TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ኢንጅነር ታከለ ኡማ⬆️

ህብረተሰቡን ያሳተፈ #አዲስ የቤት ልማት ፕሮጀክት ተግባራዊ ይደረጋል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ። ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ላይ ያለውን የግብአት እጥረት ለመፍታት የሚያስችሉ አማራጮችን በመጠቀም እስከ ጥቅምት 30 ድረስ ተጠናቀው ለነዋሪዎች በፍጥነት እንዲተላለፉም #አሳስበዋል

◾️ም/ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ #ቦሌ_ሀያት ሳይት በግንባታ ላይ ያሉ የ40/60 ቤቶችን የግንባታ አፈፃፀም #ተዘዉዋረዉ ተመልክተዋል።

©የአዲስ አበባ ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ #ቦሌ አካባቢ የተፈጠረውን ክስተት በቂ እና የተረጋገጡ መረጃዎችን አሰባስቤ እንደጨረስኩ ወደእናተ አድርሳለሁ።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#እንድታውቁት

አዲስ አበባ ፦

#ከመገናኛ ወደ #ቦሌ በሚወስደው መስመር ላይ የሚገኘው የኢምፔሪያል ተሸጋጋሪ ድልድይ የቀኝ ክፍል ከዛሬ ጥዋት ጀምሮ ለትራፊክ ክፍት ሆኗል።

የአዲስ አበባ መገዶች ባለስልጣን ፤ የተሸጋጋሪ ድልድዩን የግራ ክፍልና ሌሎች የመንገድ ግንባታውን ቀሪ ሥራዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ እየተሠራ እንደሚገኝ አሳውቋል።

Credit : AARA

@tikvahethiopia
👍1.6K🙏12479👎55🕊39🥰24😱20😢15