ለመከላከያ ሰራዊት‼️
#አላማጣ ላይ በተፈጠረ ግጭት የሰው ህይወት ጠፍቷል። ከባድና ቀላል ጉዳትም ደርሷል። ነዋሪዎች መከላከያ ገብቶ ችግሩን እንዲፈታ ጥሪ አቅርበዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#አላማጣ ላይ በተፈጠረ ግጭት የሰው ህይወት ጠፍቷል። ከባድና ቀላል ጉዳትም ደርሷል። ነዋሪዎች መከላከያ ገብቶ ችግሩን እንዲፈታ ጥሪ አቅርበዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Update
• ዓዲ አርቃይ እና አካባቢው ኔትዎርክ ጀምሯል ፤ አላማጣና ኮረም በሰዓታት ውስጥ አገልግሎት ያገኛሉ።
ዓዲ አርቃይ እና አካባቢው የኔትዎርክ አገልግሎት ጀመረ።
የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ፤ የኔትዎርክ አገልግሎት ተቋርጦባቸው የነበሩት ዓዲ አርቃይ እና አካባቢው ዳግም የኔትዎርክ አገልግሎት እንዲያገኙ መደረጉን ዛሬ ገልፀዋል።
የጄኔሬተር ነዳጅ ወደ አካባቢው በመላክ #አላማጣ እና #ኮረም ከሰዓታት በኋላ ሙሉ ለሙሉ የኔትዎርክ አገልግሎት እንደሚያገኙ ገልፀዋል።
በጥገና እና የተጎዱ የቴሌ መሠረተ ልማቶችን በመተካት ከዚህ ቀደም አገልግሎት ካገኙ አካባቢዎች ባለፈ በሌሎች የኔትዎርክ አገልግሎት የተቋረጠባቸው አካባቢዎች በቅርቡ አገልግሎት ለማስጀመር በትኩረት እየተሠራ መሆኑን ዋና ሥራ አስፈፃሚዋ መናገራቸውን ኢብኮ ዘግቧል።
@tikvahethiopia
• ዓዲ አርቃይ እና አካባቢው ኔትዎርክ ጀምሯል ፤ አላማጣና ኮረም በሰዓታት ውስጥ አገልግሎት ያገኛሉ።
ዓዲ አርቃይ እና አካባቢው የኔትዎርክ አገልግሎት ጀመረ።
የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ፤ የኔትዎርክ አገልግሎት ተቋርጦባቸው የነበሩት ዓዲ አርቃይ እና አካባቢው ዳግም የኔትዎርክ አገልግሎት እንዲያገኙ መደረጉን ዛሬ ገልፀዋል።
የጄኔሬተር ነዳጅ ወደ አካባቢው በመላክ #አላማጣ እና #ኮረም ከሰዓታት በኋላ ሙሉ ለሙሉ የኔትዎርክ አገልግሎት እንደሚያገኙ ገልፀዋል።
በጥገና እና የተጎዱ የቴሌ መሠረተ ልማቶችን በመተካት ከዚህ ቀደም አገልግሎት ካገኙ አካባቢዎች ባለፈ በሌሎች የኔትዎርክ አገልግሎት የተቋረጠባቸው አካባቢዎች በቅርቡ አገልግሎት ለማስጀመር በትኩረት እየተሠራ መሆኑን ዋና ሥራ አስፈፃሚዋ መናገራቸውን ኢብኮ ዘግቧል።
@tikvahethiopia
👍1.47K🕊321❤105🙏82👎42😢15😱13