#update ብራዚል⬆️
ብራዚል #እስረኞች አንድ መፅሃፍ አንብበው ሲጨርሱ ከእስር ዘመናቸው አራት ቀን ያህል እንዲቀነስ የሚያደርግ ህግ ተግባራዊ አድርጋለች። መፅሃፍቶቹን በትክክል ስለማንበባቸው ለማረጋገጥ ለእያንዳንዱ መፅሃፍ #summary እንዲፅፋ ይደረጋል።
📌ይህ ህግ ለሃገራችን እንደመልካም ተሞክሮ ቢወሰድ ብዙ ነገሮችን መቀየር ይችላል።
©ኤርሚያስ ቶኩማ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ብራዚል #እስረኞች አንድ መፅሃፍ አንብበው ሲጨርሱ ከእስር ዘመናቸው አራት ቀን ያህል እንዲቀነስ የሚያደርግ ህግ ተግባራዊ አድርጋለች። መፅሃፍቶቹን በትክክል ስለማንበባቸው ለማረጋገጥ ለእያንዳንዱ መፅሃፍ #summary እንዲፅፋ ይደረጋል።
📌ይህ ህግ ለሃገራችን እንደመልካም ተሞክሮ ቢወሰድ ብዙ ነገሮችን መቀየር ይችላል።
©ኤርሚያስ ቶኩማ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
❤1