TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63K photos
1.61K videos
216 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ቁልቢ #ሀዋሳ #ሀምሌ19

በቁልቢ እና በሐዋሳ ከተሞች በኦርቶዶክስ ክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በየአመቱ ሐምሌ 19 ቀን የሚከበረው የገብርኤል አመታዊ ንግሥ በከፍተኛ የጸጥታ ጥበቃ ተከናወነ። የክብረ በዓሉ ታዳሚዎች ቁጥር በቁልቢ ሲጨምር በሐዋሳ በግማሽ ገደማ መቀነሱን የጀርመን ራድዮ ዘግቧል።
በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ቁልቢ ከተማ የተካሔደው የዛሬው የበዓል አከባበር ምንም እክል እንዳልገጠመው የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ፖሊስ ኃላፊ ኮማንደር ሱልጣን አወል ለጀርመን ራድዮ ተናግረዋል።

https://telegra.ph/HAMLE19-07-26