገመግሙ፤ ራሳቸውን በፍቅር እንዲሞሉ፤ ሰውን ሁሉ ልክ እንደ ራሳቸው እንዲወዱ እና እንዲያከብሩ የማስገንዘብ ስራ ይሰራል።

#ሀዋሳ_ዝግጁ
ፍቅር፤ ሰላም፤ አንድነት

@tsegabwolde @tikvahethiopia