TIKVAH-ETHIOPIA
#ጥቆማ #ለሚመለከታችሁ_አካላት አዲስ አበባ አስኮ አዲስ ሰፈር ወደ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን መንገድ ላይ የእንጨት ኤሌክትሪክ ፖል ተንጋዶ ለመውደቅ እጅጉን መቃረቡን የአካባቢው ነዋሪዎች ጠቁመዋል። " ሰፈሩ የነዋሪዎች መግቢያ መውጫ፣ ህጻናትም ያሉበት ፣ መኪኖች የሚመላለሱበት ስለሆነ ወድቆ አደጋ ከመድረሱ በፊት መፍትሄ ይሰጠው " ብለዋል። ወቅቱ ክረምት በመሆኑ ከፍተኛ ዝናብና ንፋስ ስላለ ፈጣን…
#Update
ተስተካክሏል !
አዲስ አበባ አስኮ አዲስ ሰፈር ወደ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን መንገድ ላይ የእንጨት ኤሌክትሪክ ፖል ተንጋዶ ለመውደቅ እጅጉን መቃረቡን የአካባቢው ነዋሪዎች ጠቁመው ነበር።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መረጃ በጥቆማው መሰረት " የዘመመውን ምሰሶ አቃንተን ከአደጋ ነፃ አድርገናል " ሲል ገልጾልናል።
#እናመሰግናለን
@tikvahethiopia
ተስተካክሏል !
አዲስ አበባ አስኮ አዲስ ሰፈር ወደ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን መንገድ ላይ የእንጨት ኤሌክትሪክ ፖል ተንጋዶ ለመውደቅ እጅጉን መቃረቡን የአካባቢው ነዋሪዎች ጠቁመው ነበር።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መረጃ በጥቆማው መሰረት " የዘመመውን ምሰሶ አቃንተን ከአደጋ ነፃ አድርገናል " ሲል ገልጾልናል።
#እናመሰግናለን
@tikvahethiopia
❤986👏538🙏128🤔34🕊18😡15😢6😭6😱3🥰1