ሥጋትና ተስፋን ያረገዘው የ2012 አገራዊ ምርጫ!
ኢትዮጵያ በ2012 ዓ.ም ብሔራዊ ምርጫ ታካሂዳለች። ምርጫውን አሳሳቢ ያደረገው ላለፉት አራት ዓመታት ኢትዮጵያን ሲንጣት ከቆየው ሕዝባዊ ዓመፅ ቀጥሎ መምጣቱ ብቻ ሳይሆን፤ ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ ተከፋፍሏል ተብሎ በተሠጋበት፤ በሽብርተኝነት ተፈርጀው የነበሩ የፖለቲካ ድርጅቶች ወደ ፉክክሩ እንገባለን ባሉበት ወቅት የሚካሄድ በመሆኑ ነው።
ምርጫው ምናልባትም ከምርጫ 1997 ዓ.ም ወዲህ ከፍተኛ ፉክክር የሚታይበትና የአገሪቷን መጪውን እጣ ፈንታ ይወስናል ተብሎ የተጠበቀ ቢሆንም፤ ምርጫው ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ ተካሂዶ በህዝብ የተመረጠ መንግሥት ወደ መንበረ ዙፋኑ እንዳይመጣ ሊያደርጉ የሚችሉ ተግዳሮቶች ይኖሯሉ በሚል በብዙዎች ዘንድ ሥጋት አንዣቧል። ሥጋቶቹ ምንድ ናቸው? መፍትሄዎቹስ? በማለት አዲስ ዘመን የተለያዩ የፖለቲካ ምሁራኖችን አነጋግሯል።
በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ትምህርት ክፍል መምህርና የብሉ ናይል የውሃ የምርምር ተቋም ተመራማሪ ተባባሪ ፕሮፌሰር ውሂብእግዜር ፈረደ እንደሚገልፁት፤ በአፍሪካ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ሽንፈታቸውን በፀጋ ስለማይቀበሉና ገዢው ፓርቲ በበኩሉ በምርጫው ቢሸነፍም ሽንፈቱን በፀጋ ተቀብሎ ሥልጣኑን በሰላማዊ መንገድ ስለማያስረክብ በቅድመና በድህረ ምርጫ ግጭቶች ይቀሰቀሳሉ። በኢትዮጵያም ከመቼውም ጊዜ የገዘፉ ችግሮች ስላሉ በ2012 ዓ.ም የምታካሂደው ምርጫ በተያዘለት ጊዜ ቢካሄድ ግጭቶች የሚባባሱበት ሁኔታ ያጋጥማል።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-13-2
ኢትዮጵያ በ2012 ዓ.ም ብሔራዊ ምርጫ ታካሂዳለች። ምርጫውን አሳሳቢ ያደረገው ላለፉት አራት ዓመታት ኢትዮጵያን ሲንጣት ከቆየው ሕዝባዊ ዓመፅ ቀጥሎ መምጣቱ ብቻ ሳይሆን፤ ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ ተከፋፍሏል ተብሎ በተሠጋበት፤ በሽብርተኝነት ተፈርጀው የነበሩ የፖለቲካ ድርጅቶች ወደ ፉክክሩ እንገባለን ባሉበት ወቅት የሚካሄድ በመሆኑ ነው።
ምርጫው ምናልባትም ከምርጫ 1997 ዓ.ም ወዲህ ከፍተኛ ፉክክር የሚታይበትና የአገሪቷን መጪውን እጣ ፈንታ ይወስናል ተብሎ የተጠበቀ ቢሆንም፤ ምርጫው ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ ተካሂዶ በህዝብ የተመረጠ መንግሥት ወደ መንበረ ዙፋኑ እንዳይመጣ ሊያደርጉ የሚችሉ ተግዳሮቶች ይኖሯሉ በሚል በብዙዎች ዘንድ ሥጋት አንዣቧል። ሥጋቶቹ ምንድ ናቸው? መፍትሄዎቹስ? በማለት አዲስ ዘመን የተለያዩ የፖለቲካ ምሁራኖችን አነጋግሯል።
በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ትምህርት ክፍል መምህርና የብሉ ናይል የውሃ የምርምር ተቋም ተመራማሪ ተባባሪ ፕሮፌሰር ውሂብእግዜር ፈረደ እንደሚገልፁት፤ በአፍሪካ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ሽንፈታቸውን በፀጋ ስለማይቀበሉና ገዢው ፓርቲ በበኩሉ በምርጫው ቢሸነፍም ሽንፈቱን በፀጋ ተቀብሎ ሥልጣኑን በሰላማዊ መንገድ ስለማያስረክብ በቅድመና በድህረ ምርጫ ግጭቶች ይቀሰቀሳሉ። በኢትዮጵያም ከመቼውም ጊዜ የገዘፉ ችግሮች ስላሉ በ2012 ዓ.ም የምታካሂደው ምርጫ በተያዘለት ጊዜ ቢካሄድ ግጭቶች የሚባባሱበት ሁኔታ ያጋጥማል።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-13-2
የባንክ ቤት ሰራተኛው የ3,333,333 ብር የሽልማት ቼኩን ተረከበ!
በወላይታ ዞን ጉኑኖ ከተማ ነዋሪ የሆነው አቶ ማቲዎስ ሾንጋ በትንሳዔ ሎተሪ 1ኛ ዕጣ በሁለት ነጠላ ትኬቶች የ3,333,333 ብር እድለኛ በመሆኑ የሽማት ቼኩን በዛው በሚኖርበት ከተማ ተረከበ፡፡ እድለኛው የ27 ዓመት ወጣት ሲሆን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጉኑኖ ቅርንጫፍ የባንክ ባለሙያ ነው፡፡ ከሥራ ሲወጣ በ20 ብር የቆረጣቸው ሁለት ነጠላ ትኬቶች ዕድለኛ ሊያደርጉት እንደቻለ ተናግሯል፡፡ ዕድለኛው በደረሰው ገንዘብም በወላይታ ሶዶ ከተማ ቤት ለመግዛት እንዳሰበ ገልጿል፡፡
Via የብሄራዊ ሎተሪ አስተዳደር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በወላይታ ዞን ጉኑኖ ከተማ ነዋሪ የሆነው አቶ ማቲዎስ ሾንጋ በትንሳዔ ሎተሪ 1ኛ ዕጣ በሁለት ነጠላ ትኬቶች የ3,333,333 ብር እድለኛ በመሆኑ የሽማት ቼኩን በዛው በሚኖርበት ከተማ ተረከበ፡፡ እድለኛው የ27 ዓመት ወጣት ሲሆን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጉኑኖ ቅርንጫፍ የባንክ ባለሙያ ነው፡፡ ከሥራ ሲወጣ በ20 ብር የቆረጣቸው ሁለት ነጠላ ትኬቶች ዕድለኛ ሊያደርጉት እንደቻለ ተናግሯል፡፡ ዕድለኛው በደረሰው ገንዘብም በወላይታ ሶዶ ከተማ ቤት ለመግዛት እንዳሰበ ገልጿል፡፡
Via የብሄራዊ ሎተሪ አስተዳደር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዘዳንት መንግስቱ ኃ/ማርያም ፈፅሞ ወደኢትዮጵያ መመለስ አይፈልጉም!
ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማርያም ወደ ኢትዮጰያ ምህረት ቢደረግለትም የመመለስ ፍላጎት የለውም። በዝንቧቤ ለመንግስት ጋዜጣ የሚሰራ አንድ ጋዜጠኛ እንደተናገረው የቀድሞ የኢትዮጰያ ፕሬዝዳንት እና የአሁኑ የዝነንቧቤ ፕሪዝዳንቱ ፀጥታ አማካሪ ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማርያም የኢትዮጰያ መንግስት ከተፈረደበት ፍርድ ምህረት በያደርግለት እንኳን ሀገሩ #ፈፅሞ መሄድ እንደማይፈልግ ጋዜጠኛው ከሶስት ወር በፊት ቢሮው ለስራ በሄደበት እንዳጫወተው ገልጿል። "እድሜው ቢገፋም ሰውነቱ አሁንም ለስራ ብቁ ነው። እኛ ዝምቧቤያዉያን በሚድያ አይተነው #አናውቅም። ቢሮው ስንሄድ የመጫወት ችግር የለበትም። ድምፁን እንድትቀዳ፣ ፎቶ እንድታነሳው ወይንም ማስታወሻ ይዘክ እንድታወራው አይፈልግም። ወዳጁ ሙጋቤ ቢሞትም ፕሬዝዳንት ምንጋጋዋ ለመንግስቱ ከፍተኛ አክብሮት አለው። ወዳጅነታቸውም የቆየ ነው።" ብሏል ጋዜጠኛው።
ምንጭ፦ ተስፋዬ ጌትነት/ከካፒታል ጋዜጣ/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማርያም ወደ ኢትዮጰያ ምህረት ቢደረግለትም የመመለስ ፍላጎት የለውም። በዝንቧቤ ለመንግስት ጋዜጣ የሚሰራ አንድ ጋዜጠኛ እንደተናገረው የቀድሞ የኢትዮጰያ ፕሬዝዳንት እና የአሁኑ የዝነንቧቤ ፕሪዝዳንቱ ፀጥታ አማካሪ ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማርያም የኢትዮጰያ መንግስት ከተፈረደበት ፍርድ ምህረት በያደርግለት እንኳን ሀገሩ #ፈፅሞ መሄድ እንደማይፈልግ ጋዜጠኛው ከሶስት ወር በፊት ቢሮው ለስራ በሄደበት እንዳጫወተው ገልጿል። "እድሜው ቢገፋም ሰውነቱ አሁንም ለስራ ብቁ ነው። እኛ ዝምቧቤያዉያን በሚድያ አይተነው #አናውቅም። ቢሮው ስንሄድ የመጫወት ችግር የለበትም። ድምፁን እንድትቀዳ፣ ፎቶ እንድታነሳው ወይንም ማስታወሻ ይዘክ እንድታወራው አይፈልግም። ወዳጁ ሙጋቤ ቢሞትም ፕሬዝዳንት ምንጋጋዋ ለመንግስቱ ከፍተኛ አክብሮት አለው። ወዳጅነታቸውም የቆየ ነው።" ብሏል ጋዜጠኛው።
ምንጭ፦ ተስፋዬ ጌትነት/ከካፒታል ጋዜጣ/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#NewsAlert
ከቡራዩ ጥቃት ጋር ተያይዞ 22 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ። ከቡራዩ ጥቃት ጋር ተያይዞ የኦነግ- ሸኔ አባላትና ሌሎች ከእነሱ ጋር ትስስር ያላቸው 22 ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን EBC የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ መረጃን ጠቅሶ ዘግቧል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከቡራዩ ጥቃት ጋር ተያይዞ 22 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ። ከቡራዩ ጥቃት ጋር ተያይዞ የኦነግ- ሸኔ አባላትና ሌሎች ከእነሱ ጋር ትስስር ያላቸው 22 ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን EBC የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ መረጃን ጠቅሶ ዘግቧል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የ10ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ 10፡00 ሰዓት ላይ ይለቀቃል!
የዘንድሮው የ10ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት በኋላ እንደሚለቀቅ የትምህርት ሚኒስቴር የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ወ/ሮ ሀረጓ ማሞ ለኢቢሲ ተናግረዋል፡፡ ውጤቱ ዛሬ ከ10 ሰዓት ጀምሮ በሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ እንደሚለቀቅ ወ/ሮ ሀረጓ ገልፀዋል፡፡ ተፈታኞች ውጤታቸውን በኤጀንሲው ድረ-ገጽ www.neaea.gov.et/app. ወይም neaea.gov.et እንዲሁም በአጭር የጽሁፍ መልእክት 8181 ላይ ID- ብለው የአድሚሽን ቁጥራቸውን በማስገባት መመልከት እንደሚችሉ አስታውቀዋል፡፡
Via #EBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የዘንድሮው የ10ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት በኋላ እንደሚለቀቅ የትምህርት ሚኒስቴር የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ወ/ሮ ሀረጓ ማሞ ለኢቢሲ ተናግረዋል፡፡ ውጤቱ ዛሬ ከ10 ሰዓት ጀምሮ በሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ እንደሚለቀቅ ወ/ሮ ሀረጓ ገልፀዋል፡፡ ተፈታኞች ውጤታቸውን በኤጀንሲው ድረ-ገጽ www.neaea.gov.et/app. ወይም neaea.gov.et እንዲሁም በአጭር የጽሁፍ መልእክት 8181 ላይ ID- ብለው የአድሚሽን ቁጥራቸውን በማስገባት መመልከት እንደሚችሉ አስታውቀዋል፡፡
Via #EBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1
ከትምህርት ሚኒስቴር!
የ10ኛ ክፍል ውጤት ዛሬ ከ10 ሠዓት ጀምሮ እንደሚለቀቅ ተገልጿል፡፡ የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የ10ኛ ክፍል ውጤት ዛሬ መስከረም 02/2012 ዓ.ም ከ10 ሰዓት ጀምሮ እንደሚለቀቅ ገልጾ ተማሪዎች በኤጀንሲው ድህረ ገጽ www.neaea.gov.et/app . neaea.gov.et ወይም በአጭር የጽሁፍ መልእክት 8181 ላይ ID- በማለት አድሚሽን ቁጥራቸውን በማስገባት መመልከት እንደሚችሉ አሳውቋል፡፡
ምንጭ፦ ትምህርት ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የ10ኛ ክፍል ውጤት ዛሬ ከ10 ሠዓት ጀምሮ እንደሚለቀቅ ተገልጿል፡፡ የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የ10ኛ ክፍል ውጤት ዛሬ መስከረም 02/2012 ዓ.ም ከ10 ሰዓት ጀምሮ እንደሚለቀቅ ገልጾ ተማሪዎች በኤጀንሲው ድህረ ገጽ www.neaea.gov.et/app . neaea.gov.et ወይም በአጭር የጽሁፍ መልእክት 8181 ላይ ID- በማለት አድሚሽን ቁጥራቸውን በማስገባት መመልከት እንደሚችሉ አሳውቋል፡፡
ምንጭ፦ ትምህርት ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ!
ከሰኔ 3-5/2011 ዓ.ም የተሰጠው የ10ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ መስከረም 02/2012 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ ይፋ ይደረጋል፡፡ ተፈታኝ ተማሪዎች ውጤታቸውን በኤጀንሲው ድረ-ገጽ app.neaea.gov.et በመግባት Admission በሚለው ሳጥን ውስጥ የመፈተኛ ቁጥራቸውን (Registration Number) በማስገባትና display የሚለውን አንዴ click በማድረግ እንዲሁም በSMS 8181 ላይ ID የሚል እንግሊዝኛ ፊደላትን በመጻፍ፣ አንድ ጊዜ ስፔስ በመስጠትና የመፈተኛ ቁጥራቸውን /Registration number/ በዚህ መልክ (ID 123XXX) ጽፎ በመላክ ውጤታቸውን መመልከት የሚችሉ መሆኑን ኤጀንሲው ያስገነዝባል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከሰኔ 3-5/2011 ዓ.ም የተሰጠው የ10ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ መስከረም 02/2012 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ ይፋ ይደረጋል፡፡ ተፈታኝ ተማሪዎች ውጤታቸውን በኤጀንሲው ድረ-ገጽ app.neaea.gov.et በመግባት Admission በሚለው ሳጥን ውስጥ የመፈተኛ ቁጥራቸውን (Registration Number) በማስገባትና display የሚለውን አንዴ click በማድረግ እንዲሁም በSMS 8181 ላይ ID የሚል እንግሊዝኛ ፊደላትን በመጻፍ፣ አንድ ጊዜ ስፔስ በመስጠትና የመፈተኛ ቁጥራቸውን /Registration number/ በዚህ መልክ (ID 123XXX) ጽፎ በመላክ ውጤታቸውን መመልከት የሚችሉ መሆኑን ኤጀንሲው ያስገነዝባል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለመላው ለ2011 የ10ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች #መልካም_እድል እንዲገጥማችሁ TIKVAH-ETHIOPIA መልካም ምኞቱን ይገልጻል!
TIKVAH-MAGAZINE በመቀላቀል ስለውጤታችሁ አዳዲስ መረጃዎችን መከታተል ትችላላችሁ👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEcez-UrldBjOpa-qQ
TIKVAH-MAGAZINE በመቀላቀል ስለውጤታችሁ አዳዲስ መረጃዎችን መከታተል ትችላላችሁ👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEcez-UrldBjOpa-qQ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በጅዳ አውሮፕላን ማረፊያ ችግር ገጠመው!
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነው ቦይንግ 767 በሳኡዲ ዐረቢያ ጅዳ ንጉስ አብዱላዚዝ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ለመነሳት በማኮብኮብ ላይ ሳለ ከዐስሩ ጎማዎቹ ውስጥ ስምንቱ በመፈንዳታቸው ሳይነሳ ቀርቷል። የገጠመውን ችግር ተከትሎም የማኮብኮቢያ ሜዳው ዝግ እንዲሆን ተደርጎ ነበር።
ትናንት መስከረም 1/2012 በጅዳ ችግር የገጠመው ኢትዮጵያ አውሮፕላን ከማኮብኮቢያው ሜዳ ጥገና ወደ ሚያገኝበት ስፍራ እስኪወሰድ ድረስ ማኮብኮቢያው ሜዳ ለስምንት ሰዓታት ተዘግቶ እንደነበር ለማወቅ ተችሏል። አውሮፕላኑ በሰዓቱ ከጅዳ ወደ አዲስ አበባ ጉዞ ለማድረግ በዝግጅት ላይ ነበር።
Via #አዲስማለዳ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነው ቦይንግ 767 በሳኡዲ ዐረቢያ ጅዳ ንጉስ አብዱላዚዝ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ለመነሳት በማኮብኮብ ላይ ሳለ ከዐስሩ ጎማዎቹ ውስጥ ስምንቱ በመፈንዳታቸው ሳይነሳ ቀርቷል። የገጠመውን ችግር ተከትሎም የማኮብኮቢያ ሜዳው ዝግ እንዲሆን ተደርጎ ነበር።
ትናንት መስከረም 1/2012 በጅዳ ችግር የገጠመው ኢትዮጵያ አውሮፕላን ከማኮብኮቢያው ሜዳ ጥገና ወደ ሚያገኝበት ስፍራ እስኪወሰድ ድረስ ማኮብኮቢያው ሜዳ ለስምንት ሰዓታት ተዘግቶ እንደነበር ለማወቅ ተችሏል። አውሮፕላኑ በሰዓቱ ከጅዳ ወደ አዲስ አበባ ጉዞ ለማድረግ በዝግጅት ላይ ነበር።
Via #አዲስማለዳ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አቶ መለስ የአስቴርን ሙዚቃ አብዝተው የሚወዱት ለምን ነበር? የተለየ ምክንያት ነበራቸው?
ወ/ሮ አዜብ መስፍን፦
መለስ ሙዚቃ ማዳመጥ ይወዳል። አዳማጭ ብቻ አይመስለኝም። የሙዚቃ መሣሪያዎቹ እንዴት እንደገቡና የሚሰጡትን ድምፅ ለይቶ ማውጣት ይችል ነበር። ግጥሞቹን፣ ትርጉማቸውን፣ ቅኔያቸውን ያውቃቸዋል። በጣም ትልቅ ዋጋ ይሰጣቸዋል።
ከትግርኛ ዘፈኖች የታጋይ እያሱ በርሄን ሙዚቃዎች በጣም ያደንቅ ነበር። የእርሱ ትግርኛ ብዙዎቻችን ሳይገባን መለስ ይገባዋል- ቅኔው ውስጥ ላይ ያለው። ይዘቱን የመተንተን፣ ሙዚቃዎችን የማወቅ፣ የመረዳት ችሎታ ነበረው መለስ። እንግሊዝኛም ሲሰማ እንደዛው ነው።
አቶ መለስ ያንጎራጉሩ ነበር?
አዎ በጣም! ጠዋት ጠዋት ሲነሳ . . . አሊያም ማታ ሲገባ ያንጎራጉር ነበር። ያው ድምፅ የለውም ግን ግጥሞቹ ይወጣሉ።
-------------------------------------------------------------------
ቢቢሲ የአማርኛው ክፍል የቀድሞውን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ባለቤት ወ/ሮ አዜብ መስፍንን አነጋግሮ ነበር፤ቢቢሲ ከወ/ሮ አዜብ ጋር ያደረገውን ቃለምልልስ ይህን ተጭነው የንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-13-3
ወ/ሮ አዜብ መስፍን፦
መለስ ሙዚቃ ማዳመጥ ይወዳል። አዳማጭ ብቻ አይመስለኝም። የሙዚቃ መሣሪያዎቹ እንዴት እንደገቡና የሚሰጡትን ድምፅ ለይቶ ማውጣት ይችል ነበር። ግጥሞቹን፣ ትርጉማቸውን፣ ቅኔያቸውን ያውቃቸዋል። በጣም ትልቅ ዋጋ ይሰጣቸዋል።
ከትግርኛ ዘፈኖች የታጋይ እያሱ በርሄን ሙዚቃዎች በጣም ያደንቅ ነበር። የእርሱ ትግርኛ ብዙዎቻችን ሳይገባን መለስ ይገባዋል- ቅኔው ውስጥ ላይ ያለው። ይዘቱን የመተንተን፣ ሙዚቃዎችን የማወቅ፣ የመረዳት ችሎታ ነበረው መለስ። እንግሊዝኛም ሲሰማ እንደዛው ነው።
አቶ መለስ ያንጎራጉሩ ነበር?
አዎ በጣም! ጠዋት ጠዋት ሲነሳ . . . አሊያም ማታ ሲገባ ያንጎራጉር ነበር። ያው ድምፅ የለውም ግን ግጥሞቹ ይወጣሉ።
-------------------------------------------------------------------
ቢቢሲ የአማርኛው ክፍል የቀድሞውን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ባለቤት ወ/ሮ አዜብ መስፍንን አነጋግሮ ነበር፤ቢቢሲ ከወ/ሮ አዜብ ጋር ያደረገውን ቃለምልልስ ይህን ተጭነው የንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-13-3
👍1
#GONDAR
የጎንደር ዩንቨርሲቲ የመጥፋት አደጋ የተጋረጠበትን የግእዝ ቋንቋ ለመታደግ በአዲሱ የትምህርት ዘመን በመጀመሪያ ዲግሪ የቋንቋ ትምህርት ለመስጠት መዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ የዩንቨርሲቲው የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዘዳንት ዶክተር ካሳሁን ተገኘ ለኢዜአ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ የግእዝ ቋንቋ ባለቤት ብትሆንም ለቋንቋው ማደግና መስፋፋት የተሰጠው ትኩረት አነስተኛ ነው፡፡ “በዚህም ሳቢያ ቋንቋው የመጥፋት አደጋ የተጋረጠበት ከመሆኑም በላይ በግዕዝ ቋንቋ የተጻፉ በርካታ የብራና መጻፍትን ለጥናትና ምርምር ስራ ለማዋል አልተቻለም “ብለዋል፡፡
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የጎንደር ዩንቨርሲቲ የመጥፋት አደጋ የተጋረጠበትን የግእዝ ቋንቋ ለመታደግ በአዲሱ የትምህርት ዘመን በመጀመሪያ ዲግሪ የቋንቋ ትምህርት ለመስጠት መዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ የዩንቨርሲቲው የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዘዳንት ዶክተር ካሳሁን ተገኘ ለኢዜአ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ የግእዝ ቋንቋ ባለቤት ብትሆንም ለቋንቋው ማደግና መስፋፋት የተሰጠው ትኩረት አነስተኛ ነው፡፡ “በዚህም ሳቢያ ቋንቋው የመጥፋት አደጋ የተጋረጠበት ከመሆኑም በላይ በግዕዝ ቋንቋ የተጻፉ በርካታ የብራና መጻፍትን ለጥናትና ምርምር ስራ ለማዋል አልተቻለም “ብለዋል፡፡
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1
የ10ኛ ክፍል ውጤት ይፋ ተፋደርጓል! መልካም ዕድል!
TIKVAH-MAGAZINE በመቀላቀል ውጤታችሁ እንዲታይላችሁ ማድረግ ትችላላችሁ👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEcez-UrldBjOpa-qQ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-MAGAZINE በመቀላቀል ውጤታችሁ እንዲታይላችሁ ማድረግ ትችላላችሁ👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEcez-UrldBjOpa-qQ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አርዓያ ገብረእግዚአብሄር፦
•ከተፈታኞቹ መካከልም ከ10 ሺህ በላይ ተማሪዎች አራት ነጥብ አምጥተዋል።
•75 ነጥብ 5 በመቶ ያህል ተፈታኞች ሁለት እና ከዚያ በላይ ነጥብ ያመጡ ናቸው።
•ሁለት ነጥብ እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡት ተማሪዎች ቁጥር ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር ብልጫ አለው።
•ከተፈታኞቹ መካከል ወንዶች 682 ሺህ 572 ሲሆኑ 572 ሺህ 997 ሴቶች ናቸው፡፡ ከእነዚህ መካከል 894 ሺህ 318 በመደበኛ፣ 354 ሺህ 782 በግል እና 6 ሺህ 469 ደግሞ በማታው ክፈለ ጊዜ ተፈታኞች ነበሩ።
በዘንድሮው የ10ኛ ክፍል ፈተና ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች ለፈተና መቀመጣቸውን የኤጀንሲ መረጃ ያመላክታል። ባለፈው አመት ሁለት እና ከዚያ በላይ ነጥብ ያስመዘገቡት ተፈታኞች 71 በመቶ መሆናቸው የሚታወስ ነው። ተማሪዎች ውጤታቸውን በኤጀንሲው ድረ ገጽ http://
app.neaea.gov.et ወይም www.neaea.gov.et እንዲሁም በአጭር የጽሁፍ መልዕክት 8181 ላይ ID- ብለው የአድሚሽን ቁጥራቸውን በማስገባት መመልከት ይችላሉ።
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
•ከተፈታኞቹ መካከልም ከ10 ሺህ በላይ ተማሪዎች አራት ነጥብ አምጥተዋል።
•75 ነጥብ 5 በመቶ ያህል ተፈታኞች ሁለት እና ከዚያ በላይ ነጥብ ያመጡ ናቸው።
•ሁለት ነጥብ እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡት ተማሪዎች ቁጥር ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር ብልጫ አለው።
•ከተፈታኞቹ መካከል ወንዶች 682 ሺህ 572 ሲሆኑ 572 ሺህ 997 ሴቶች ናቸው፡፡ ከእነዚህ መካከል 894 ሺህ 318 በመደበኛ፣ 354 ሺህ 782 በግል እና 6 ሺህ 469 ደግሞ በማታው ክፈለ ጊዜ ተፈታኞች ነበሩ።
በዘንድሮው የ10ኛ ክፍል ፈተና ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች ለፈተና መቀመጣቸውን የኤጀንሲ መረጃ ያመላክታል። ባለፈው አመት ሁለት እና ከዚያ በላይ ነጥብ ያስመዘገቡት ተፈታኞች 71 በመቶ መሆናቸው የሚታወስ ነው። ተማሪዎች ውጤታቸውን በኤጀንሲው ድረ ገጽ http://
app.neaea.gov.et ወይም www.neaea.gov.et እንዲሁም በአጭር የጽሁፍ መልዕክት 8181 ላይ ID- ብለው የአድሚሽን ቁጥራቸውን በማስገባት መመልከት ይችላሉ።
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የመስከረም 4ቱ ሰልፍ ተራዝሟል!
በኢትዮጵያ ኦርቶዳክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ላይ ጥቃት እየደረሰ ነው በሚል መስከረም 4 ቀን ሊካሄድ ታስቦ የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ መራዘሙ ተገልጿል። የሰልፉ አስተባባሪዎች ጋዜጣዊ መግለጫ በመስጠት ላይ ናቸው። ሰልፉም ወደ ጥቅምት 30 ቀን 2012 ዓ.ም መዘዋወሩን አዘጋጅ ኮሚቴው አስታውቋል።
ምንጭ፦ ኢትዮ ኤፍ ኤም
ፎቶ: ፋይል
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በኢትዮጵያ ኦርቶዳክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ላይ ጥቃት እየደረሰ ነው በሚል መስከረም 4 ቀን ሊካሄድ ታስቦ የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ መራዘሙ ተገልጿል። የሰልፉ አስተባባሪዎች ጋዜጣዊ መግለጫ በመስጠት ላይ ናቸው። ሰልፉም ወደ ጥቅምት 30 ቀን 2012 ዓ.ም መዘዋወሩን አዘጋጅ ኮሚቴው አስታውቋል።
ምንጭ፦ ኢትዮ ኤፍ ኤም
ፎቶ: ፋይል
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ADDISABEBA
በአዲስ አበባ በተለምዶ አፍንጮ በር በሚባለው አካባቢ ዛሬ እኩለ ቀን ላይ ግንብ ተደርምሶ በመኖሪያ ቤቶች ላይ ጉዳት አደረሰ። አደጋዉ ሁለት መኖሪያ ቤቶችን ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ዉጭ ያደረገ ሲሆን ሌሎች 6 የሚሆኑትን ደግሞ በከፊል እንደጎዳ ነዋሪዎች ለኢዜአ ተናግረዋል። በወረዳው 88 ቤቶች ለአደጋ ተጋላጭ መሆናቸው ተጠቁሟል፡፡
በአደጋው ቤታቸውና ንብረታቸው ሙሉ በሙሉ መውደሙን ወይዘሮ አዜብ ሞገስ የተባሉ ነዋሪ ገልፀዋል። አደጋ ከመድረሱ በፊት በአካባቢው የአደጋ ስጋት መኖሩን ከወረዳ እስከ ክፍለ ከተማ በተደጋጋሚ አቤቱታ በማቅረብ ከቦታው ተነስተው ተለዋጭ ቤት እንዲሰጣቸው ጠይቀው እንደነበርም ተናግረዋል። አክለውም መንግስት የደረሰባቸውን ችግር በመረዳት ቤተሰባቸውን የሚያኖሩበት ቤት እንዲሰጣቸዉና ለእለት ፍጆታ የሚሆን የምግብ እርዳታ እንደያደርግላቸውም ጠይቀዋል።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-13-4
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአዲስ አበባ በተለምዶ አፍንጮ በር በሚባለው አካባቢ ዛሬ እኩለ ቀን ላይ ግንብ ተደርምሶ በመኖሪያ ቤቶች ላይ ጉዳት አደረሰ። አደጋዉ ሁለት መኖሪያ ቤቶችን ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ዉጭ ያደረገ ሲሆን ሌሎች 6 የሚሆኑትን ደግሞ በከፊል እንደጎዳ ነዋሪዎች ለኢዜአ ተናግረዋል። በወረዳው 88 ቤቶች ለአደጋ ተጋላጭ መሆናቸው ተጠቁሟል፡፡
በአደጋው ቤታቸውና ንብረታቸው ሙሉ በሙሉ መውደሙን ወይዘሮ አዜብ ሞገስ የተባሉ ነዋሪ ገልፀዋል። አደጋ ከመድረሱ በፊት በአካባቢው የአደጋ ስጋት መኖሩን ከወረዳ እስከ ክፍለ ከተማ በተደጋጋሚ አቤቱታ በማቅረብ ከቦታው ተነስተው ተለዋጭ ቤት እንዲሰጣቸው ጠይቀው እንደነበርም ተናግረዋል። አክለውም መንግስት የደረሰባቸውን ችግር በመረዳት ቤተሰባቸውን የሚያኖሩበት ቤት እንዲሰጣቸዉና ለእለት ፍጆታ የሚሆን የምግብ እርዳታ እንደያደርግላቸውም ጠይቀዋል።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-13-4
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለ10ኛ ክፍል ተማሪዎች፦
የ2011 ዓ/ም የ10ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት የወጣ ሲሆን ተማሪዎች ወይም ወላጆች ውጤታቸውን ቀጥሎ በተመለከተው የድህረ ገፅ አድራሻ መሠረተ ማወቅ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
www.app.neaea.gov.et ቀጥሎ student result የሚለውን ይጫኑ ቀጥሎ Click here for Grade 10 result የሚለውን ይጫኑ!
1ኛ. የተማሪዉ/ዋ/ን መለያ ኮድ ወይም አድሚሽን ቁጥር ማስገባት
ማሳሰቢያ፦
የተማሪዉ/ዋ/ን ውጤት ለማወቅ የሚያስፈልጉ መረጃዎች፦
A ማለት 4 ነጥብ ነው
B ማለት 3 ነጥብ ነው
C ማለት 2 ነጥብ ነው
D ማለት 1 ነጥብ ነው
F ማለት 0 ነጥብ ነው
2ኛ. ከተዘረዘሩት የትምህርት አይነቶች ውስጥ የግድ መያዝ ያለባቸውን፦ #የmaths , #english & #civics ውጤቶችን በመመዝገብ እና ተጨማሪ 4 የተሻሉ የትምህርት አይነት ውጤቶችን መመዝገብ በአጠቃላይ 7 የትምህርት አይነት ይሆናሉ ማለት ነው።
3ኛ. ከላይ በተዘረዘረው የነጥብ አሰጣጥ መሰረት የ7ቱን የትምህርት አይነቶች አጠቃላይ ድምር ማግኘት አና ለ7 ማካፈል ነው።
#TIKVAH_ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የ2011 ዓ/ም የ10ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት የወጣ ሲሆን ተማሪዎች ወይም ወላጆች ውጤታቸውን ቀጥሎ በተመለከተው የድህረ ገፅ አድራሻ መሠረተ ማወቅ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
www.app.neaea.gov.et ቀጥሎ student result የሚለውን ይጫኑ ቀጥሎ Click here for Grade 10 result የሚለውን ይጫኑ!
1ኛ. የተማሪዉ/ዋ/ን መለያ ኮድ ወይም አድሚሽን ቁጥር ማስገባት
ማሳሰቢያ፦
የተማሪዉ/ዋ/ን ውጤት ለማወቅ የሚያስፈልጉ መረጃዎች፦
A ማለት 4 ነጥብ ነው
B ማለት 3 ነጥብ ነው
C ማለት 2 ነጥብ ነው
D ማለት 1 ነጥብ ነው
F ማለት 0 ነጥብ ነው
2ኛ. ከተዘረዘሩት የትምህርት አይነቶች ውስጥ የግድ መያዝ ያለባቸውን፦ #የmaths , #english & #civics ውጤቶችን በመመዝገብ እና ተጨማሪ 4 የተሻሉ የትምህርት አይነት ውጤቶችን መመዝገብ በአጠቃላይ 7 የትምህርት አይነት ይሆናሉ ማለት ነው።
3ኛ. ከላይ በተዘረዘረው የነጥብ አሰጣጥ መሰረት የ7ቱን የትምህርት አይነቶች አጠቃላይ ድምር ማግኘት አና ለ7 ማካፈል ነው።
#TIKVAH_ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
❤1👍1
TIKVAH-ETHIOPIA
#NewsAlert ከቡራዩ ጥቃት ጋር ተያይዞ 22 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ። ከቡራዩ ጥቃት ጋር ተያይዞ የኦነግ- ሸኔ አባላትና ሌሎች ከእነሱ ጋር ትስስር ያላቸው 22 ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን EBC የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ መረጃን ጠቅሶ ዘግቧል። @tsegabwolde @tikvahethiopia
አቶ ዳውድ ኢብሳ...
"እነማን እንደተያዙ አናውቅም። መረጃውን እንደሁሉም ሰው ከሚድያ ነው የሰማሁት። እርግጥ ነው በየግዜው ተያዙ እየተባለ ይወራል፣ እኛም ለመለየት አስቸጋሪ ሆኖብናል። ስለዚህ ስለተባለው ነገር አላውቅም።"
ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት/AP/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"እነማን እንደተያዙ አናውቅም። መረጃውን እንደሁሉም ሰው ከሚድያ ነው የሰማሁት። እርግጥ ነው በየግዜው ተያዙ እየተባለ ይወራል፣ እኛም ለመለየት አስቸጋሪ ሆኖብናል። ስለዚህ ስለተባለው ነገር አላውቅም።"
ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት/AP/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከህንድ የተላከ...
"ትላንት እና ከትላንት በስትያ ከሀገር ውጪ በህንድ የምንገኝ ኢትዮጵያዊያን በማርዋዲ ዩኒቨርስቲ ተሰባስበን እንዲ በደማቅ ሁኔታ በአሉን ከህንዳውያን፣ ኢንዶኔዥያ፣ ኔፓል፣ ባንግላዴሽ፣ ስሪያ፣ አፍጋኒስታን እና ሌሎች አፍሪካን ሀገራት ጋር በሕብረት አክብረናል። መልካም አዲስ አመት!" #BINI
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ትላንት እና ከትላንት በስትያ ከሀገር ውጪ በህንድ የምንገኝ ኢትዮጵያዊያን በማርዋዲ ዩኒቨርስቲ ተሰባስበን እንዲ በደማቅ ሁኔታ በአሉን ከህንዳውያን፣ ኢንዶኔዥያ፣ ኔፓል፣ ባንግላዴሽ፣ ስሪያ፣ አፍጋኒስታን እና ሌሎች አፍሪካን ሀገራት ጋር በሕብረት አክብረናል። መልካም አዲስ አመት!" #BINI
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1
#update በኢንፎርሜሽ መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ ከዚህ ቀደም ሹመት የነበረው የመካከለኛ ደረጃ ኃላፊነት ምደባ በውድድር እንዲሆን ማድረጉን ኤጀንሲው አስታውቋል። ሰራተኞች በፈለጉበት ቦታ መስራት የሚችሉበትንም አሰራር መፍጠሩን ያለፈውን ዓመት ኤጀንሲው ያከናወናቸውን ተግባራት በገመገመበት ወቅት ገልጿል።
ምንጭ፦ አዲስ ማለዳ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ አዲስ ማለዳ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መስከረም 2 ቀን 1967⬆️
"ደርግ ንጉሱን ለማውረድ ከሰኔ 21፣ 1966 እስከ መስከረም 1፣ 1967 ድረስ 56 ቀናት ያህል ወስዶበታል።" ሌ/ኮሎኔል ፍስሐ ደስታ/አብዮቱና ትዝታዬ/
በወቅቱ የነበራችሁ የቤተስባችን አባላት ምን ትዝ ይላችኃል?? ሁኔታውን እንዴት ታስታውሱታላችሁ?? @tsegabwolde
"ደርግ ንጉሱን ለማውረድ ከሰኔ 21፣ 1966 እስከ መስከረም 1፣ 1967 ድረስ 56 ቀናት ያህል ወስዶበታል።" ሌ/ኮሎኔል ፍስሐ ደስታ/አብዮቱና ትዝታዬ/
በወቅቱ የነበራችሁ የቤተስባችን አባላት ምን ትዝ ይላችኃል?? ሁኔታውን እንዴት ታስታውሱታላችሁ?? @tsegabwolde