አክሱም🔝
የአየርላንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሊዮ ቫራድካር #በትግራይ_ክልል ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ አክሱም ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ አክሱም ሲደርሱ የክልሉ ምክትል ርእሰ መስተዳድር እና ከተማ ልማትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ሀላፊ ዶክተር አብረሃም ተከስተን ጨምሮ ከፍተኛ የክልሉ መንግስት ባለስልጣናት አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግራይ ክልል ቆይታቸው በዓየርላንድ መንግስት የገንዘብ ድጋፍ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ይጎበኛሉ ተብሎ ነው የሚጠበቀው። በተጨማሪም በሽረ እንደስላሴ የሚገኝ የስደተኛ ጣቢያንም ይጎበኛሉ ተብሎ ነው የሚጠበቀው።
ምንጭ፦ fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአየርላንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሊዮ ቫራድካር #በትግራይ_ክልል ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ አክሱም ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ አክሱም ሲደርሱ የክልሉ ምክትል ርእሰ መስተዳድር እና ከተማ ልማትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ሀላፊ ዶክተር አብረሃም ተከስተን ጨምሮ ከፍተኛ የክልሉ መንግስት ባለስልጣናት አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግራይ ክልል ቆይታቸው በዓየርላንድ መንግስት የገንዘብ ድጋፍ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ይጎበኛሉ ተብሎ ነው የሚጠበቀው። በተጨማሪም በሽረ እንደስላሴ የሚገኝ የስደተኛ ጣቢያንም ይጎበኛሉ ተብሎ ነው የሚጠበቀው።
ምንጭ፦ fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia