TIKVAH-ETHIOPIA
አዲስ ስታንዳርድ ላይ የተጣለው ጊዜያዊ እገዳ ተነስቷል። የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን በአዲስ ስታንዳርድ የበየነ መረብ ሚዲያ ላይ የጣለውን ጊዜያዊ እገዳ ማንሳቱን ተሰምቷል። ባለሥልጣኑ ከአዲስ ስታንዳርድ ጋር ውይይት ማድረጉን ተከትሎ ነው እገዳውን ለማንሳት መወሰኑን ያስታወቀው። የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር መሀመድ እድሪስ፣ ሁለቱ አካላት ባደረጉት ውይይት መግባባት ላይ መድረሳቸውን ለአሜሪካ…
#Update
ላለፉት ቀናት ስራውን አቆርጦ የነበረው 'አዲስ ስታንዳርድ' የበየነመረብ ሚዲያ ዛሬ ከሰዓት ጀምሮ ወደ ስራው መመለሱን ገልጿል።
ዓመታትም በኦንላይን ሚዲያነት የሰራው 'አዲስ ስታንዳርድ' ኢትዮጵያ ውስጥ አሉ ከሚባሉት በጣም ጥቂት #በእንግሊዘኛ ቋንቋ የመረጃ ማቅረብ አገልግሎት የሚሰጥ ድረገፅ ነው።
ከሰሞኑን የኢመብባ "አዲስ ስታንዳርድ" በሕወሓት የሚመራውን ኃይል “የመከላከያ ኃይል” ብሎ እውቅና እስከመስጠት በመድረስ የሽብር ቡድኑ አጀንዳ ማራመጃ መድረክ ሆኗል” በሚል ሚዲያውን በጊዜያዊነት ማገዱን ማስታወቁ ይታወሳል፡፡
በኃላ ሁለቱ አካላት ውይይት አድርገው መግባባት ላይ ደርደው እገዳው ተነስቷል።
አዲስ ስታንዳርድ፣ አስቀድሞም እገዳ የተጣለበት ከሕግ አግባብ ውጭ መሆኑን ከእገዳው መነሳት በኃላ ባወጣው መግለጫ ገልፆ ነበር።
ዛሬ ከሰዓት ጀምሮ ድረገፁ ወደቀደመ መደበኛ አገልግሎቱ ተመልሷል።
@tikvahethiopia
ላለፉት ቀናት ስራውን አቆርጦ የነበረው 'አዲስ ስታንዳርድ' የበየነመረብ ሚዲያ ዛሬ ከሰዓት ጀምሮ ወደ ስራው መመለሱን ገልጿል።
ዓመታትም በኦንላይን ሚዲያነት የሰራው 'አዲስ ስታንዳርድ' ኢትዮጵያ ውስጥ አሉ ከሚባሉት በጣም ጥቂት #በእንግሊዘኛ ቋንቋ የመረጃ ማቅረብ አገልግሎት የሚሰጥ ድረገፅ ነው።
ከሰሞኑን የኢመብባ "አዲስ ስታንዳርድ" በሕወሓት የሚመራውን ኃይል “የመከላከያ ኃይል” ብሎ እውቅና እስከመስጠት በመድረስ የሽብር ቡድኑ አጀንዳ ማራመጃ መድረክ ሆኗል” በሚል ሚዲያውን በጊዜያዊነት ማገዱን ማስታወቁ ይታወሳል፡፡
በኃላ ሁለቱ አካላት ውይይት አድርገው መግባባት ላይ ደርደው እገዳው ተነስቷል።
አዲስ ስታንዳርድ፣ አስቀድሞም እገዳ የተጣለበት ከሕግ አግባብ ውጭ መሆኑን ከእገዳው መነሳት በኃላ ባወጣው መግለጫ ገልፆ ነበር።
ዛሬ ከሰዓት ጀምሮ ድረገፁ ወደቀደመ መደበኛ አገልግሎቱ ተመልሷል።
@tikvahethiopia
👍1