TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሰበር ዜና‼️ የጠ/ሚ ዶክተር #አብይ_አህመድ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን 50 % በሴቶች የተዋቀረ ካቢኔ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሙሉ ድምፅ #ፀድቋል

#TIKVAHETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ስልጤ_ዞን በዛሬው ዕለት የስልጤ ዞን ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔዉን ማካሄድ ጀምሯል። ጉባኤው ሁለት ቀናት የሚቆይ ሲሆን በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ እንደሚወያይ ተገልጿል። ምክር ቤቱ ከሚወያይባቸው አጀንዳዎቹ መካከል ቀዳሚው #የክልል_አደረጃጀትን በተመለከተ በቀረበ መነሻ ሀሳብ ላይ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል። ትላንት የከምባታ፣ ሀላባ ፣ ሀዲያ ዞኖች እና የም ልዩ ወረዳ ምክር ቤቶች ከጉራጌ እና ስልጤ…
#Update #ፀድቋል

የስልጤ ዞን ም/ቤት የክልል አደረጃጀት ጥያቄን ለመመለስ በመፍትሄነት የቀረበዉን የዉሳኔ ሀሳብ ተቀብሎ አጽድቋል።

የዞኑ ም/ ቤት የክልል አደረጃጀት ጥያቄን ለመመለስ በመፍትሄነት የቀረበዉን መነሻ ሀሳብ ይኸውም ፦
- ስልጤ፣
- ጉራጌ፣
- ሀዲያ፣
- ካምባታ ጠምባሮ ፣
- ሀለባ ዞኖችና የም ልዩ ወረዳ አንድ ላይ ይደራጁ የሚለዉን መነሻ የዉሳኔ ሀሳብ በአንድ ተቃዉሞ በአብላጫ ድምጽ ተቀብሎ ማፅደቁን ለማወቅ ተችሏል።

@tikvahethiopia
👍706👎459😢49👏3625🥰23🙏15