ሰበር ዜና‼️ የጠ/ሚ ዶክተር #አብይ_አህመድ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን 50 % በሴቶች የተዋቀረ ካቢኔ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሙሉ ድምፅ #ፀድቋል።
#TIKVAHETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#TIKVAHETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ስልጤ_ዞን በዛሬው ዕለት የስልጤ ዞን ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔዉን ማካሄድ ጀምሯል። ጉባኤው ሁለት ቀናት የሚቆይ ሲሆን በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ እንደሚወያይ ተገልጿል። ምክር ቤቱ ከሚወያይባቸው አጀንዳዎቹ መካከል ቀዳሚው #የክልል_አደረጃጀትን በተመለከተ በቀረበ መነሻ ሀሳብ ላይ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል። ትላንት የከምባታ፣ ሀላባ ፣ ሀዲያ ዞኖች እና የም ልዩ ወረዳ ምክር ቤቶች ከጉራጌ እና ስልጤ…
#Update #ፀድቋል
የስልጤ ዞን ም/ቤት የክልል አደረጃጀት ጥያቄን ለመመለስ በመፍትሄነት የቀረበዉን የዉሳኔ ሀሳብ ተቀብሎ አጽድቋል።
የዞኑ ም/ ቤት የክልል አደረጃጀት ጥያቄን ለመመለስ በመፍትሄነት የቀረበዉን መነሻ ሀሳብ ይኸውም ፦
- ስልጤ፣
- ጉራጌ፣
- ሀዲያ፣
- ካምባታ ጠምባሮ ፣
- ሀለባ ዞኖችና የም ልዩ ወረዳ አንድ ላይ ይደራጁ የሚለዉን መነሻ የዉሳኔ ሀሳብ በአንድ ተቃዉሞ በአብላጫ ድምጽ ተቀብሎ ማፅደቁን ለማወቅ ተችሏል።
@tikvahethiopia
የስልጤ ዞን ም/ቤት የክልል አደረጃጀት ጥያቄን ለመመለስ በመፍትሄነት የቀረበዉን የዉሳኔ ሀሳብ ተቀብሎ አጽድቋል።
የዞኑ ም/ ቤት የክልል አደረጃጀት ጥያቄን ለመመለስ በመፍትሄነት የቀረበዉን መነሻ ሀሳብ ይኸውም ፦
- ስልጤ፣
- ጉራጌ፣
- ሀዲያ፣
- ካምባታ ጠምባሮ ፣
- ሀለባ ዞኖችና የም ልዩ ወረዳ አንድ ላይ ይደራጁ የሚለዉን መነሻ የዉሳኔ ሀሳብ በአንድ ተቃዉሞ በአብላጫ ድምጽ ተቀብሎ ማፅደቁን ለማወቅ ተችሏል።
@tikvahethiopia
👍706👎459😢49👏36❤25🥰23🙏15