TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.2K photos
1.62K videos
218 files
4.4K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 በህገወጥ መንገድ መሬት በመውረር ግንባታ ያከናወኑ የተገኙ የፖሊስ አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ።

fbc አረጋግጫለሁ እንዳለው በቁጥጥር ስር ከዋሉት የፖሊስ አባላት መካከል ዋና ሳጅን #ዘሪሁን_ወልዴ፣ ረዳት ሳጅን #አሸናፊ_ካንኮ፣ ረዳት ሳጅን #አግማስ_አንዱዓለም እና ረዳት ሳጅን #ሀብተማርያም_ጓንጉል ይገኙበታል።

በቀጣይነትም በህገወጥ የመሬት ወረራ ላይ ተሳትፈው የተገኙ የመንግስት አካላት፣ ባለሃብቶች እና ግለሰቦች ላይ የከተማ አስተዳደሩ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድም ተገልጿል።

Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia