ዶክተር ደብረፂዮን🔝
የትግራይ ክልል ፕሬዝደንት ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል ዛሬ በሰጡት መግለጫ፦
"መንግስት በሙስናና የሰብኣዊ መብቶች ጥሰት ስም የጀመረው እንቅስቃሴ አቅጣጫውን ስቶ የትግራይ ህዝብ #ለማንበርከክ የሚደረግ ጥረት ስለሆነ አንቀበለውም" ሲሉ ተናግረዋል።
በተጨማሪም ፕሬዝደንቱ ዘመቻው #የውጭ ጣልቃ ገብነት አለበት ብለን እናምናለን ሲሉ ቅሬታቸውን ገልጸዋል።
በህግ የበላይነት ላይ አንደራደርም፡፡ ነገር ግን ሁሉም መጠየቅ አለበት፡፡ ለሌላ ፖለቲካዊ አላማ መጠቀሚያ መሆን የለበትም፡፡ ሜቴክ ይሁን ደህንነት ሀገርን የሚመለከት እንጂ እኛን የሚመለከት አይደለም፡፡ የኛ ሰው ለምን ታሰረ አንልም ነገር ግን ህግ እየተጣሰ ነው፡፡ ትግራይን ለማዳከም የውጪ ሀይሎች ጣልቃ ገብነት እየታየ ነው፡፡ በትግራይ ህዝብ ላይ አዲስ ዘመቻ ተጀምሯል፡፡ ኢህአዴግ ከገመገመው ውጪ ነው እየተደረገ ያለው፡፡" ብለዋል።
ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ጌጡ ተመስገን፣ ኡትዮ ላይቭ ሀፕዴት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የትግራይ ክልል ፕሬዝደንት ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል ዛሬ በሰጡት መግለጫ፦
"መንግስት በሙስናና የሰብኣዊ መብቶች ጥሰት ስም የጀመረው እንቅስቃሴ አቅጣጫውን ስቶ የትግራይ ህዝብ #ለማንበርከክ የሚደረግ ጥረት ስለሆነ አንቀበለውም" ሲሉ ተናግረዋል።
በተጨማሪም ፕሬዝደንቱ ዘመቻው #የውጭ ጣልቃ ገብነት አለበት ብለን እናምናለን ሲሉ ቅሬታቸውን ገልጸዋል።
በህግ የበላይነት ላይ አንደራደርም፡፡ ነገር ግን ሁሉም መጠየቅ አለበት፡፡ ለሌላ ፖለቲካዊ አላማ መጠቀሚያ መሆን የለበትም፡፡ ሜቴክ ይሁን ደህንነት ሀገርን የሚመለከት እንጂ እኛን የሚመለከት አይደለም፡፡ የኛ ሰው ለምን ታሰረ አንልም ነገር ግን ህግ እየተጣሰ ነው፡፡ ትግራይን ለማዳከም የውጪ ሀይሎች ጣልቃ ገብነት እየታየ ነው፡፡ በትግራይ ህዝብ ላይ አዲስ ዘመቻ ተጀምሯል፡፡ ኢህአዴግ ከገመገመው ውጪ ነው እየተደረገ ያለው፡፡" ብለዋል።
ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ጌጡ ተመስገን፣ ኡትዮ ላይቭ ሀፕዴት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሰላም፣ ፍቅር እና አንድነት!
‹‹ዩኒቨርሲቲዎች የሰላም፣ ፍቅር እና አንድነት መጠናከሪያ እንጂ #የነውጥ እና #የጥላቻ መነሻ መሆን #አይገባቸውም፡፡›› የወሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች
‹‹ማኅበረሰቡ፣ የሃይማኖት አባቶች እና የሀገረ ሽማግሌዎች የተቋሙን #ሰላም ለማስጠበቅ ከዩኒቨርሲቲው ጋር በመቀናጀት እየተሠሩ ነው›› የደሴ ከተማ ነዋሪዎች
‹‹ዩኒቨርሲቲውን እየፈተኑ ያሉት በውስጥ የሚፈጠሩ ችግሮች ሳይሆኑ #የውጭ ተፅዕኖዎች ናቸው፡፡›› የወሎ ዩኒቨርሲቲ
https://telegra.ph/ውሎ-ዩኒቨርሲቲ-01-10
‹‹ዩኒቨርሲቲዎች የሰላም፣ ፍቅር እና አንድነት መጠናከሪያ እንጂ #የነውጥ እና #የጥላቻ መነሻ መሆን #አይገባቸውም፡፡›› የወሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች
‹‹ማኅበረሰቡ፣ የሃይማኖት አባቶች እና የሀገረ ሽማግሌዎች የተቋሙን #ሰላም ለማስጠበቅ ከዩኒቨርሲቲው ጋር በመቀናጀት እየተሠሩ ነው›› የደሴ ከተማ ነዋሪዎች
‹‹ዩኒቨርሲቲውን እየፈተኑ ያሉት በውስጥ የሚፈጠሩ ችግሮች ሳይሆኑ #የውጭ ተፅዕኖዎች ናቸው፡፡›› የወሎ ዩኒቨርሲቲ
https://telegra.ph/ውሎ-ዩኒቨርሲቲ-01-10
Telegraph
ውሎ ዩኒቨርሲቲ፦
ዩኒቨርሲቲዎች የሰላም ተምሳሌት እንጅ የችግር መነሻ መሆን እንደማይገባቸው ነው የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች የተናገሩት። የወሎ ዩኒቨርሲቲ ባለፉት ዓመታት በሰላማዊ የመማር ማስተማሩ ዙሪያ ትልቅ ሥራ ሠርቷል። የወሎ የኒቨርሲቲ የሦስተኛ ዓመት ተማሪ የሆነው በየነ ሰጠኝ እንደተናገረው የዩኒቨርሲቲው ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት መረጋገጥ የተማሪዎች ሰላም ወዳድነት ትልቁን ቦታ ይይዛል። የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር፣…
የአሸንድዬ ጨዋታ አከባበር በላልይበላ!
በአሸንድዬ በዓል #የሀገር ውስጥ እና #የውጭ ሀገራት ጎብኝዎች እየታደሙ ነው። የአሸንድዬ በዓል "የባህል እሴቶቻችን የአብሮነታችን መሠረት ናቸው" በሚል መሪ ሀሳብ እየተከበረ ነው።
የፌዴራልና የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎችን ጨምሮ የላልይበላና አካባቢው ነዋሪዎች በበዓሉ እየታደሙ ነው። የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገራት ጎብኝዎችም ተገኝተዋል። ይህም በዓሉን በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ለማስተዋዎቅ እና ተጠቃሚ ለመሆን ያስችላል።
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአሸንድዬ በዓል #የሀገር ውስጥ እና #የውጭ ሀገራት ጎብኝዎች እየታደሙ ነው። የአሸንድዬ በዓል "የባህል እሴቶቻችን የአብሮነታችን መሠረት ናቸው" በሚል መሪ ሀሳብ እየተከበረ ነው።
የፌዴራልና የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎችን ጨምሮ የላልይበላና አካባቢው ነዋሪዎች በበዓሉ እየታደሙ ነው። የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገራት ጎብኝዎችም ተገኝተዋል። ይህም በዓሉን በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ለማስተዋዎቅ እና ተጠቃሚ ለመሆን ያስችላል።
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia