ኢቫንካ ትራምፕ ኢትዮጵያን ሊጎበኙ ነው🔝
የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ልጅ እንዲሁም የዋይት ሀውስ አማካሪ የሆኑት #ኢቫንካ_ትራምፕ በአፍሪካ የ4 ቀናት ጉብኝት ሊደርጉ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የኢቫንካ ትራምፕ ጉብኝት ከሚመሩት ዓለም አቀፍ የሴቶች ፕሮጀክት ጋር የተያያዘ መሆኑም ተነግሯል፡፡
ኢቫንካ ትራምፕ ወደ አፍሪካ የሚመጡት በያዝነው #የኤፕሪል ወር፤ መዳረሻዎቻቸውም #ኢትዮጵያና #አይቮሪኮስት መሆናቸው ታውቋል፡፡
ኢቫንካ ትራምፕ በአይቮሪኮስት ቆይታቸው ትኩረቱን በሴቶች ኢኮኖሚያዊ አቅም ግንባታ ላይ አድርጎ በአገሪቱ በሚካሄደው ጉባኤ ላይ የሚሳተፉ ይሆናል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ በሁለቱም አገራት የመስክ ጉብኝቶችን እንደሚያደርጉና ከፖለቲካ መሪዎች ጋር ተገናኝተው እንደሚመክሩ ተገልጿል፡፡
ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች መሪዎችና በስራ ፈጠራ ላይ ከተሰማሩ ሴቶች ጋር እንደሚወያዩም ይጠበቃል፡፡
ምንጭ፦ኤቢሲ ኒውስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ልጅ እንዲሁም የዋይት ሀውስ አማካሪ የሆኑት #ኢቫንካ_ትራምፕ በአፍሪካ የ4 ቀናት ጉብኝት ሊደርጉ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የኢቫንካ ትራምፕ ጉብኝት ከሚመሩት ዓለም አቀፍ የሴቶች ፕሮጀክት ጋር የተያያዘ መሆኑም ተነግሯል፡፡
ኢቫንካ ትራምፕ ወደ አፍሪካ የሚመጡት በያዝነው #የኤፕሪል ወር፤ መዳረሻዎቻቸውም #ኢትዮጵያና #አይቮሪኮስት መሆናቸው ታውቋል፡፡
ኢቫንካ ትራምፕ በአይቮሪኮስት ቆይታቸው ትኩረቱን በሴቶች ኢኮኖሚያዊ አቅም ግንባታ ላይ አድርጎ በአገሪቱ በሚካሄደው ጉባኤ ላይ የሚሳተፉ ይሆናል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ በሁለቱም አገራት የመስክ ጉብኝቶችን እንደሚያደርጉና ከፖለቲካ መሪዎች ጋር ተገናኝተው እንደሚመክሩ ተገልጿል፡፡
ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች መሪዎችና በስራ ፈጠራ ላይ ከተሰማሩ ሴቶች ጋር እንደሚወያዩም ይጠበቃል፡፡
ምንጭ፦ኤቢሲ ኒውስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ኢትዮጵያን እየጎበኝ የሚገኙት #ኢቫንካ ትራምፕ #በቦይንግ አውሮፕላን አደጋ #ህይዎታቸውን ላጡ ዜጎች #የአበባ_ጉንጉን አስቀምጠዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia