#updateሀዋሳ 11ኛውን የኢህአዴግ ድርጅታዊ ጉባዔን የሚመሩ አራት #የፕሬዚዲየም አባላት ተመርጠዋል።
የፕሬዚዲየም አባላት ሆነው የተመረጡት የአራቱ እህት ድርጅቶች ሊቃነመናብርት ናቸው። በዚህም መሰረት፦
1. የኦዴፓ ሊቀመንበር ዶክተር አብይ አህመድ
2. የአዴፓ ሊቀመንበር አቶ ደመቀ መኮንን
3. የደኢህዴን ሊቀመንበር ወይዘሮ መፈርያት ካሚል
4. የህወሃት ሊቀመንበር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ናቸው።
በጉባዔው የኢህአዴግ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሄር የጉባኤውን ዝግጅት ሪፖርትን ያቀረቡ ሲሆን በሪፖርቱም ውይይት እየተካሄደበት ይገኛል።
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የፕሬዚዲየም አባላት ሆነው የተመረጡት የአራቱ እህት ድርጅቶች ሊቃነመናብርት ናቸው። በዚህም መሰረት፦
1. የኦዴፓ ሊቀመንበር ዶክተር አብይ አህመድ
2. የአዴፓ ሊቀመንበር አቶ ደመቀ መኮንን
3. የደኢህዴን ሊቀመንበር ወይዘሮ መፈርያት ካሚል
4. የህወሃት ሊቀመንበር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ናቸው።
በጉባዔው የኢህአዴግ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሄር የጉባኤውን ዝግጅት ሪፖርትን ያቀረቡ ሲሆን በሪፖርቱም ውይይት እየተካሄደበት ይገኛል።
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia