This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#update በሰብአዊ መብት ጥሰት፣ በሙስናና የተደራጀ ሌብነት ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉ ሰዎችን #ብሔርን መሰረት ተደርጐ እርምጃ እየተወሰደ ነው በሚል የሚሰጡ አስተያየቶች የተሳሳቱ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር #ዐቢይ_አህመድ ገልፀዋል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Update ጠ/ሚር #ዐቢይ አህመድ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቋማዊ ለዉጥ የጋራ ኮሚቴ ጋር ታሕሳስ 4, 2011 ተወያዩ። ውይይቱም በዋናነት የኮሚቴውን የ5 ወራት የግጭት አፈታት እንቅስቃሴዎችና የተገኙ ውጤቶችን ገምግሟል። ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ እስካሁን የተመዘገበውን ለውጥ በተለይም በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ የጋራ የሆነ አንድነትን የሚያጠናክር ተቋም መመስረቱን መንግስታቸው እንደሚያደንቅ ገልፀዋል። በተጨማሪም ጠ/ሚሩ የታዩትን መግባባቶችን ለማጠናከርና እነሱንም ለማደናቀፍ የሚሰሩ ማናቸውንም እንቅፋቶች ለመከላከል የመንግስታቸውን ድጋፍ ገልፀዋል።
ምንጭ፦ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia