#እንድታውቁት
ነገ በአዲስ አበባ መንገዶች ይዘጋሉ።
ነገ ሚያዝያ 19 ቀን 2017 ዓ/ም በ " ኢትዮጵያ ታምርት " የ10 ኪ.ሜ የሩጫ ውድድር ምክንያት መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳውቋል።
የውድድሩ መነሻ ቦታ መስቀል አደባባይ ሲሆን ለገሃር መብራት፣ ቡናና ሻይ ሜክሲኮ አደባባይ፣ አፍሪካ ህብረት ሳር ቤት (ፑሽኪን አደባባይ) ፣ ቄራ አዲሱ መሿለኪያ ድልድይ፣ ጎተራ ማሳለጫ ፣ አጎና ሲኒማ ፣ ግሎባል ሆቴል፣ መስከረም ማዞሪያ ፣ ጥላሁን አደባባይ፣ ሳንጆሴፍ መብራት አድርጎ መስቀል አደባባይ ያበቃል።
በዚህም መሠረት ፡-
➡️ ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መስቀለኛ ላይ)
➡️ ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል አደቤይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
➡️ ከብሔራዊ ቤተመንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ)
➡️ ከሀራምቤ መብራት ወደ ሳንጆሴፍ መብራት
➡️ ከብሔራዊ ቲያትር ወደ ለገሀር መብራት
➡️ ከሠንጋ ተራ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ
➡️ ከአረቄ ፋብሪካ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ
➡️ ከልደታ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ
➡️ ከልደታ ፀበል ወደ አፍሪካ ህብረት መብራት
➡️ ከካርል አደባባይ ወደ ሳር ቤት አደባባይ
➡️ ከቫቲካን ወደ ሳርቤት አደባባይ
➡️ ከቄራ አልማዝዬ ሜዳ ወደ ቄራ መብራት
➡️ ከጎፋ ገብርኤል አቅጣጫ ወደ ጎፋ መስቀለኛ በስር
➡️ ከዮሴፍ ወደ ጎተራ ማሳለጫ
➡️ ከመስቀል ፍላዎር ወደ አጎና መስቀለኛ
➡️ ከጋዜቦ አደባባይ ወደ በቅሎ ቤት ድልድይ ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ ተገልጿል።
በተጠቀሱት መስመሮች ከዛሬ ሚያዝያ 18 ቀን 2017 ዓ/ም ምሽት 12፡00 ሠዓት ጀምሮ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድም ፈጽሞ መከልከሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል፡፡
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
ነገ በአዲስ አበባ መንገዶች ይዘጋሉ።
ነገ ሚያዝያ 19 ቀን 2017 ዓ/ም በ " ኢትዮጵያ ታምርት " የ10 ኪ.ሜ የሩጫ ውድድር ምክንያት መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳውቋል።
የውድድሩ መነሻ ቦታ መስቀል አደባባይ ሲሆን ለገሃር መብራት፣ ቡናና ሻይ ሜክሲኮ አደባባይ፣ አፍሪካ ህብረት ሳር ቤት (ፑሽኪን አደባባይ) ፣ ቄራ አዲሱ መሿለኪያ ድልድይ፣ ጎተራ ማሳለጫ ፣ አጎና ሲኒማ ፣ ግሎባል ሆቴል፣ መስከረም ማዞሪያ ፣ ጥላሁን አደባባይ፣ ሳንጆሴፍ መብራት አድርጎ መስቀል አደባባይ ያበቃል።
በዚህም መሠረት ፡-
➡️ ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መስቀለኛ ላይ)
➡️ ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል አደቤይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
➡️ ከብሔራዊ ቤተመንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ)
➡️ ከሀራምቤ መብራት ወደ ሳንጆሴፍ መብራት
➡️ ከብሔራዊ ቲያትር ወደ ለገሀር መብራት
➡️ ከሠንጋ ተራ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ
➡️ ከአረቄ ፋብሪካ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ
➡️ ከልደታ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ
➡️ ከልደታ ፀበል ወደ አፍሪካ ህብረት መብራት
➡️ ከካርል አደባባይ ወደ ሳር ቤት አደባባይ
➡️ ከቫቲካን ወደ ሳርቤት አደባባይ
➡️ ከቄራ አልማዝዬ ሜዳ ወደ ቄራ መብራት
➡️ ከጎፋ ገብርኤል አቅጣጫ ወደ ጎፋ መስቀለኛ በስር
➡️ ከዮሴፍ ወደ ጎተራ ማሳለጫ
➡️ ከመስቀል ፍላዎር ወደ አጎና መስቀለኛ
➡️ ከጋዜቦ አደባባይ ወደ በቅሎ ቤት ድልድይ ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ ተገልጿል።
በተጠቀሱት መስመሮች ከዛሬ ሚያዝያ 18 ቀን 2017 ዓ/ም ምሽት 12፡00 ሠዓት ጀምሮ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድም ፈጽሞ መከልከሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል፡፡
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
😡797❤217😭68🤔62👏33🙏28🕊19🥰16😱15💔10😢6
#AddisAbaba
ከለሊት 10:00 ጀምሮ በአዲስ አበባ መንገዶች ይዘጋሉ።
116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ ምስረታ በዓል ነገ እሁድ ሚያዚያ 26/2017 ዓ/ም በመስቀል አደባባይ በተለያዩ ወታደራዊ ትርኢቶች ይከበራል።
በዚህም ምክንያት መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።
➡️ ከ22 አደባባይ ወደ ወደ ቅዱስ ዑራኤል -መስቀል አደባባይ (22 አደባባይ በተመሣሣይ ዘሪሁን ህንፃ መስቀለኛ ላይ)
➡️ ከአትላስ መብራት ወደ ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ (አትላስ መብራት እና ፒኮኪ መብራት ላይ)
➡️ ከቦሌ ወሎ ሠፈር መታጠፊያ ወደ ኦሎምፒያ አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
➡️ ከወሎ ሠፈር ጀምሮ እስከ ጋዜቦ አደባባይ ውስጥ ውስጡን ወደ ዋናው መንገድ የሚያስወጡት
➡️ ከመስቀል ፍላዎር አደባባይ ወደ ጋዜቦ አደባባይ (መስቀል ፍላዎር አደባባይ ላይ)
➡️ ከጋዜቦ አደባባይ ወደ ኤግዚብሽን ውስጥ ለውስጥ ወደ ፊላሚንጎ (ጋዜቦ አደባባይ ላይ)
➡️ ከቅዱስ ቂርቆስ ቤ/ክርሰቲያን ወደ ለገሃር መብራት ( ቅዱስ ቂርቆስ ወደ ጋዜቦ ላይ)
➡️ ከአጎና መስቀለኛ ወደ ጥላሁን አደባባይ
➡️ ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ ለገሀር መብራት (ሜክሲኮ አደባባይ ላይ)
➡️ ከፓርላማ መብራት ወደ ውጭ ጉዳይ (ፓርላማ መብራት ላይ)
➡️ ከጥይት ቤት ወደ ቅዱስ ገብርኤል (ጥይት ቤት መታጠፊያ ላይ )
➡️ ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ቶታል (ሴቶች አደባባይ ላይ) ከለሊቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ድረስ መንገዶቹ ዝግ ይሆናሉ።
በተጨማሪም፦
- ከቅዱስ ዑራኤል ወደ መስቀል አደባባይ
- ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል አደባባይ
- ከጥላሁን አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ
- ከለገሃር መብራት ወደ መስቀል አደባባይ
- ከሀራምቤ መብራት ወደ መስቀል አደባባይ እንዲሁም
- ከብሔራዊ ቤተመንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ ከዛሬ ጀምሮ ዝግ ተደርጓል።
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
ከለሊት 10:00 ጀምሮ በአዲስ አበባ መንገዶች ይዘጋሉ።
116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ ምስረታ በዓል ነገ እሁድ ሚያዚያ 26/2017 ዓ/ም በመስቀል አደባባይ በተለያዩ ወታደራዊ ትርኢቶች ይከበራል።
በዚህም ምክንያት መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።
➡️ ከ22 አደባባይ ወደ ወደ ቅዱስ ዑራኤል -መስቀል አደባባይ (22 አደባባይ በተመሣሣይ ዘሪሁን ህንፃ መስቀለኛ ላይ)
➡️ ከአትላስ መብራት ወደ ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ (አትላስ መብራት እና ፒኮኪ መብራት ላይ)
➡️ ከቦሌ ወሎ ሠፈር መታጠፊያ ወደ ኦሎምፒያ አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
➡️ ከወሎ ሠፈር ጀምሮ እስከ ጋዜቦ አደባባይ ውስጥ ውስጡን ወደ ዋናው መንገድ የሚያስወጡት
➡️ ከመስቀል ፍላዎር አደባባይ ወደ ጋዜቦ አደባባይ (መስቀል ፍላዎር አደባባይ ላይ)
➡️ ከጋዜቦ አደባባይ ወደ ኤግዚብሽን ውስጥ ለውስጥ ወደ ፊላሚንጎ (ጋዜቦ አደባባይ ላይ)
➡️ ከቅዱስ ቂርቆስ ቤ/ክርሰቲያን ወደ ለገሃር መብራት ( ቅዱስ ቂርቆስ ወደ ጋዜቦ ላይ)
➡️ ከአጎና መስቀለኛ ወደ ጥላሁን አደባባይ
➡️ ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ ለገሀር መብራት (ሜክሲኮ አደባባይ ላይ)
➡️ ከፓርላማ መብራት ወደ ውጭ ጉዳይ (ፓርላማ መብራት ላይ)
➡️ ከጥይት ቤት ወደ ቅዱስ ገብርኤል (ጥይት ቤት መታጠፊያ ላይ )
➡️ ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ቶታል (ሴቶች አደባባይ ላይ) ከለሊቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ድረስ መንገዶቹ ዝግ ይሆናሉ።
በተጨማሪም፦
- ከቅዱስ ዑራኤል ወደ መስቀል አደባባይ
- ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል አደባባይ
- ከጥላሁን አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ
- ከለገሃር መብራት ወደ መስቀል አደባባይ
- ከሀራምቤ መብራት ወደ መስቀል አደባባይ እንዲሁም
- ከብሔራዊ ቤተመንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ ከዛሬ ጀምሮ ዝግ ተደርጓል።
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
1😡1.07K❤325👏88😭65🕊48🙏45🤔44😢27💔22🥰15😱13
#AddisAbaba
የአዲስ አበባ ፖሊስ ልዩ ቦታው " ሶማሌ ተራ " ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነዋሪ የሆኑ ሰዒድ ጀማል እና ብርሀኑ ቢያድግልኝ የተባሉ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን አሳውቋል።
ግለሰቦቹን የያዘው የተለያዩ ሀሰተኛ ሰነዶችን በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ እንደሚያዘጋጁ ከህብረተሠቡ በደረሠው ጥቆማ ነው።
የፍርድ ቤት የመያዣና የመበርበሪያ ትዕዛዝ በማውጣት ባደረገው ብርበራ ተጠርጣሪዎቹን ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ስር እንዳዋለቸው አመልክቷል።
ከተያዙት ሀሰተኛ ሰነዶች መካከል ፦
- የተለያዩ የነዋሪነት መታወቂያዎች፣
- ፓሰፖርቶች፣
- የትምህርት እና የህክምና ማስረጃዎች፣
- መንጃ ፈቃዶች ይገኙበታል።
ሰነዶቹን የሚያዘጋጁበት 1 ኮምፒውተር፣ 1ፕሪንተር እንዲሁም የተለያዩ የፕሪንተር ቀለማት መያዛቸውንም ፖሊስ ገልጿል።
ፖሊስ በተጠርጣሪዎቹ ላይ ተገቢውን ምርመራ የማስፋት ተግባር እያከናወነ እንደሆነ ገልጾ ሲጠናቀቅም በዐቃቤ ህግ በኩል ክስ እንደሚያስመሠርት አሳውቋል።
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ፖሊስ ልዩ ቦታው " ሶማሌ ተራ " ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነዋሪ የሆኑ ሰዒድ ጀማል እና ብርሀኑ ቢያድግልኝ የተባሉ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን አሳውቋል።
ግለሰቦቹን የያዘው የተለያዩ ሀሰተኛ ሰነዶችን በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ እንደሚያዘጋጁ ከህብረተሠቡ በደረሠው ጥቆማ ነው።
የፍርድ ቤት የመያዣና የመበርበሪያ ትዕዛዝ በማውጣት ባደረገው ብርበራ ተጠርጣሪዎቹን ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ስር እንዳዋለቸው አመልክቷል።
ከተያዙት ሀሰተኛ ሰነዶች መካከል ፦
- የተለያዩ የነዋሪነት መታወቂያዎች፣
- ፓሰፖርቶች፣
- የትምህርት እና የህክምና ማስረጃዎች፣
- መንጃ ፈቃዶች ይገኙበታል።
ሰነዶቹን የሚያዘጋጁበት 1 ኮምፒውተር፣ 1ፕሪንተር እንዲሁም የተለያዩ የፕሪንተር ቀለማት መያዛቸውንም ፖሊስ ገልጿል።
ፖሊስ በተጠርጣሪዎቹ ላይ ተገቢውን ምርመራ የማስፋት ተግባር እያከናወነ እንደሆነ ገልጾ ሲጠናቀቅም በዐቃቤ ህግ በኩል ክስ እንደሚያስመሠርት አሳውቋል።
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
👏279❤94😭33😱15😡13🥰12🕊10🤔7🙏5😢1
TIKVAH-ETHIOPIA
ዒድ ሙባረክ ! 1446ኛው የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል ነገ አርብ (በጁምዓ እለት) ተከብሮ ይውላል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ለእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ መልካም የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል እንዲሆን ከልብ ይመኛል። #TikvahEthiopiaFamily❤️ @tikvahethiopia
#AddisAbaba
ከለሊቱ 10:00 ሠዓት ጀምሮ መንገዶች ይዘጋሉ።
በነገው ዕለት የሚከበረው 1446ኛው የኢድ አል አድሀ (አረፋ) በዓልን ምክንያት በማድረግ የኢድ ሶላት ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ የሚዘጉ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ይፋ አድርጓል።
በዚህም መሰረት፡-
- ከመገናኛ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ቅዱስ ኡራኤል አደባባይ ላይ
- ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ
- ከጋዜቦ አደባባይ ወደ ደንበል የሚወስደው መንገድ ጋዜቦ አደባባይ ላይ
- ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ላይ
- ከጎፋ በአዲሱ መንገድ ወደ ለገሃር መብራት የሚወስደው መንገድ ቅዱስ ቂርቆስ ቤ/ክ መስቀለኛ ላይ
- ከቡልጋሪያ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ የሚወስደው መንገድ ላንድ ማርክ ሆስፒታል አካባቢ
- ከሳር ቤት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ የሚወስደው መንገድ አፍሪካ ህብረት ትራክ መብራቱ መስቀለኛ ላይ
- ከጦር ኃይሎች በልደታ ከፍተኛ ፍ/ቤት ወደ ለገሃር የሚወስደው መንገድ ከፍተኛ ፍ/ቤትአደባባይ አካባቢ
- ከኑር ህንፃ ወደ ባልቻ ሆስፒታል የሚወስደው መንገድ ኑር ህንፃ መስቀለኛ ላይ
- ከፈረሰኛ መብራት ወደ ጨፌ ሜዳ የሚወስደው መንገድ ጨፌ ሜዳ ትራፊክ መብራት አጠገብ
- ከበርበሬ በረንዳ ወደ አምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ የሚወስደው መንገድ በርበሬ በረንዳ አካባቢ
- ከተ/ሃይማኖት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ወደ ጎማ ቁጠባ ተ/ሃይማኖት አደባባይ
- ከሰንጋ ተራ 40/60 ኮንደሚኒየም ወደ ሠንጋ ተራ መብራት ሰንጋ ተራ 40/60 መስቀለኛ አካባቢ
- ከጌጃ ሰፈር በአምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ የሚሄዱ አሽከርካሪዎች ጎማ ቁጠባ አካባቢ
- ከተ/ሃይማኖት አደባባይ ወደ ቴዎድሮስ አደባባይ ተ/ሃይማኖት አደባባይ አካባቢ
- ከሜትሮሎጂ መታጠፊያ ወደ ድሮ EBC የሚወስደው መንገድ ሜትሮሎጂ መታጠፊያ
- ከጎላ ቅዱስ ሚካኤል መስቀለኛ ወደ ኢሚግሬሽን የሚወስደው መንገድ ኢምግሬሽን መስቀለኛ አካባቢ
- ከፒያሳ በቸርችል ጎዳና ወደ ለገሃር የሚወስደው መንገድ ቴዎድሮስ አደባባይ አካባቢ
- ከንግድ ማተሚያ ቤት ወደ ፍልውሃ ንግድ ማተሚያ መስቀለኛ መንገዱ አካባቢ
- ከፓርላማ መብራት ወደ ውጭ ጉዳይ ፓርላማ መብራት ላይ
- ከኮንሰን መታጠፊያ ወደ ውጭ ጉዳይ የሚወስደው መንገድ ኮንሰን መታጠፊያ አካባቢ
- ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ የሚወስደው መንገድ ሴቶች አደባባይ ላይ ከለሊቱ 10:00 ሠዓት ጀምሮ ይዘጋል።
በተመሳሳይ በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ዓለም ባንክ መስቀለኛ አካባቢ ከሚከበረው በዓል ጋር ተያይዞ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይደረጋሉ፡፡
በዚህም መሰረት፡-
° ከዩኒሳ አደባባይ ወደ በላይ አብ መኪና መገጣጠሚያ የሚወስደው መንገድ
° ከቱሉዲምቱ - ወደ ጨፌ ይርጋ አደባባይ እስከ ዓለም ባንክ መስቀለኛ የሚወስደው መንገድ
° ከፌሮ ድልድይ እስከ ዩኒሳ አደባባይ የሚወስደው መንገድ ከሌሊቱ 10፡00 ሠዓት ጀምሮ ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናል፡፡
ህብረተሰቡም ከፖሊስ የሚሰጠውን መረጃ ተገንዝቦ የትራፊክ ፖሊስ አባላት በሚጠቁሙት አማራጭ መንገዶች እንዲጠቀም እና ለትራፊክ ፖሊስ አባላት ትዕዛዝ አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ ቀርቧል።
#AddisAbabaPolice
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
ከለሊቱ 10:00 ሠዓት ጀምሮ መንገዶች ይዘጋሉ።
በነገው ዕለት የሚከበረው 1446ኛው የኢድ አል አድሀ (አረፋ) በዓልን ምክንያት በማድረግ የኢድ ሶላት ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ የሚዘጉ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ይፋ አድርጓል።
በዚህም መሰረት፡-
- ከመገናኛ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ቅዱስ ኡራኤል አደባባይ ላይ
- ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ
- ከጋዜቦ አደባባይ ወደ ደንበል የሚወስደው መንገድ ጋዜቦ አደባባይ ላይ
- ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ላይ
- ከጎፋ በአዲሱ መንገድ ወደ ለገሃር መብራት የሚወስደው መንገድ ቅዱስ ቂርቆስ ቤ/ክ መስቀለኛ ላይ
- ከቡልጋሪያ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ የሚወስደው መንገድ ላንድ ማርክ ሆስፒታል አካባቢ
- ከሳር ቤት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ የሚወስደው መንገድ አፍሪካ ህብረት ትራክ መብራቱ መስቀለኛ ላይ
- ከጦር ኃይሎች በልደታ ከፍተኛ ፍ/ቤት ወደ ለገሃር የሚወስደው መንገድ ከፍተኛ ፍ/ቤትአደባባይ አካባቢ
- ከኑር ህንፃ ወደ ባልቻ ሆስፒታል የሚወስደው መንገድ ኑር ህንፃ መስቀለኛ ላይ
- ከፈረሰኛ መብራት ወደ ጨፌ ሜዳ የሚወስደው መንገድ ጨፌ ሜዳ ትራፊክ መብራት አጠገብ
- ከበርበሬ በረንዳ ወደ አምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ የሚወስደው መንገድ በርበሬ በረንዳ አካባቢ
- ከተ/ሃይማኖት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ወደ ጎማ ቁጠባ ተ/ሃይማኖት አደባባይ
- ከሰንጋ ተራ 40/60 ኮንደሚኒየም ወደ ሠንጋ ተራ መብራት ሰንጋ ተራ 40/60 መስቀለኛ አካባቢ
- ከጌጃ ሰፈር በአምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ የሚሄዱ አሽከርካሪዎች ጎማ ቁጠባ አካባቢ
- ከተ/ሃይማኖት አደባባይ ወደ ቴዎድሮስ አደባባይ ተ/ሃይማኖት አደባባይ አካባቢ
- ከሜትሮሎጂ መታጠፊያ ወደ ድሮ EBC የሚወስደው መንገድ ሜትሮሎጂ መታጠፊያ
- ከጎላ ቅዱስ ሚካኤል መስቀለኛ ወደ ኢሚግሬሽን የሚወስደው መንገድ ኢምግሬሽን መስቀለኛ አካባቢ
- ከፒያሳ በቸርችል ጎዳና ወደ ለገሃር የሚወስደው መንገድ ቴዎድሮስ አደባባይ አካባቢ
- ከንግድ ማተሚያ ቤት ወደ ፍልውሃ ንግድ ማተሚያ መስቀለኛ መንገዱ አካባቢ
- ከፓርላማ መብራት ወደ ውጭ ጉዳይ ፓርላማ መብራት ላይ
- ከኮንሰን መታጠፊያ ወደ ውጭ ጉዳይ የሚወስደው መንገድ ኮንሰን መታጠፊያ አካባቢ
- ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ የሚወስደው መንገድ ሴቶች አደባባይ ላይ ከለሊቱ 10:00 ሠዓት ጀምሮ ይዘጋል።
በተመሳሳይ በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ዓለም ባንክ መስቀለኛ አካባቢ ከሚከበረው በዓል ጋር ተያይዞ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይደረጋሉ፡፡
በዚህም መሰረት፡-
° ከዩኒሳ አደባባይ ወደ በላይ አብ መኪና መገጣጠሚያ የሚወስደው መንገድ
° ከቱሉዲምቱ - ወደ ጨፌ ይርጋ አደባባይ እስከ ዓለም ባንክ መስቀለኛ የሚወስደው መንገድ
° ከፌሮ ድልድይ እስከ ዩኒሳ አደባባይ የሚወስደው መንገድ ከሌሊቱ 10፡00 ሠዓት ጀምሮ ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናል፡፡
ህብረተሰቡም ከፖሊስ የሚሰጠውን መረጃ ተገንዝቦ የትራፊክ ፖሊስ አባላት በሚጠቁሙት አማራጭ መንገዶች እንዲጠቀም እና ለትራፊክ ፖሊስ አባላት ትዕዛዝ አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ ቀርቧል።
#AddisAbabaPolice
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
❤1.97K😡190🕊53🥰49😭31🤔24💔23👏22🙏22😱14😢2
" የ3 ዓመት ህጻንን ጨምሮ 9 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል " - ፖሊስ
በአዲስ አበባ ከተማ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 በተለምዶ አባሳሙኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ዛሬ ረፋድ በግምት 3 ሰዓት ገደማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ9 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታውቋል፡፡
ከሟቾቹ መካከል የ3 ዓመት ዕድሜ ያለው ሕጻን የሚገኝበት ሲሆን፤ በ8 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን ፖሊስ ገልጿል።
አደጋው ሊከሰት የቻለው ከሃይሌ ጋርመንት ወደ ዩኒሳ አደባባይ ይጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3-78979 ኢት የሆነ የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት አውቶቡስ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3-04273 ኢት ከሆነ ሌላ ከባድ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ እና መንገድ ስቶ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ በመግባቱ ነው፡፡
አውቶቡሱ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ ከገባ በኋላ ከዩኒሳ አደባባይ ወደ ሃይሌ ጋርመንት ሲጓዝ ከነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3-77970 ኦሮ ከሆነ ዶልፊን ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ በዶልፊኑ ውስጥ ከነበሩት ተሳፋሪዎች መካከል አሽከርካሪውን ጨምሮ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስረድቷል።
ከሟቹቹ መካከል የ3 ዓመት ሕጻን ይገኝበታል።
በሌሎች 8 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሷል።
ከዚህ በተጨማሪ በአካባቢው ላይ የቆመ እና በጉዞ ላይ የነበረ ሌሎች ሁለት ተሽከርካሪዎች በአውቶቡሱ ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡
የአደጋው መንስኤ እየተጣራ እንደሚገኝ ፖሊስ ገልጿል።
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 በተለምዶ አባሳሙኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ዛሬ ረፋድ በግምት 3 ሰዓት ገደማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ9 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታውቋል፡፡
ከሟቾቹ መካከል የ3 ዓመት ዕድሜ ያለው ሕጻን የሚገኝበት ሲሆን፤ በ8 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን ፖሊስ ገልጿል።
አደጋው ሊከሰት የቻለው ከሃይሌ ጋርመንት ወደ ዩኒሳ አደባባይ ይጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3-78979 ኢት የሆነ የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት አውቶቡስ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3-04273 ኢት ከሆነ ሌላ ከባድ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ እና መንገድ ስቶ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ በመግባቱ ነው፡፡
አውቶቡሱ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ ከገባ በኋላ ከዩኒሳ አደባባይ ወደ ሃይሌ ጋርመንት ሲጓዝ ከነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3-77970 ኦሮ ከሆነ ዶልፊን ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ በዶልፊኑ ውስጥ ከነበሩት ተሳፋሪዎች መካከል አሽከርካሪውን ጨምሮ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስረድቷል።
ከሟቹቹ መካከል የ3 ዓመት ሕጻን ይገኝበታል።
በሌሎች 8 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሷል።
ከዚህ በተጨማሪ በአካባቢው ላይ የቆመ እና በጉዞ ላይ የነበረ ሌሎች ሁለት ተሽከርካሪዎች በአውቶቡሱ ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡
የአደጋው መንስኤ እየተጣራ እንደሚገኝ ፖሊስ ገልጿል።
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
😭1.87K❤685💔107😢89🕊45🙏22😡13🤔7🥰3👏2😱1
#ለጥንቃቄ
" ' አሟታል ' ፣ ' ነፍሰ ጡር ናት ' ፣ ' መስኮት ክፈት ' ፣ ' ተባበራት ' ፣ ' ትራፊክ መጣ ዝቅ በል ' በማለት በማዋከብ ' ከታክሲው ውረጂ/ ውረድ ' ሌላም ምክንያቶችን በመናገር ገፍትረው የሚያመልጡ ስለሆነ ጥንቃቄ አድርጉ ! " -ፖሊስ
የአዲስ አበባ ፖሊስ CMC አካባቢ የማታለል (#ሿሿ) ወንጀል ላይ የተሰማሩ 9 ተጠርጣሪዎችን በተበዳይ ጥቆማ መያዙን አሳውቋል።
እነዚህ ግለሰቦች የግል ተበዳይን " የት ነህ ? " በማለት ከCMC ጋስትሞል ይጭናሉ።
የተወሰነ ርቀት እንደተጓዙ CMC የጋራ መኖሪያ ቤቶች (5 መቶ አፖርታማ) ጋር ሲደርሱ ግን " ትራፊክ አለ ውረድ " ብለው የተሽከርካሪውን በር ከፍተው ገፍትረው ጥለው ይሰወራሉ።
የግል ተበዳይም ጉዳዩን ለCMC አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ማመልከታቸውን ተከትሎ ፖሊስ ተጠርጣሪዎችን ወማደን ይገባል።
በዚህም በአራዳ ክፍለ ከተማ ፒያሳ አካባቢ ሹፌርና ረዳት እንዲሁም ተሳፋሪ በመምሰል ወንጀሉን የሚፈፅሙ 9 ተጠርጣሪዎችን ለወንጀል መፈጸሚያ ከሚገለገሉበት የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3 ኦ/ሮ 78652 ተሽከርካሪ ጋር መያዙን ፖሊስ ገልጿል።
በግለሰቦቹ ላይ አስፈላጊውን ማስረጃ በማሰባሰብ ምርመራ እየተጣራባቸው መሆኑን አሳውቋል።
ተመሳሳይ የማታለል ወይም የሿሿ ወንጀል የተፈፀመበት ማንኛውም ግለሰብ CMC አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ቀርቦ ወንጀል ፈፃሚዎቹን በመለየትና በመምረጥ ማስረጃ መስጠት የሚችል መሆኑ ተገልጿል።
የሿሿ የወንጀል ተግባር ላይ የተሰማሩ ሰዎች በተሽከርካሪዎቻቸው ውስጥ ወንድና ሴት በመጫን ፦
- " አሟታል "
- " ነፍሰ ጡር ናት "
- " መስኮት ክፈት "
- " ተባበራት "
- " ትራፊክ መጣ ዝቅ በል " በማለት በማዋከብ " ከታክሲው ውረድ " ሌላም ምክንያቶችን በመናገር ገፍትረው የሚያመልጡ በመሆኑ ህብረተሰቡ ለወንጀል ፈፃሚዎች ሰለባ ላለመሆን ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ፖሊስ አሳስቧል።
የወንጀል ድርጊቱ ከተፈፀመበትም የሰሌዳ ቁጥር የመያዝ ልምዱን ሊያጎለብት እንደሚገባ አስገንዘቧል።
⚠️ ትራንስፖርት ስትጠቀሙ የምትጠቀሙበትን ተሽከርካሪ ታርጋ ቁጥር መያዝ እንዳትዘነጉ።
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
" ' አሟታል ' ፣ ' ነፍሰ ጡር ናት ' ፣ ' መስኮት ክፈት ' ፣ ' ተባበራት ' ፣ ' ትራፊክ መጣ ዝቅ በል ' በማለት በማዋከብ ' ከታክሲው ውረጂ/ ውረድ ' ሌላም ምክንያቶችን በመናገር ገፍትረው የሚያመልጡ ስለሆነ ጥንቃቄ አድርጉ ! " -ፖሊስ
የአዲስ አበባ ፖሊስ CMC አካባቢ የማታለል (#ሿሿ) ወንጀል ላይ የተሰማሩ 9 ተጠርጣሪዎችን በተበዳይ ጥቆማ መያዙን አሳውቋል።
እነዚህ ግለሰቦች የግል ተበዳይን " የት ነህ ? " በማለት ከCMC ጋስትሞል ይጭናሉ።
የተወሰነ ርቀት እንደተጓዙ CMC የጋራ መኖሪያ ቤቶች (5 መቶ አፖርታማ) ጋር ሲደርሱ ግን " ትራፊክ አለ ውረድ " ብለው የተሽከርካሪውን በር ከፍተው ገፍትረው ጥለው ይሰወራሉ።
የግል ተበዳይም ጉዳዩን ለCMC አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ማመልከታቸውን ተከትሎ ፖሊስ ተጠርጣሪዎችን ወማደን ይገባል።
በዚህም በአራዳ ክፍለ ከተማ ፒያሳ አካባቢ ሹፌርና ረዳት እንዲሁም ተሳፋሪ በመምሰል ወንጀሉን የሚፈፅሙ 9 ተጠርጣሪዎችን ለወንጀል መፈጸሚያ ከሚገለገሉበት የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3 ኦ/ሮ 78652 ተሽከርካሪ ጋር መያዙን ፖሊስ ገልጿል።
በግለሰቦቹ ላይ አስፈላጊውን ማስረጃ በማሰባሰብ ምርመራ እየተጣራባቸው መሆኑን አሳውቋል።
ተመሳሳይ የማታለል ወይም የሿሿ ወንጀል የተፈፀመበት ማንኛውም ግለሰብ CMC አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ቀርቦ ወንጀል ፈፃሚዎቹን በመለየትና በመምረጥ ማስረጃ መስጠት የሚችል መሆኑ ተገልጿል።
የሿሿ የወንጀል ተግባር ላይ የተሰማሩ ሰዎች በተሽከርካሪዎቻቸው ውስጥ ወንድና ሴት በመጫን ፦
- " አሟታል "
- " ነፍሰ ጡር ናት "
- " መስኮት ክፈት "
- " ተባበራት "
- " ትራፊክ መጣ ዝቅ በል " በማለት በማዋከብ " ከታክሲው ውረድ " ሌላም ምክንያቶችን በመናገር ገፍትረው የሚያመልጡ በመሆኑ ህብረተሰቡ ለወንጀል ፈፃሚዎች ሰለባ ላለመሆን ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ፖሊስ አሳስቧል።
የወንጀል ድርጊቱ ከተፈፀመበትም የሰሌዳ ቁጥር የመያዝ ልምዱን ሊያጎለብት እንደሚገባ አስገንዘቧል።
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤1.16K🙏148👏59🤔26😢15😭11🕊9😱2