#Update በኢትዮጵያ አማካይ የኤች አይ ቪ/ኤድስ #ስርጭት 0.9 መድረሱን #ጥናት አመለከተ። ጥናቱ የተካሄደው በዋናነት በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሲሆን ጤና ሚኒስቴር፣ የአሜሪካ መንግስት የበሽታ መቆጣጠርና መከላከል ማዕከል፣ የኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ አይካፕ፣ የኤች አይ ቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽህፈት ቤትና ሌሎች መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ አጋር አካላት ነው።
©ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሰኔ_30 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፦
የውሃ:መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር በወቅታዊ የኤሌክትሪክ ኃይል #አቅርቦት እና #ስርጭት ዙርያ ሐምሌ 01 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዐት በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ጋዜጣዊ መገለጫ ይሰጣል ተብሏል። ሚዲያዎችም በመግለጫው ላይ እንዲገኙ ተጋብዘዋል።
📩የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
🗞ቀን ሰኔ 30/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የውሃ:መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር በወቅታዊ የኤሌክትሪክ ኃይል #አቅርቦት እና #ስርጭት ዙርያ ሐምሌ 01 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዐት በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ጋዜጣዊ መገለጫ ይሰጣል ተብሏል። ሚዲያዎችም በመግለጫው ላይ እንዲገኙ ተጋብዘዋል።
📩የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
🗞ቀን ሰኔ 30/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia