#update የራያ ቆቦ ወረዳ አስተዳደርና ፀጥታ ፅ/ቤት ከቀበሌ አመራሮች፣ ከፀጥታ ሀይሎችና አጋር አካላት በተገኙበት የ2011 ዓ.ም ተግባራት አፈፃፀም ግምገማና የ2012 ዓ.ም የእቅድ ትውውቅ በፀጥታ ተቋማት አዘጋጅነት በቆቦ ከተማ እየተካሄደ ነው።
Via እስክንድር ሞላ ከራያ ቆቦ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via እስክንድር ሞላ ከራያ ቆቦ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#BREAKING የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ የ9/11 ጥቃት /ማስተር ማይንድ/ እና የአልቃይዳ መሪ የነበረው ኦሳማ ቢላደን ልጅ #ሀምዛ_ቢላደን መገደሉን አረጋገጡ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
27 ሚሊዮን ብር የሚገመት አደንዛዥ ዕፅ ወደ አገር ውስጥ ሊገባ ሲል ተያዘ!
የገቢዎች ሚኒስቴርና የጉምሩክ ኮሚሽን በቦሌ አለም አቀፍ አየርመንገድ በኩል ወደ አገር ሊገባ የነበረ 27 ሚሊዮን ብር የሚገመት 10.8 ኪ.ግ የሚመዝን አደንዛዥ ዕፅ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል።
የጉምሩክ ተቆጣጣሪዎች ባደረጉት ክትትል በቁጥጥር ስር ያዋሉት #ሄሮይን እና #ኮኬን የተባሉ አደንዛዥ እፆችን ነው፡፡ አደንዛዥ እፆቹን አንድ ናይጄሪያዊ ዜጋ በያዘው ቀላል ሻንጣ ውስጥ ደብቆ ለማለፍ ሲሞክር በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተደረገበት እንደሚገኝ የቦሌ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅ/ፅ/ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ ተገኔ ደረሰ ለኢቢሲ ገልፀዋል፡፡
Via #EBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የገቢዎች ሚኒስቴርና የጉምሩክ ኮሚሽን በቦሌ አለም አቀፍ አየርመንገድ በኩል ወደ አገር ሊገባ የነበረ 27 ሚሊዮን ብር የሚገመት 10.8 ኪ.ግ የሚመዝን አደንዛዥ ዕፅ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል።
የጉምሩክ ተቆጣጣሪዎች ባደረጉት ክትትል በቁጥጥር ስር ያዋሉት #ሄሮይን እና #ኮኬን የተባሉ አደንዛዥ እፆችን ነው፡፡ አደንዛዥ እፆቹን አንድ ናይጄሪያዊ ዜጋ በያዘው ቀላል ሻንጣ ውስጥ ደብቆ ለማለፍ ሲሞክር በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተደረገበት እንደሚገኝ የቦሌ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅ/ፅ/ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ ተገኔ ደረሰ ለኢቢሲ ገልፀዋል፡፡
Via #EBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሁላችሁም ድምፅ እድትሰጡ ጥሪ እናቀርባለን!!
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በአለም ከሚታወቁ ምርጥ 20 ውድድሮች ውስጥ አንዱ በመሆን እጩ ሆኖ ቀርቧል!
ይህን ውድድር ለማሸነፍ የተሳታፊዎች ድምፅ እየተሰበሰበ ይገኛል፡፡ ድምፅ መስጠቱ ነገ ስለሚያበቃ እርሶም የበኩልዎን ያድርጉ! ድምፅ ለመስጠት ይህንን ሊንክ ይከተሉ ⬇
https://www.letsdothis.com/challengeawards/best-international/run-international
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በአለም ከሚታወቁ ምርጥ 20 ውድድሮች ውስጥ አንዱ በመሆን እጩ ሆኖ ቀርቧል!
ይህን ውድድር ለማሸነፍ የተሳታፊዎች ድምፅ እየተሰበሰበ ይገኛል፡፡ ድምፅ መስጠቱ ነገ ስለሚያበቃ እርሶም የበኩልዎን ያድርጉ! ድምፅ ለመስጠት ይህንን ሊንክ ይከተሉ ⬇
https://www.letsdothis.com/challengeawards/best-international/run-international
የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት "ለታላቁ የኢትዮጵያ ሩጫ" ድምፅ በመስጠት ኃላፊነታችንን እንወጣ!
•ይህንን ውድድር ማሸነፋችን ለሀገራችንን ትልልቅ እድሎችን ይዞ ይመጣል!
The link for the vote is⬇️
https://www.letsdothis.com/challengeawards/best-international/run-international
•ይህንን ውድድር ማሸነፋችን ለሀገራችንን ትልልቅ እድሎችን ይዞ ይመጣል!
The link for the vote is⬇️
https://www.letsdothis.com/challengeawards/best-international/run-international
የቤተሰባችን አባላት በድምፅ መስጠቱ ላይ እየተሳተፉ ይገኛሉ። ሁላችንም በዚህ መልክ ድምፅ በመስጠት ሀገራችንን በዓለም መድረክ እናስተዋውቅ!!
The link for the vote is⬇️
https://www.letsdothis.com/challengeawards/best-international/run-international
The link for the vote is⬇️
https://www.letsdothis.com/challengeawards/best-international/run-international
#VOTE ሁላችሁም ድምፃችሁን በመስጠት "ታላቁ ሩጫን እናስመርጥ" ኢትዮጵያንም በዓለም መድረክ እናስተዋውቅ!!
The link for the vote is⬇️
https://www.letsdothis.com/challengeawards/best-international/run-international
The link for the vote is⬇️
https://www.letsdothis.com/challengeawards/best-international/run-international
39℅👍ድምፅ መስጠታችሁን ቀጥሉ!!
The link for the vote is⬇️
https://www.letsdothis.com/challengeawards/best-international/run-international
The link for the vote is⬇️
https://www.letsdothis.com/challengeawards/best-international/run-international
41%👍GREAT ETHIOPIAN RUN⬆️
The link for the vote is⬇️
https://www.letsdothis.com/challengeawards/best-international/run-international
The link for the vote is⬇️
https://www.letsdothis.com/challengeawards/best-international/run-international
43%👍GREAT ETHIOPIAN RUN⬆️
The link for the vote is⬇️
https://www.letsdothis.com/challengeawards/best-international/run-international
The link for the vote is⬇️
https://www.letsdothis.com/challengeawards/best-international/run-international
መብረቅ ጉዳት አደረሰ!
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በአንጎለላና ጠራ ወረዳ ትናንት ሌሊቱን የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ በወረደ መብረቅ የአንድ ሰው ህይወት ማለፉን የወረዳው የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ገለፀ።
የፅህፈት ቤቱ ሃላፊ ወይዘሮ ኮከቤ ማንበግሮ እንደገለፁት የመብረቅ አደጋው የደረሰው በቂልኝ ቀበሌ ልዩ ስሙ የሞኝ በር በሚባል ስፍራ ነው። በአደጋው አቶ ሃይሉ ሚንዳ የሚባሉ ግለሰብ በመኖሪያ ቤታቸው በመብረቁ ተመተው ህይወታቸው ሲያልፍ የሟቹ ንብረት የሆኑ ሶስት የቀንድ ከብቶችም መሞታቸውን ገልፀዋል፡፡
ከዚህም ሌላ በአካባቢው በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ ዝናብ በ22 ሄክታር መሬት ላይ የሚገኝ የባቄላ፣ አተርና ገብስ ሰብል ላይም ጉዳት ማድረሱን ገልፀዋል፡፡ በዚህም 37 አርሶ አደሮች ለችግሩ መጋለጣቸውን ተናግረዋል፡፡
በተጨማሪም አንጋዳ በተባለ ቀበሌ የመሬት መንሸራተት እንደደረሳና የጉዳት መጠኑን ለማወቅ ባለሙያዎች ወደ ስፍራው መላካቸውን ገልጠዋል።
የዝናብ ስርጭቱ ከፍተኛ በመሆኑ ነዋሪዎች አምሽተው ወንዝ እንዳይሻገሩ ፣ ከብቶቻቸውንና ልጆቻቸውን በጊዜ ወደ ቤት እንዲያስገቡ በአካባቢያው በሚኙ የግብርናና የጤና ባለሙያዎች ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ቅስቀሳ እየተደረ መሆኑን ወይዘሮ ኮከቤ ጨምረው ገልፀዋል፡፡
Via ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በአንጎለላና ጠራ ወረዳ ትናንት ሌሊቱን የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ በወረደ መብረቅ የአንድ ሰው ህይወት ማለፉን የወረዳው የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ገለፀ።
የፅህፈት ቤቱ ሃላፊ ወይዘሮ ኮከቤ ማንበግሮ እንደገለፁት የመብረቅ አደጋው የደረሰው በቂልኝ ቀበሌ ልዩ ስሙ የሞኝ በር በሚባል ስፍራ ነው። በአደጋው አቶ ሃይሉ ሚንዳ የሚባሉ ግለሰብ በመኖሪያ ቤታቸው በመብረቁ ተመተው ህይወታቸው ሲያልፍ የሟቹ ንብረት የሆኑ ሶስት የቀንድ ከብቶችም መሞታቸውን ገልፀዋል፡፡
ከዚህም ሌላ በአካባቢው በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ ዝናብ በ22 ሄክታር መሬት ላይ የሚገኝ የባቄላ፣ አተርና ገብስ ሰብል ላይም ጉዳት ማድረሱን ገልፀዋል፡፡ በዚህም 37 አርሶ አደሮች ለችግሩ መጋለጣቸውን ተናግረዋል፡፡
በተጨማሪም አንጋዳ በተባለ ቀበሌ የመሬት መንሸራተት እንደደረሳና የጉዳት መጠኑን ለማወቅ ባለሙያዎች ወደ ስፍራው መላካቸውን ገልጠዋል።
የዝናብ ስርጭቱ ከፍተኛ በመሆኑ ነዋሪዎች አምሽተው ወንዝ እንዳይሻገሩ ፣ ከብቶቻቸውንና ልጆቻቸውን በጊዜ ወደ ቤት እንዲያስገቡ በአካባቢያው በሚኙ የግብርናና የጤና ባለሙያዎች ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ቅስቀሳ እየተደረ መሆኑን ወይዘሮ ኮከቤ ጨምረው ገልፀዋል፡፡
Via ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1
17 የምግብ ዘይት ምርት አይነቶችን ህብረተሰቡ እንዳይጠቀማቸው ማሰሰቢያ ተሰጠ!
የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን በአዲስ አበባና ሌሎች አካባቢዎች ባደረገው የገበያ ጥናት በ17 የምግብ ዘይት ምርቶች ላይ መሰረታዊ ችግር ስላለባቸው ህብረተሰቡ እንዳይጠቀማቸው አሳስቧል፡፡
ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ባደረገው የገበያ ጥናት የዘይት ምርቶቹ የሚመረቱበት ቦታና የተመረተበት ሃገር፣ የምርት መለያ ቁጥር፣ የአምራች አድራሻ የሌላቸው፣ የገላጭ ጽሁፍ ችግርና ለጤና ጠቀሜታ እንዳለው ተደርጎ የተቀመጠ፣ የመጠቀሚያ ጊዜና ማብቂያ ቀን የሌላቸው እንዲሁም የሀገሪቱን የደረጃ ምልክት ያለጠፉና ደረጃውንም የማያሟሉ መሆናቸው በተደረገው ጥናት መረጋገጥ መቻሉን ባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ አስታውቋል፡፡
ህብረተሰቡ የትኛውም የምግብ ምርት ከገበያ ሲገዛ የተመረተበትና የመጠቀሚያ የአገልግሎት ጊዜው ትክክለኛነት፣ ያልተፋቀና ያልተሰረዘ መሆኑን፤ የአምረች ድርጅቱ ስምና ሙሉ አድረሻ፣ የምርት መለያ ቁጥር ያለው መሆኑን በማረጋገጥ እንዲገዛ የተጠየቀ ሲሆን፤ የምርት ገላጭ ጹሁፍ ይዘቶች ያላሟላ ምርት ህብተሰቡ መግዛት እንደሌለበት ተገልጿል፡፡
በገበያ ጥናቱ ችግር የተገኘባቸው የምግብ ዘይቶች ዝርዝር፦
1. ሉሉ ዘይት
2. አርሲ ዘይት
3. አሃዱ ዘይት
4. ድሬ ንጹህ የምግብ ዘይት
5. አሚን ንጹህ የምግብ ዘይት
6. ሮያል የምግብ ዘይት
7. ዳግም የተጣራ የኑግ ዘይት 8. ጄጃን የምግብ ዘይት
9. ዉብ የተጣራ የኑግ ዘይት
10. ለማ የኑግ ዘይት
11. ኑድ ንጹህ የምግብ ዘይት
12. ገበታ የምግብ ዘይት
13. ዘመን ዘይት
14. አጋር ዘይት
15. አናጅና ዘይት
16. ሳባ ዘይት
17. ጃሎ ዘይት ናቸው፡፡
Via #EBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን በአዲስ አበባና ሌሎች አካባቢዎች ባደረገው የገበያ ጥናት በ17 የምግብ ዘይት ምርቶች ላይ መሰረታዊ ችግር ስላለባቸው ህብረተሰቡ እንዳይጠቀማቸው አሳስቧል፡፡
ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ባደረገው የገበያ ጥናት የዘይት ምርቶቹ የሚመረቱበት ቦታና የተመረተበት ሃገር፣ የምርት መለያ ቁጥር፣ የአምራች አድራሻ የሌላቸው፣ የገላጭ ጽሁፍ ችግርና ለጤና ጠቀሜታ እንዳለው ተደርጎ የተቀመጠ፣ የመጠቀሚያ ጊዜና ማብቂያ ቀን የሌላቸው እንዲሁም የሀገሪቱን የደረጃ ምልክት ያለጠፉና ደረጃውንም የማያሟሉ መሆናቸው በተደረገው ጥናት መረጋገጥ መቻሉን ባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ አስታውቋል፡፡
ህብረተሰቡ የትኛውም የምግብ ምርት ከገበያ ሲገዛ የተመረተበትና የመጠቀሚያ የአገልግሎት ጊዜው ትክክለኛነት፣ ያልተፋቀና ያልተሰረዘ መሆኑን፤ የአምረች ድርጅቱ ስምና ሙሉ አድረሻ፣ የምርት መለያ ቁጥር ያለው መሆኑን በማረጋገጥ እንዲገዛ የተጠየቀ ሲሆን፤ የምርት ገላጭ ጹሁፍ ይዘቶች ያላሟላ ምርት ህብተሰቡ መግዛት እንደሌለበት ተገልጿል፡፡
በገበያ ጥናቱ ችግር የተገኘባቸው የምግብ ዘይቶች ዝርዝር፦
1. ሉሉ ዘይት
2. አርሲ ዘይት
3. አሃዱ ዘይት
4. ድሬ ንጹህ የምግብ ዘይት
5. አሚን ንጹህ የምግብ ዘይት
6. ሮያል የምግብ ዘይት
7. ዳግም የተጣራ የኑግ ዘይት 8. ጄጃን የምግብ ዘይት
9. ዉብ የተጣራ የኑግ ዘይት
10. ለማ የኑግ ዘይት
11. ኑድ ንጹህ የምግብ ዘይት
12. ገበታ የምግብ ዘይት
13. ዘመን ዘይት
14. አጋር ዘይት
15. አናጅና ዘይት
16. ሳባ ዘይት
17. ጃሎ ዘይት ናቸው፡፡
Via #EBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Dr.ABIY
"...እንድገደል የሚፈለግባቸው ጊዜዎች #በርካታ ናቸው!" የኢፌዴሪ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ አህመድ
"...መስቀል አደባባይማ #የቅርብ ነው። ብዙ ጊዜ ሞት እንደዚሁ ዝም ብሎ እያየሁት አላየሁም እያለ ይሄዳል ለዚህ ነው #ሞት የማልፈራው እኔም። ብዙ ጊዜ እድገደለ የሚፈለግባቸው ጊዜዎች በጣም በርካታ ናቸው። ባለፉት 7 እና 8 ዓመታት ብዙ ሙከራዎች ተደርገዋል። ለምሳሌ ባለቤቴ ከመሄዷ በፊት ኢንሳን ለቅቄ እንደወጣሁ በየጊዜው ማታ ማታ በግቢያችን ድንጋይ ይወረወርብናል ስንወጣ ለመምታት፤ ሌላም ብዙ ሙከራዎች ተደርገውብን ያውቃሉ ግን ሞት #አልፈለገኝም እስካሁን እንግዲ አንድ ቀን ሲመጣ..." ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ በሸገር ቅዳሜ ጨዋታ!
#TIKVAH_ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"...እንድገደል የሚፈለግባቸው ጊዜዎች #በርካታ ናቸው!" የኢፌዴሪ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ አህመድ
"...መስቀል አደባባይማ #የቅርብ ነው። ብዙ ጊዜ ሞት እንደዚሁ ዝም ብሎ እያየሁት አላየሁም እያለ ይሄዳል ለዚህ ነው #ሞት የማልፈራው እኔም። ብዙ ጊዜ እድገደለ የሚፈለግባቸው ጊዜዎች በጣም በርካታ ናቸው። ባለፉት 7 እና 8 ዓመታት ብዙ ሙከራዎች ተደርገዋል። ለምሳሌ ባለቤቴ ከመሄዷ በፊት ኢንሳን ለቅቄ እንደወጣሁ በየጊዜው ማታ ማታ በግቢያችን ድንጋይ ይወረወርብናል ስንወጣ ለመምታት፤ ሌላም ብዙ ሙከራዎች ተደርገውብን ያውቃሉ ግን ሞት #አልፈለገኝም እስካሁን እንግዲ አንድ ቀን ሲመጣ..." ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ በሸገር ቅዳሜ ጨዋታ!
#TIKVAH_ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ከሁለት ሺ በላይ ምሁራንን የሚያሳትፈው የመጀመሪያው የአማራ ክልል የምሁራን መማክርት ጉባኤ በባህር ዳር ከመስከረም 9 እስከ 10 እንደሚካሄድ ተገለፀ፡፡ የመማክርት ጉባኤው በክልሉ እና በአገሪቷ በሚታዩ #ማህበራዊ፣ #ፖለቲካዊና #የኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ ሳይንሳዊ ጥናቶችን በማቅረብ ተወያይቶ የመፍትሄ አቅጣጫዎችን እንደሚያስቀምጥ ይጠበቃል፡፡
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የቀድሞዉ የዚምባቡዌ መሪ #ሮበርት_ሙጋቤ ዛሬ በዝምባቡዌ መዲና ሀራሬ በሚገኝ ግዙፍ ስቴዲዮም ውስጥ ሽኝት ተደርጎላቸዋል። የቀብር ስነ ስርዓታቸው ግን ከአንድ ወር በኋላ ነው የሚፈፀመው ተብሏል።
Via #DW
ፎቶ📸BBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #DW
ፎቶ📸BBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍2
ማስታወቂያ!
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ ለ2012ዓ.ም የትምህርት ዘመን ተማሪዎችን ተቀብሎ በህክምና ዶክትሬት ዲግሪ (Medicine) ለማስተማር ይፈልጋል፡፡
የማመልከቻ መስፈርት፦
1. በ2011ዓ.ም በመደበኛ ትምህርት ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና ወስደው ትምህርት ሚ/ር በወሰነው መሰረት በአራቱ የትምህርት አይነቶች (እንግሊዘኛ፣ ሒሳብ፣ ፊዚክስ እና አፕቲቲውድ)
• ልዩ ትኩረት ከሚሹ ክልሎች እና ዞኖች /ጋምቤላ ፣ሶማሌ፣አፋር፣ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ደቡብ ኦሞ ዞን፣ምዕራብ ኦሞ ዞን ፣ቦረና ዞን እና ዋግምራ ዞን/
ለወንዶች 245 እና ከዚያ በላይ
ለሴቶች 225 እና ከዚያ በላይ
• ለአዲስ አበባ እና ሌሎች ክልሎች
ለወንዶች 265 እና ከዚያ በላይ
ለሴቶች 245 እና ከዚያ በላይ, ውጤት ያለው/ያላት
2. ከ9-12ተኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ውጤት 80% እና ከዚያ በላይ ውጤት ያለው/ያላት
የማመልከቻ ጊዜና ቦታ ፦
• ማስታወቂያው በሚዲያ (በቴሌቪዥን) ከተነገረበት ቀን ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት በኮሌጁ ድረ ገፅ http://197.156.83.153/admission/ መመዝገብ ትችላላችሁ::
• በተጨማሪ የማመልከቻውን ሊንክ (Link) ከኮሌጁ ድረ ገፅ https://www.facebook.com/sphmmcc/ ማግኘት ይቻላል፡፡
• የጹሐፍ ፈተና የሚሰጥበት ቀን መስከረም 11/ 2012 ዓ.ም
• ፈተና የሚሰጥበት ቦታ አዲስ አበባ ብቻ ሲሆን የመፈተኛ ጣቢያ በኮሌጅ ድረ ገፅ እና Facebook ይገለፃል፡፡
ማሳሰቢያ፦
• ቀጥሎ የተገለፁትን ለማመልከት የሚያስፈልጉ ዶክመንቶችን ስካን በማድረግ ማያያዝ ይጠበቅባችኋል
o የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤቶች
o ከ9-12 ክፍል ትራንስክሪፕት እና
o የመመዝገቢያ ክፍያ 50 ብር በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሂሳብ ቁጥር -1000208431068 ገቢ የተደረገበትን ደረሰኝ
o ከዚህ ቀደም የተመዘገባችሁ አዲሱን መስፈረት የምታሟሉ ከሆነ በደጋሚ እንደ አዲስ ክፍያ ሳይከፍሉ ማመልከት ይቻላል፡፡
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ ሪጅስተራር
ጽሕፈት ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ ለ2012ዓ.ም የትምህርት ዘመን ተማሪዎችን ተቀብሎ በህክምና ዶክትሬት ዲግሪ (Medicine) ለማስተማር ይፈልጋል፡፡
የማመልከቻ መስፈርት፦
1. በ2011ዓ.ም በመደበኛ ትምህርት ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና ወስደው ትምህርት ሚ/ር በወሰነው መሰረት በአራቱ የትምህርት አይነቶች (እንግሊዘኛ፣ ሒሳብ፣ ፊዚክስ እና አፕቲቲውድ)
• ልዩ ትኩረት ከሚሹ ክልሎች እና ዞኖች /ጋምቤላ ፣ሶማሌ፣አፋር፣ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ደቡብ ኦሞ ዞን፣ምዕራብ ኦሞ ዞን ፣ቦረና ዞን እና ዋግምራ ዞን/
ለወንዶች 245 እና ከዚያ በላይ
ለሴቶች 225 እና ከዚያ በላይ
• ለአዲስ አበባ እና ሌሎች ክልሎች
ለወንዶች 265 እና ከዚያ በላይ
ለሴቶች 245 እና ከዚያ በላይ, ውጤት ያለው/ያላት
2. ከ9-12ተኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ውጤት 80% እና ከዚያ በላይ ውጤት ያለው/ያላት
የማመልከቻ ጊዜና ቦታ ፦
• ማስታወቂያው በሚዲያ (በቴሌቪዥን) ከተነገረበት ቀን ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት በኮሌጁ ድረ ገፅ http://197.156.83.153/admission/ መመዝገብ ትችላላችሁ::
• በተጨማሪ የማመልከቻውን ሊንክ (Link) ከኮሌጁ ድረ ገፅ https://www.facebook.com/sphmmcc/ ማግኘት ይቻላል፡፡
• የጹሐፍ ፈተና የሚሰጥበት ቀን መስከረም 11/ 2012 ዓ.ም
• ፈተና የሚሰጥበት ቦታ አዲስ አበባ ብቻ ሲሆን የመፈተኛ ጣቢያ በኮሌጅ ድረ ገፅ እና Facebook ይገለፃል፡፡
ማሳሰቢያ፦
• ቀጥሎ የተገለፁትን ለማመልከት የሚያስፈልጉ ዶክመንቶችን ስካን በማድረግ ማያያዝ ይጠበቅባችኋል
o የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤቶች
o ከ9-12 ክፍል ትራንስክሪፕት እና
o የመመዝገቢያ ክፍያ 50 ብር በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሂሳብ ቁጥር -1000208431068 ገቢ የተደረገበትን ደረሰኝ
o ከዚህ ቀደም የተመዘገባችሁ አዲሱን መስፈረት የምታሟሉ ከሆነ በደጋሚ እንደ አዲስ ክፍያ ሳይከፍሉ ማመልከት ይቻላል፡፡
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ ሪጅስተራር
ጽሕፈት ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1
ግብፅ🤔
የግብጹ ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታኅ አል-ሲሲ ከስምንት አመታት በፊት በአገራቸው #የጸደይ_አብዮት ባይነሳ ኖሮ ኢትዮጵያ በአባይ ላይ ታላቁን የኅዳሴ ግድብ ባልሰራች ነበር ሲሉ ተናገሩ።
ተጨማሪ ያንብቡ AhramOnline👇
https://telegra.ph/ETH-09-14-7
Via #EsheteBekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የግብጹ ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታኅ አል-ሲሲ ከስምንት አመታት በፊት በአገራቸው #የጸደይ_አብዮት ባይነሳ ኖሮ ኢትዮጵያ በአባይ ላይ ታላቁን የኅዳሴ ግድብ ባልሰራች ነበር ሲሉ ተናገሩ።
ተጨማሪ ያንብቡ AhramOnline👇
https://telegra.ph/ETH-09-14-7
Via #EsheteBekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኢትዮጵያ ለግብፅ ጫና ትንበረከክ እንደሁ ይለያል!
በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሀ አሞላል ላይ ከነገ እሁድ መስከረም 4 2012 አ.ም ጀምሮ እስከ ሰኞ ድረስ የግብጽ ; የሱዳንና የኢትዮጵያ ውሀ ሚኒስትሮች በካይሮ ይወያያሉ።የኢትዮጵያ የውሀ መስኖና ኤነርጂ ሚኒስትር ስለሺ በቀለም ለዚሁ ጉዳይ ወደ ካይሮ የሚያቀኑ ይሆናል። ሱዳንም አዲስ ባገኘችው የውሀ ሚኒስትር ያሲር አባስ መሀመድ ተወክላ የኢትዮጵያን ጨምሮ ከግብጹ የውሀ እና መስኖ ሚኒስትር መሀመድ አብደል አቲ ጋር ነው ውይይቱ የሚደረገው።
የካይሮው ስብሰባ ምናልባትም በህዳሴው ግድብ የውሀ አሞላል ላይ የስምምነት ፊርማ ሊካተትበት እንደሚችል ምንጮቻችን ነግረውናል።ሆኖም ኢትዮጵያን የወከሉ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ቢቻል በግድቡ ውሀ አሞላል ላይ የኢትዮጵያን ጥቅም የሚያስከብር አዲስ ሀሳብ ቢያቀርቡ ካልሆነ ደግሞ አሁን ለውይይት የተያዘው አጀንዳ ላይ በፍጹም ከስምምነት መድረስ የለባቸውምም ብለውናል።
ነገ በካይሮ በህዳሴው ግድብ ውሀ አሞላል ላይ ውይይት የሚደረገው የግብጹ የውሀ ሚኒስትር መሀመድ አብደል አቲ ከወር በፊት የሀገራቸውን እቅድ ካቀረቡ በሁዋላ ነው። አብደል አቲ በዚህ ባቀረቡት ሰነድ ውስጥ ኢትዮጵያ ግድቡን በሰባት አመት እንድትሞላ የሚጠይቅና ሌሎች ሀሳቦችም የተነሱበት ነው። በኢትዮጵያ በኩልም እነዚህ የካይሮ ፍላጎቶች ተቀባይነት የሌላቸው መሆኑን የሚያሳዩ ምላሾች ተሰጥቷቸዋል። እነዚህ በእንዲህ እያሉ ነው የነገው የሶስትዮሽ ውይይት የሚካሄደው።
#ዋዜማ_ሬድዮ
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-14-8
በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሀ አሞላል ላይ ከነገ እሁድ መስከረም 4 2012 አ.ም ጀምሮ እስከ ሰኞ ድረስ የግብጽ ; የሱዳንና የኢትዮጵያ ውሀ ሚኒስትሮች በካይሮ ይወያያሉ።የኢትዮጵያ የውሀ መስኖና ኤነርጂ ሚኒስትር ስለሺ በቀለም ለዚሁ ጉዳይ ወደ ካይሮ የሚያቀኑ ይሆናል። ሱዳንም አዲስ ባገኘችው የውሀ ሚኒስትር ያሲር አባስ መሀመድ ተወክላ የኢትዮጵያን ጨምሮ ከግብጹ የውሀ እና መስኖ ሚኒስትር መሀመድ አብደል አቲ ጋር ነው ውይይቱ የሚደረገው።
የካይሮው ስብሰባ ምናልባትም በህዳሴው ግድብ የውሀ አሞላል ላይ የስምምነት ፊርማ ሊካተትበት እንደሚችል ምንጮቻችን ነግረውናል።ሆኖም ኢትዮጵያን የወከሉ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ቢቻል በግድቡ ውሀ አሞላል ላይ የኢትዮጵያን ጥቅም የሚያስከብር አዲስ ሀሳብ ቢያቀርቡ ካልሆነ ደግሞ አሁን ለውይይት የተያዘው አጀንዳ ላይ በፍጹም ከስምምነት መድረስ የለባቸውምም ብለውናል።
ነገ በካይሮ በህዳሴው ግድብ ውሀ አሞላል ላይ ውይይት የሚደረገው የግብጹ የውሀ ሚኒስትር መሀመድ አብደል አቲ ከወር በፊት የሀገራቸውን እቅድ ካቀረቡ በሁዋላ ነው። አብደል አቲ በዚህ ባቀረቡት ሰነድ ውስጥ ኢትዮጵያ ግድቡን በሰባት አመት እንድትሞላ የሚጠይቅና ሌሎች ሀሳቦችም የተነሱበት ነው። በኢትዮጵያ በኩልም እነዚህ የካይሮ ፍላጎቶች ተቀባይነት የሌላቸው መሆኑን የሚያሳዩ ምላሾች ተሰጥቷቸዋል። እነዚህ በእንዲህ እያሉ ነው የነገው የሶስትዮሽ ውይይት የሚካሄደው።
#ዋዜማ_ሬድዮ
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-14-8
👍1
ነፃነት ወርቅነህና EBS TV ተለያዩ!
ለ3 ዐመት ያህል በEBS ቴሌቪዥን ሲተላለፍ በነበረው "የቤተሰብ ጨዋታ" የቴሌቪዥን ፕሮግራም አዘጋጅነት የሚታወቀው አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ከEBS ቴሌቪዥን ጋር መለያየቱ ተሰምቷል። አርቲስቱ በኢትዮ ኤፍ ኤም ራድዮ ጣቢያ በሚተላለፈው ታዲያስ አዲስ ፕሮግራም ላይ በያዝነው አዲስ አመት በአዲስ የፕሮግራምና በአዲስ የቴሌቪዥን ጣቢያ ብቅ እንደሚል ተናግሯል። መስከረም ወር አጋማሽ ይጀምራል የተባለው ይኸው አዲስ ፕሮግራሙ በናሁ ቴሌቪዥን እንደሚተላለፍ ከታዲያስ አዲስ ለመስማት ተችሏል።
ምንጭ፦ ኢትዮ ኤፍ ኤም/ታዲያስ አዲስ/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለ3 ዐመት ያህል በEBS ቴሌቪዥን ሲተላለፍ በነበረው "የቤተሰብ ጨዋታ" የቴሌቪዥን ፕሮግራም አዘጋጅነት የሚታወቀው አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ከEBS ቴሌቪዥን ጋር መለያየቱ ተሰምቷል። አርቲስቱ በኢትዮ ኤፍ ኤም ራድዮ ጣቢያ በሚተላለፈው ታዲያስ አዲስ ፕሮግራም ላይ በያዝነው አዲስ አመት በአዲስ የፕሮግራምና በአዲስ የቴሌቪዥን ጣቢያ ብቅ እንደሚል ተናግሯል። መስከረም ወር አጋማሽ ይጀምራል የተባለው ይኸው አዲስ ፕሮግራሙ በናሁ ቴሌቪዥን እንደሚተላለፍ ከታዲያስ አዲስ ለመስማት ተችሏል።
ምንጭ፦ ኢትዮ ኤፍ ኤም/ታዲያስ አዲስ/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🕊2😢1
ተስፋ አለን!
እርስ በእርስ #ከተከባበርን፣ #ከተዋደድን፣ ካልተናናቅን፣ ከተፈቃቀርን፣ ከተሳሰብን፣ ያንዱ ህመም የኔም ነው ካልን፣ ያንዱ መጠቃት የኔም ነው ካልን፣ ካለፈው ታሪካችን መልካሙን ብቻ ማየት ከቻልን፣ ሰውን በሰውነቱ ብቻ የሚገባውን ክብር ከሰጠን፣ ጥላቻን ከተፀየፍን፣ ግጭት የሚቀሰቅሱ ኃይሎችን ጆሮ ካልሰጠናቸው እውነት ተስፋ አለን! ከዛሬው የድህነት ኑሯችን፣ የችግር ታሪካችን ወጥተን የሌሎች ሀገራት ዜጎች የሚኖሩትን ኑሮ የመኖር ተስፋ አለን!!
እኛ የቲክቫህ-ኢትዮጵያ ቤተሰቦች ይህ ጊዜ አልፈን ለሁሉም የኢትዮጵያ ዜጎች ምን ለኢትዮጵያ ዜጎች ብቻ ለሰው ልጆች ሁሉ የምትስማማ ሀገር እንደምንገነባ #እናምናለን! ያ ሚሆነው ግን ስንዋደድ፣ ስንከባበር፣ አንዱ የሌላውን ባህል፣ እምነት፣ አመለካከት፣ ሲያከብር ብቻ ነው!! ስንት መከራን ያለፈ ህዝብ ይህን ማድረግ አይከብደውም።
በኢትዮጵያ ተስፋ አንቆርጥም!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እርስ በእርስ #ከተከባበርን፣ #ከተዋደድን፣ ካልተናናቅን፣ ከተፈቃቀርን፣ ከተሳሰብን፣ ያንዱ ህመም የኔም ነው ካልን፣ ያንዱ መጠቃት የኔም ነው ካልን፣ ካለፈው ታሪካችን መልካሙን ብቻ ማየት ከቻልን፣ ሰውን በሰውነቱ ብቻ የሚገባውን ክብር ከሰጠን፣ ጥላቻን ከተፀየፍን፣ ግጭት የሚቀሰቅሱ ኃይሎችን ጆሮ ካልሰጠናቸው እውነት ተስፋ አለን! ከዛሬው የድህነት ኑሯችን፣ የችግር ታሪካችን ወጥተን የሌሎች ሀገራት ዜጎች የሚኖሩትን ኑሮ የመኖር ተስፋ አለን!!
እኛ የቲክቫህ-ኢትዮጵያ ቤተሰቦች ይህ ጊዜ አልፈን ለሁሉም የኢትዮጵያ ዜጎች ምን ለኢትዮጵያ ዜጎች ብቻ ለሰው ልጆች ሁሉ የምትስማማ ሀገር እንደምንገነባ #እናምናለን! ያ ሚሆነው ግን ስንዋደድ፣ ስንከባበር፣ አንዱ የሌላውን ባህል፣ እምነት፣ አመለካከት፣ ሲያከብር ብቻ ነው!! ስንት መከራን ያለፈ ህዝብ ይህን ማድረግ አይከብደውም።
በኢትዮጵያ ተስፋ አንቆርጥም!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
❤1