TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.61K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
#MinistryofAgriculture : ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በአቶ አዲሱ አረጋ ተተኩ። ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቶ አዲሱ አረጋን የግብርና ሚኒስትር አድርገው ሾመዋል። ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከግብርና ሚኒስትርነት ተነስተዋል። ለምን ከቦታው እንደተነሱ፣ ለሌላ ኃላፊነት ተፈልገው እንደሆነ፣ ወይም ሌላ ኃላፊነት ተሰጥቷቸው እንደሆነ ለጊዜው የሚታወቅ ነገር የለም። አዲሱ የግብርና ሚኒስትር አቶ…
#Update

የቀድሞው የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና በዓለም የንግድ ድርጅት (ጄኔቫ) የአፍሪካ ሕብረት ቋሚ መልዕክተኛ ሆነው ተሹመዋል።

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ ግርማ አመንቴን (ዶ/ር) ለዚህ ትልቅ ኃላፊነት ለመሾም ያሳለፉትን ውሳኔ በአድናቆት እንደምትመለከተው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል።

ውሳኔው ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረኮች አፍሪካን በመወከል ለምትጫወተው ሚና ሕብረቱ ያለውን ትልቅ ግምት የሚያመላክት ነው ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል።

Via Ministry of Foreign Affairs

@tikvahethiopia
31.02K👏194😡78🙏45🤔40🕊26💔26🥰20😭10😱7