TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63K photos
1.61K videos
216 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update አዲስ አበባ⬇️

አዲሱ የአዲስ አበባ አስተዳደር የኮንዶሚኒየምና የቀበሌ ቤቶች ቆጠራ #በድጋሚ እንዲካሄድ ትዕዛዝ መጠቱ ተሰማ፡፡

ካቢኔው ከ2003 ዓ.ም. ወዲህ ለመጀመርያ ጊዜ የመሬትና #መሬት ነክ አገልግሎት ዘርፍ #ኦዲት እንዲደረግ ወስኗል፡፡

በቀድሞ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ድሪባ ኩማ የሥልጣን ዘመን የኮንዶሚኒየም ቤቶችና የቀበሌ ቤቶች ቆጠራ ተካሂዶ የነበረ ቢሆንም አዲሱ አስተዳዳር “እንደገና ይቆጠር” ብሏል፡፡

©ዋዜማ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1
#update የመቐለ ከተማ አስተዳደር 13 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ላስመዘገቡ 222 ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት #መሬት በዕጣ ማስረከቡ ተገልጿል፡፡ ባለሀብቶቹ ለ22 ሺ 9 መቶ ዜጎች #የሥራ_ዕድል ይፈጥራሉ ተብሏል፡፡

Via etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update #አሁን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባ እየተካሄደ ነው፡፡ ስብሰባው የኢፌዴሪ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ነው እየተካሄደ የሚገኘው። የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላትም ጥያቄዎችና አስተያየቶችን እያቀረቡ ይገኛሉ። እስካሁን ባለው ከተወካዮች ም/ ቤት አባላት ምን ምን ጉዳዮች ተነሱ ? - የኦሮሚያ እና አማራ ክልል የፀጥታ ሁኔታ ፣ …
#ጥያቄ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ወ/ሮ ከድጃ ያሲን ፦

" ... የብልሹ አሰራር ከማስወገድና የፀረ-ሌብነት ትግልን ከማጠናከር አንፃር መንግሥት በየደረጃው ተጠያቂነትን ለማስፈን ምን ያህል ቁርጠኛ ነው ? በፀረ-ሌብነት ትግሉ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ምን ይጠበቃል ?

ሰፊ የሀብት ብክነት እና ሌብነት በሚታይባቸው ለምሳሌ እንደ #መሬት_አስተዳደር#ገቢዎች#የጉምሩክ_አገልግሎት ፣ ትላልቅ ግዢዎች እና የኮንስትራክሽን ዘርፍን ከሌብነት እና ከብክነት የፀዳ እንዲሆን እንደ መንግስት የተያዘው አቋም ላይ ማብራሪያ ይሰጥ። "

@tikvahethiopia
🙏438😡110👏7568😭22🕊15😢13😱10🥰7