TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63K photos
1.61K videos
217 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Update
#አርባምንጭ

ተከሳሾች ያቀረቡት የመከላከያ ማስረጃ ዉድቅ ተደርጓል።

የጋሞ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዛሬ ጠዋት ባካሄደዉ ችሎት የብሔራዊ ቡድን እግር ኳስ ተጫዋች በነበረው አለልኝ አዘነ የግድያ ወንጀል የተጠረጠሩት ባለቤቱና የባለቤቱ እህት ባል ያቀረቡትን የመከላከያ ማስረጃ ሙሉ በሙሉ ዉድቅ በማድረግ የፍርድ ዉሳኔ ለመስጠት ከሰዓት በኋላ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።

በርካታ የአርባ ምንጭ ከተማ ነዋሪዎች ችሎቱን ለመታደም ፍርድ ቤት መጥተዉ የነበረ ቢሆንም የችሎት አደራሽ ከልክ በላይ በመሙላቱ አብዛኛዉ ሰው ከግቢ ዉጪ በመሆን የፍርድ ውሳኔውን በመጠባበቅ እንደሆነ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ተመልክቷል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቦታው ተገኝቶ ችሎቱን እየተከታተለ ያለ ሲሆን መረጃዎችን ተከታትሎ የሚያደርስ ይሆናል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አርባ ምንጭ
#TikvahEthiopiaFamliyArbaminch

@tikvahethiopia
1.02K🙏71😢52🕊47👏32😭27🤔19😱19😡16🥰5