#HAWASSA የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር በከተማዋ #ሰልፍ ለማድረግ ከየትኛውም አካል ጥያቄ እንዳልተቀበለ፤ ፍቃድም ተቀብሎ እውቅና እንዳልሰጠ አስታወቀ። ከተማ አስተዳደሩ የከተማው ነዋሪዎች በተራ አሉባልታ ሳይወናበዱ የተለመደውን የእለት ተእለት እንቅስቃሴዎቻቸው ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ ጥሪውን አስተላልፏል።
#TIKVAH_ETHIOPIA
ምንጭ፦ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#TIKVAH_ETHIOPIA
ምንጭ፦ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ያዳምጡ⬆️
ኢትዮ ቴሌኮም #በአዲስአበባ የተለያዩ ቦታዎች በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ያስገባውን የኔትዎርክ መጨናነቅን የሚያቀል ታወር ተክሎ ስራ ማስጀመሩን ለሸገር ራድዮ ገልጿል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኢትዮ ቴሌኮም #በአዲስአበባ የተለያዩ ቦታዎች በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ያስገባውን የኔትዎርክ መጨናነቅን የሚያቀል ታወር ተክሎ ስራ ማስጀመሩን ለሸገር ራድዮ ገልጿል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#BREAKING
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የ2012 የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ወይም ማለፊያ ነጥብን ይፋ አደረገ።
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ ዛሬ ለመገናኛ ብዙሃን እንዳስታወቁት የ2012 የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ወይም ማለፊያ ነጥብ
1. የሶሻል ሳይንስ ሴቶች መግቢያ ውጤት 164 እና በላይ
2. የሶሻል ሳይንስ ወንዶች መውጤት ውጤት 174 እና በላይ
3. የናቹራል ሳይንስ ወንዶች መግቢያ ውጤት 176 እና በላይ
4. የናቹራል ሳይንስ ሴቶሽ መግቢያ ውጤት 166 እና በላይ
5. ለግል ተፈታኞች ለወንዶች 190 እና ከዚያ በላይ
6. ለግል ተፈታኞች ሴቶች 185 እና ከዚያ በላይ
7. ልዩ ድጋፍ ለሚሹ ክልሎች ናቹራል ወንዶች 166
8. ልዩ ድጋፍ ለሚሹ ክልሎች ናቹራል ሴቶች 156 እና ከዚያ በላይ
9. ልዩ ድጋፍ ለሚሹ ማህበራዊ ሳይንስ ወንዶች 164 እና ከዚያ በላይ ሴቶች ደግሞ 154 እና ከዚያ በላይ መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም መስማት ለተሳናቸው በተፈጥሮ ሳይንስ ወንዶች 120 እና ከዚያ በላይ ለሴቶች 115 እና ከዚያ በላይ ሲሆን ማየት ለተሳናቸው ለማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ወንዶች 110 እና ከዚያ በላይ ሴቶች ደግሞ 105 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም በመንግስት እና በግል ተቋማት በግላቸው ከፍለው ለሚማሩ ተፈታኞች በሁለቱም መስክና ጾታ 140 እና ከዚያ በላይ ያመጡ ተፈታኞች መማር ይችላሉ ተብሏል።
በአጠቃላይ በዘንድሮው ዓመት 142 ሺህ 821 ተማሪዎች ወደ መንግስት ዩንቨርሲቲዎች ይገባሉ ተብሏል።
Via #ETHIO_FM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የ2012 የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ወይም ማለፊያ ነጥብን ይፋ አደረገ።
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ ዛሬ ለመገናኛ ብዙሃን እንዳስታወቁት የ2012 የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ወይም ማለፊያ ነጥብ
1. የሶሻል ሳይንስ ሴቶች መግቢያ ውጤት 164 እና በላይ
2. የሶሻል ሳይንስ ወንዶች መውጤት ውጤት 174 እና በላይ
3. የናቹራል ሳይንስ ወንዶች መግቢያ ውጤት 176 እና በላይ
4. የናቹራል ሳይንስ ሴቶሽ መግቢያ ውጤት 166 እና በላይ
5. ለግል ተፈታኞች ለወንዶች 190 እና ከዚያ በላይ
6. ለግል ተፈታኞች ሴቶች 185 እና ከዚያ በላይ
7. ልዩ ድጋፍ ለሚሹ ክልሎች ናቹራል ወንዶች 166
8. ልዩ ድጋፍ ለሚሹ ክልሎች ናቹራል ሴቶች 156 እና ከዚያ በላይ
9. ልዩ ድጋፍ ለሚሹ ማህበራዊ ሳይንስ ወንዶች 164 እና ከዚያ በላይ ሴቶች ደግሞ 154 እና ከዚያ በላይ መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም መስማት ለተሳናቸው በተፈጥሮ ሳይንስ ወንዶች 120 እና ከዚያ በላይ ለሴቶች 115 እና ከዚያ በላይ ሲሆን ማየት ለተሳናቸው ለማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ወንዶች 110 እና ከዚያ በላይ ሴቶች ደግሞ 105 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም በመንግስት እና በግል ተቋማት በግላቸው ከፍለው ለሚማሩ ተፈታኞች በሁለቱም መስክና ጾታ 140 እና ከዚያ በላይ ያመጡ ተፈታኞች መማር ይችላሉ ተብሏል።
በአጠቃላይ በዘንድሮው ዓመት 142 ሺህ 821 ተማሪዎች ወደ መንግስት ዩንቨርሲቲዎች ይገባሉ ተብሏል።
Via #ETHIO_FM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ወደ ግል የትምህርት ተቋማት ገብተው ለመማር ለሚፈልጉ የማለፊያ መቁረጫ ነጥብ ደግሞ 140 መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የ2012 የዩኒቨርስቲ የመግቢያ ነጥብ ውሳኔ መግለጫ!
በ2011 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በመደበኛና በግላቸው ተምረው ለዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና 322,717 ተማሪዎች የተመዘገቡ ሲሆን 319,264 (ወንድ 180,825; ሴት 138,439) ለፈተና ተቀምጠዋል፡፡ ለፈተና ከተቀመጡት ውስጥ 43.36 በመቶ ሴቶች ነበሩ፡፡
ከውጤት መጋሸብ ችግር ጋር በተያያዘ በ2012 የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት በ4 የትምህርት አይነቶች ማለትም፦
ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በእንግሊዘኛ፣ ሒሳብ፣ እስኮላስቲክ አፕቲትዩድ ቴስት እና ፊዚክስ
ለማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በእንግሊዘኛ፣ በሒሳብ እስኮላስቲክ አፕቲትዩድ ቴስት እና ጂኦግራፊ
በአራት የትምህርት አይነቶች ከ400 እንዲያዝ ተወስኗል፡፡
በከፍተኛ ትምህርት አዋጅ 1152/2011 አንቀፅ 40(3) በተደነገገው መሰረት የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቅበላ መስፈርትን ይወስናል፡፡
በዚሁ መሰረት የተመዘገበውን የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት እና በግልና በመንግስት, ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያለውን የቅበላ አቅም መነሻ በማድረግ ወደ ዩኒቨርስቲ ገብተው መማር የሚችሉት በ4ቱ ትምህርት አይነቶች ከአራት መቶ 140 እና ከዚያ በላይ ያመጡት ብቻ ይሆናሉ፡፡ በዚህ አነስተኛው የመግቢያ ነጥብ ከጠቅላላ ተፈታኞች 233,102 (73.07 በመቶ) ያህሉ በከፍተኛ ትምህርት መማር የሚችሉ ይሆናል ማለት ነው፡፡ ከነኚህም ውስጥ 142,821 ተማሪዎች በመንግስት ተቋማት መደበኛ ፕሮግራም ቅበላ ያገኛሉ፡፡ የተቀሩት 90,281 በግላቸው በመንግስትና በግል ተቋማት ገብተው መማር ይችላሉ፡፡
በመንግስት ተቋማት ቅበላ ከሚያገኙት 142,821 ውስጥ 61,567 (43.1 በመቶ) ሴቶች ያሆናሉ፡፡ ዝርዝር የመግቢያ መስፈርትና የመቁረጫ ነጥብ በምስሉ እንደሚታየው ተጠቃልሎ ቀርቧል፡፡
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር
ጳጉሜ 06/2011
አዲስ አበባ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በ2011 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በመደበኛና በግላቸው ተምረው ለዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና 322,717 ተማሪዎች የተመዘገቡ ሲሆን 319,264 (ወንድ 180,825; ሴት 138,439) ለፈተና ተቀምጠዋል፡፡ ለፈተና ከተቀመጡት ውስጥ 43.36 በመቶ ሴቶች ነበሩ፡፡
ከውጤት መጋሸብ ችግር ጋር በተያያዘ በ2012 የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት በ4 የትምህርት አይነቶች ማለትም፦
ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በእንግሊዘኛ፣ ሒሳብ፣ እስኮላስቲክ አፕቲትዩድ ቴስት እና ፊዚክስ
ለማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በእንግሊዘኛ፣ በሒሳብ እስኮላስቲክ አፕቲትዩድ ቴስት እና ጂኦግራፊ
በአራት የትምህርት አይነቶች ከ400 እንዲያዝ ተወስኗል፡፡
በከፍተኛ ትምህርት አዋጅ 1152/2011 አንቀፅ 40(3) በተደነገገው መሰረት የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቅበላ መስፈርትን ይወስናል፡፡
በዚሁ መሰረት የተመዘገበውን የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት እና በግልና በመንግስት, ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያለውን የቅበላ አቅም መነሻ በማድረግ ወደ ዩኒቨርስቲ ገብተው መማር የሚችሉት በ4ቱ ትምህርት አይነቶች ከአራት መቶ 140 እና ከዚያ በላይ ያመጡት ብቻ ይሆናሉ፡፡ በዚህ አነስተኛው የመግቢያ ነጥብ ከጠቅላላ ተፈታኞች 233,102 (73.07 በመቶ) ያህሉ በከፍተኛ ትምህርት መማር የሚችሉ ይሆናል ማለት ነው፡፡ ከነኚህም ውስጥ 142,821 ተማሪዎች በመንግስት ተቋማት መደበኛ ፕሮግራም ቅበላ ያገኛሉ፡፡ የተቀሩት 90,281 በግላቸው በመንግስትና በግል ተቋማት ገብተው መማር ይችላሉ፡፡
በመንግስት ተቋማት ቅበላ ከሚያገኙት 142,821 ውስጥ 61,567 (43.1 በመቶ) ሴቶች ያሆናሉ፡፡ ዝርዝር የመግቢያ መስፈርትና የመቁረጫ ነጥብ በምስሉ እንደሚታየው ተጠቃልሎ ቀርቧል፡፡
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር
ጳጉሜ 06/2011
አዲስ አበባ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1
የ2012 መግቢያ ነጥብ!
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የ2012 የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ነጥብን በዛሬው እለት ይፋ አድርጓል። በዚሁ መሰረት፦
በተፈጥሮ ሳይንስ
•ለወንድ 176
•ለሴት 166
ማህበራዊ ሳይንስ
•ለወንድ 174
•ለሴት 164
ለታዳጊ ክልሎች
√በተፈጥሮ ሳይንስ
•ለወንድ 166
•ለሴት 156
√በማህበራዊ ሳይንስ
•ለወንድ 164
•ለሴት 154
ልዩ መቁረጫ ነጥብ
መስማት ለተሳናቸው በተፈጥሮ እና በማህበራዊ ሳይንስ
•ለወንድ 120
•ለሴት 115
አይነ ስውራን በማህበራዊ ሳይንስ ብቻ
•ለወንድ 110
•ለሴት 105
ለግል ተፈታኞች በማህበራዊ እና በተፈጥሮ ሳይንስ
•ለወንድ 190
•ለሴት 185
አጠቃላይ ወደ ግል የትምህርት ተቋማት ገብተው ለመማር ለሚፈልጉ የማለፊያ መቁረጫ ነጥብ ደግሞ 140 መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
ሚኒስቴሩ በመግለጫው ላይ እንዳስታወቀው፥ በዘንድሮው ዓመት በአጠቃላይ ወደ መንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚገቡ ተማሪዎች ቁጥር 142 ሺህ 821 ነው።
የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች መግቢያ በአራት መሰረታዊ የትምህርት አይነቶች ውጤት መሠረት አድርጎ እንደሚወሰን መገለጹ ይታወሳል። የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ነጥቡ የሚቆረጠው በእንግሊዝኛ፣ በሂሳብ፣ የስኮላስቲክስ አፕቲትዩድ፣ ከተፈጥሮ ሳይንስ በፊዚክስ ፣ ከማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ በጂኦግራፊ የትምህርት ዓይነቶች ነው።
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የ2012 የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ነጥብን በዛሬው እለት ይፋ አድርጓል። በዚሁ መሰረት፦
በተፈጥሮ ሳይንስ
•ለወንድ 176
•ለሴት 166
ማህበራዊ ሳይንስ
•ለወንድ 174
•ለሴት 164
ለታዳጊ ክልሎች
√በተፈጥሮ ሳይንስ
•ለወንድ 166
•ለሴት 156
√በማህበራዊ ሳይንስ
•ለወንድ 164
•ለሴት 154
ልዩ መቁረጫ ነጥብ
መስማት ለተሳናቸው በተፈጥሮ እና በማህበራዊ ሳይንስ
•ለወንድ 120
•ለሴት 115
አይነ ስውራን በማህበራዊ ሳይንስ ብቻ
•ለወንድ 110
•ለሴት 105
ለግል ተፈታኞች በማህበራዊ እና በተፈጥሮ ሳይንስ
•ለወንድ 190
•ለሴት 185
አጠቃላይ ወደ ግል የትምህርት ተቋማት ገብተው ለመማር ለሚፈልጉ የማለፊያ መቁረጫ ነጥብ ደግሞ 140 መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
ሚኒስቴሩ በመግለጫው ላይ እንዳስታወቀው፥ በዘንድሮው ዓመት በአጠቃላይ ወደ መንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚገቡ ተማሪዎች ቁጥር 142 ሺህ 821 ነው።
የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች መግቢያ በአራት መሰረታዊ የትምህርት አይነቶች ውጤት መሠረት አድርጎ እንደሚወሰን መገለጹ ይታወሳል። የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ነጥቡ የሚቆረጠው በእንግሊዝኛ፣ በሂሳብ፣ የስኮላስቲክስ አፕቲትዩድ፣ ከተፈጥሮ ሳይንስ በፊዚክስ ፣ ከማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ በጂኦግራፊ የትምህርት ዓይነቶች ነው።
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የ10,000,000 ብር ባለዕድለኛ ማን ይሆን??
እንቁጣጣሽ ሎተሪ በዛሬው ዕለት /ጳጉሜ 6/ ይወጣል።/የብሄራዊ ሎተሪ አስተዳደር/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እንቁጣጣሽ ሎተሪ በዛሬው ዕለት /ጳጉሜ 6/ ይወጣል።/የብሄራዊ ሎተሪ አስተዳደር/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዛሬ ጳጉሜ 6 ነው🤔
•የ2011 ዓ/ም የ10ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ውጤት ይፋ አልተደረገም!
•በ2012 ዓ/ም ወደ 11ኛ ክፍል የሚያስገባው የመቁረጫ ነጥብ አልታወቀም!
•የ2012 ዓ/ም የዩኒቨርሲቲ ምደባ ገና አልተካሄደም!
ነገ አዲሱ ዓመት 2012 ይገባል!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
•የ2011 ዓ/ም የ10ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ውጤት ይፋ አልተደረገም!
•በ2012 ዓ/ም ወደ 11ኛ ክፍል የሚያስገባው የመቁረጫ ነጥብ አልታወቀም!
•የ2012 ዓ/ም የዩኒቨርሲቲ ምደባ ገና አልተካሄደም!
ነገ አዲሱ ዓመት 2012 ይገባል!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#BREAKING
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በ24 ክለቦች ከጥቅምት ወር መጨረሻ ጀምሮ መደረግ ይጀምራል፡፡
•መከላከያ፣ ደቡብ ፓሊስ እና ደደቢት ተመልሰዋል፡፡
•አርባምንጭ ለገጣፎ እና መድን በከፍተኛ ሊግ ሁለተኛ ሆነው በመጨረሳቸው ወደ ፕሪሚየር ሊጉ አድገዋል።
•ሀድያ ሆሳዕና፣ ወልቂጤ እና ሰበታ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ማደጋቸው ይታወሳል፡፡
•ምርጥ የከፍተኛ ሊግ ሶስተኛ ክለቦች ኢኮስኮ እና ነቀምት ከተማም ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ገብተዋል፡፡
•ቅዱስ ጊዮርጊስ አይቀጣም በፕሪሚየር ሊጉ ይቀጥላል፡፡
•የሸገር ደርቢም የመደረጉ ነገር #አጠራጥሯል፡፡
•የአማራ እና ትግራይ ክለቦች በአንድ ላይ አይወዳደሩም፡፡
•ሲዳማ ቡና እና ወላይታ ድቻ አይገናኙም፡፡
via ቴዎድሮስ ታከለ (Teddy Soccer)
@tikvahethiopia @tikvahethsport
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በ24 ክለቦች ከጥቅምት ወር መጨረሻ ጀምሮ መደረግ ይጀምራል፡፡
•መከላከያ፣ ደቡብ ፓሊስ እና ደደቢት ተመልሰዋል፡፡
•አርባምንጭ ለገጣፎ እና መድን በከፍተኛ ሊግ ሁለተኛ ሆነው በመጨረሳቸው ወደ ፕሪሚየር ሊጉ አድገዋል።
•ሀድያ ሆሳዕና፣ ወልቂጤ እና ሰበታ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ማደጋቸው ይታወሳል፡፡
•ምርጥ የከፍተኛ ሊግ ሶስተኛ ክለቦች ኢኮስኮ እና ነቀምት ከተማም ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ገብተዋል፡፡
•ቅዱስ ጊዮርጊስ አይቀጣም በፕሪሚየር ሊጉ ይቀጥላል፡፡
•የሸገር ደርቢም የመደረጉ ነገር #አጠራጥሯል፡፡
•የአማራ እና ትግራይ ክለቦች በአንድ ላይ አይወዳደሩም፡፡
•ሲዳማ ቡና እና ወላይታ ድቻ አይገናኙም፡፡
via ቴዎድሮስ ታከለ (Teddy Soccer)
@tikvahethiopia @tikvahethsport
#ADDISABEBA
በአዲስ አበባ የሚኒባስ ታክሲዎችን ስምሪትና ተገቢ ያልሆነ የታሪፍ ክፍያዎችን በዘመናዊ መንገድ ለመቆጣጠር ነፃ የስልክ ጥሪና የሞባይል መተግበሪያ በቅርቡ ጥቅም ላይ ሊያውል መሆኑን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ አዲሱ አሰራርም በከተማዋ ያለውን የትራንስፖርት ችግር ከማቃለል ባለፈ ሚኒባስ ታክሲዎች በተገቢው መንገድ ለከተማው ህዝብ አገልግሎት መስጠታቸውን ለመከታተል እንደሚረዳ የባለስልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ በድሉ ሌሊሳ በተለይ ለኢቲቪ ተናግረዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአዲስ አበባ የሚኒባስ ታክሲዎችን ስምሪትና ተገቢ ያልሆነ የታሪፍ ክፍያዎችን በዘመናዊ መንገድ ለመቆጣጠር ነፃ የስልክ ጥሪና የሞባይል መተግበሪያ በቅርቡ ጥቅም ላይ ሊያውል መሆኑን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ አዲሱ አሰራርም በከተማዋ ያለውን የትራንስፖርት ችግር ከማቃለል ባለፈ ሚኒባስ ታክሲዎች በተገቢው መንገድ ለከተማው ህዝብ አገልግሎት መስጠታቸውን ለመከታተል እንደሚረዳ የባለስልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ በድሉ ሌሊሳ በተለይ ለኢቲቪ ተናግረዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከETHIO-TELECOM TPO BRANCH⬆️
"ዛሬ ጳጉሜ 6 ፍሬ ”ethiotelecom TPO Branch” ቸርችር ጉዳና ከሊሴ ጉን ያለውን ብራንች ጎብኝታለች!" Dagim/TIKVAH-ETH/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ዛሬ ጳጉሜ 6 ፍሬ ”ethiotelecom TPO Branch” ቸርችር ጉዳና ከሊሴ ጉን ያለውን ብራንች ጎብኝታለች!" Dagim/TIKVAH-ETH/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ADDISABEBA የአዲስ አበባ ዉሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን የአዲስ ዓመት በዓልን አስመልከቶ ደንበኞቼ የውሃ ችግር እንዳያጋጥማቸው እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡ የአዲስ አበባ ዉሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን በአሉን ተከትሎም ከጷጉሜ አንድ እስከ መስከረም አምስት የሚቆይ በማዕከል እና በስምንቱም ቅ/ጽ/ቤቶች ጊዜያዊ ኮሚቴ በማቋቋም እስከ ምሽቱ አምስት ሰዓት ድረስ እየሰራ ነው፡፡
የውሃ እጥረቱን ለመቀነስም ከለገዳዲ እና ገፈርሳ ግድቦች ከዚህ በፊት በሚያመርቱት ላይ በቀን 10 ሺህ ሜ.ኩ እንዲሁም በስድስት ቅ/ጽ/ቤቶች ሰር ከሚገኙ 31 ጉድጓዶች አጠቃላይ በቀን 4 ሺህ ሜ.ኩብ ተጨማሪ ውሃ እየተመረተ ይገኛል፡፡ ከዚህም በተጓዳኝ የኤሌትሪክ ሀይል መቆራረጥ ሲያጋጥም የጀኔረተር ቡድን በየቀኑ በሦስትና አራት ጣቢያዎች ላይ ነዳጅ ከመደበኛው እንቅስቃሴ በተለየ መልኩ በቀን እስከ አምስት ሺህ ሊትር እየተሞላ ነው፡፡
የከፋ ችግር ባለባቸው አካባቢ ውሃን ለማድረስ የባለሥልጣኑ 24 የውሃ ቦቲ ሁሉም ዝግጁ ሆነው እየተጠባበቁ ሲሆን ከእነዚህ አራቱ እየተዘዋዎሩ ችግር ያለባቸውን ቦታዎች በመለየት አፋጣኝ መልስ ለመስጠት የሚያስችል እንቅስቃሴ እያደረጉ እንደሚገኝ ከባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የውሃ እጥረቱን ለመቀነስም ከለገዳዲ እና ገፈርሳ ግድቦች ከዚህ በፊት በሚያመርቱት ላይ በቀን 10 ሺህ ሜ.ኩ እንዲሁም በስድስት ቅ/ጽ/ቤቶች ሰር ከሚገኙ 31 ጉድጓዶች አጠቃላይ በቀን 4 ሺህ ሜ.ኩብ ተጨማሪ ውሃ እየተመረተ ይገኛል፡፡ ከዚህም በተጓዳኝ የኤሌትሪክ ሀይል መቆራረጥ ሲያጋጥም የጀኔረተር ቡድን በየቀኑ በሦስትና አራት ጣቢያዎች ላይ ነዳጅ ከመደበኛው እንቅስቃሴ በተለየ መልኩ በቀን እስከ አምስት ሺህ ሊትር እየተሞላ ነው፡፡
የከፋ ችግር ባለባቸው አካባቢ ውሃን ለማድረስ የባለሥልጣኑ 24 የውሃ ቦቲ ሁሉም ዝግጁ ሆነው እየተጠባበቁ ሲሆን ከእነዚህ አራቱ እየተዘዋዎሩ ችግር ያለባቸውን ቦታዎች በመለየት አፋጣኝ መልስ ለመስጠት የሚያስችል እንቅስቃሴ እያደረጉ እንደሚገኝ ከባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍2
#update ቀዳማዊት እመቤት ወ/ሮ #ዝናሽ_ታያቸው በግንባታ ላይ የሚገኘውን የቁስቋም የህፃናት ክብካቤ ማዕከል ጎበኙ፡፡ ቀዳማዊት እመቤት ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸው በዛሬው ዕለት የቁስቋም የህፃናት ክብካቤ ማዕከል የግንባታ ሂደት የደረሰበትን ደረጃ ጎብኝተዋል፡፡ ማዕከሉ ግንባታ ሲጠናቀቅ ለወ/ሮ ዘውዴ የህፃናት ክብካቤ ማዕከል ተላልፎ እንደሚሰጥም ነው ከቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት የተገኝ መረጃ ያመላክታል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ዋቸሞ_ዩኒቨርሲቲ
የአዲስ ተማሪዎች መግቢያ ቀን ማስተካከያ⬆️
"በምትመለከቱት ማስታወቂያ ላይ ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ጥቅምት 28 እና 29 የሚለው የፅሁፍ #ስህተት ስለሆነ መስከረም 28 እና 29 ተብሎ ይስተካከል። በተጨማሪም አዲስ በዱራሜ ካምፓስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ቀን ጥቅምት 5 እና 6 መሆኑን እንገልፃለን።" ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ
#share #ሼር
የዩኒቨርሲቲ ጉዳዮችን በስፋት በTIKVAH-MAGAZINE ታገኛላችሁ👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEcez-UrldBjOpa-qQ
የአዲስ ተማሪዎች መግቢያ ቀን ማስተካከያ⬆️
"በምትመለከቱት ማስታወቂያ ላይ ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ጥቅምት 28 እና 29 የሚለው የፅሁፍ #ስህተት ስለሆነ መስከረም 28 እና 29 ተብሎ ይስተካከል። በተጨማሪም አዲስ በዱራሜ ካምፓስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ቀን ጥቅምት 5 እና 6 መሆኑን እንገልፃለን።" ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ
#share #ሼር
የዩኒቨርሲቲ ጉዳዮችን በስፋት በTIKVAH-MAGAZINE ታገኛላችሁ👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEcez-UrldBjOpa-qQ
የኦሮሚያ አባ ገዳዎች ህብረት የ2012 የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የእርቅ ሳምንት አውጇል!
የኦሮሚያ አባ ገዳዎች ህብረት የ2012 የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የእርቅ ሳምንት አወጀ። የእርቅ ሳምንቱ ከመስከረም 9 እስከ መስከረም 22 2012 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ መሆኑንም የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታውቋል።
የእርቅ ሳምንቱ የታወጀው በ2012 ዓ.ም መስከረም 24 እና 25 በተከታታይ በአዲስ አበባ ሆራ ፊንፊኔ እና በቢሾፍቱ ሆራ አርሰዴ የሚከበሩ የኢሬቻ በዓላትን ምክንያት በማድረግ እንደሆነም ተገልጿል። አባ ገዳ ጎበና ሆላ እንዳስታወቁት፥ የእርቅ ሳምንቱ የታወጀው ሰማይና ምድሩን በማስታረቅ በሰላምና በፍቅር የኢሬቻ በዓልን ለማክበር ነው። የ2012 አዲስ ዓመትም የሰላምና አደስታ እንዲሆንም የኦሮሞ አባ ገዳዎች ምኞታቸውን ገልፀዋል።
የኦሮሞ ህዝብ የምስጋና ቀን የሆነው ኢሬቻ በዓል በተለያዩ የኦሮሚያ ክፍሎች በዓመት ሁለት ጊዜ ይከበራል። የመጀመሪያው የክረምት መውጣትን ተከትሎ በውሃማ አካባቢዎች የሚከበር ሲሆን፥ ሁለተኛው ደግሞ በበልግ ወቅት በተራራማ አካባቢዎች ይከበራል። ተቋርጦ የነበረውን “የሆራ ፊንፊኔ” ኢሬቻ በዓልንም በአዲስ አበባ ለማክበር አስፈላጊው ቅደመ ዝግጅት መጠናቀቁን የኦሮሚያ አባ ገዳዎች ህብረትና የኦሮሚያ ቱሪዝም ቢሮ በጋራ በሰጡት መግለጫ ማስታወቃቸው ይታወሳል።
ምንጭ፡-FBC
@tikvahethiopia @tsegabwolde
የኦሮሚያ አባ ገዳዎች ህብረት የ2012 የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የእርቅ ሳምንት አወጀ። የእርቅ ሳምንቱ ከመስከረም 9 እስከ መስከረም 22 2012 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ መሆኑንም የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታውቋል።
የእርቅ ሳምንቱ የታወጀው በ2012 ዓ.ም መስከረም 24 እና 25 በተከታታይ በአዲስ አበባ ሆራ ፊንፊኔ እና በቢሾፍቱ ሆራ አርሰዴ የሚከበሩ የኢሬቻ በዓላትን ምክንያት በማድረግ እንደሆነም ተገልጿል። አባ ገዳ ጎበና ሆላ እንዳስታወቁት፥ የእርቅ ሳምንቱ የታወጀው ሰማይና ምድሩን በማስታረቅ በሰላምና በፍቅር የኢሬቻ በዓልን ለማክበር ነው። የ2012 አዲስ ዓመትም የሰላምና አደስታ እንዲሆንም የኦሮሞ አባ ገዳዎች ምኞታቸውን ገልፀዋል።
የኦሮሞ ህዝብ የምስጋና ቀን የሆነው ኢሬቻ በዓል በተለያዩ የኦሮሚያ ክፍሎች በዓመት ሁለት ጊዜ ይከበራል። የመጀመሪያው የክረምት መውጣትን ተከትሎ በውሃማ አካባቢዎች የሚከበር ሲሆን፥ ሁለተኛው ደግሞ በበልግ ወቅት በተራራማ አካባቢዎች ይከበራል። ተቋርጦ የነበረውን “የሆራ ፊንፊኔ” ኢሬቻ በዓልንም በአዲስ አበባ ለማክበር አስፈላጊው ቅደመ ዝግጅት መጠናቀቁን የኦሮሚያ አባ ገዳዎች ህብረትና የኦሮሚያ ቱሪዝም ቢሮ በጋራ በሰጡት መግለጫ ማስታወቃቸው ይታወሳል።
ምንጭ፡-FBC
@tikvahethiopia @tsegabwolde
❤2
አዲሱ ዓመት 2012 ዓ.ም በሀገራችን በሁለንተናዊ መልኩ ስኬትን የምናስመዘግብበት እንዲሆን የኃይማኖት አባቶቹ ልባዊ ምኞታቸውን ገለጹ።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-11
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-11
ተጠንቀቁ!
የአዲሱን ዓመት በዓል አስታከው ከዚህ ቀደምም እየተደረገ እንዳለው አንዳንድ አጭበርባሪዎች "ከተለያዩ ሚዲያዎች ነው የምንደውለው፤ የበዓል ስጦት ደርሶታል ገንዘብ ይላኩ" እያሉ በርካቶች ጋር እየደወሉ ይገኛል ስለሆነም ጥንቃቄ አድርጉ። በተለይም ከፋና ነው የምንደውለው ነው የሚሉት!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአዲሱን ዓመት በዓል አስታከው ከዚህ ቀደምም እየተደረገ እንዳለው አንዳንድ አጭበርባሪዎች "ከተለያዩ ሚዲያዎች ነው የምንደውለው፤ የበዓል ስጦት ደርሶታል ገንዘብ ይላኩ" እያሉ በርካቶች ጋር እየደወሉ ይገኛል ስለሆነም ጥንቃቄ አድርጉ። በተለይም ከፋና ነው የምንደውለው ነው የሚሉት!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ወርቁ ተገኝቷል⬆️
“ዶሮው ከጆሮዬ ላይ በጥሶ የዋጠውን ወርቅ ቤት ገብቼ እንዳረድኩት አግኝቼዋለው” - ወይዘሮ ሃጫልቱ
የኢዜአ በትናንትናው ዕለት ይዞት በወጣው ልዩ ዘገባ ለሽያጭ ገበያ የወጣው ዶሮ 1 ነጥብ 75 ግራም የሚመዝን ወርቅ ከጆሮ ላይ በጥሶ እንደዋጠ ማስነበቡ ይታወሳል፡፡ " ከገበያ መልስ ቤት እንደደረስኩኝ ባለቤቴን ጠርቼ ዶሮውን ወዲያው እንዳረደው የጆሮ ጌጥ ወርቄን በዶሮው አንጀት ውስጥ አግኝቼዋለው " ስትልም የወርቋ ባለቤት ወይዘሮ ሃጫልቱ ለኦቢኤን ተናግራለች፡፡ ወርቁን ባለቤቷ ለሠርጋቸው ጥሎሽ እንደሰጣትም አክላላች ወይዘሮ ሃጫልቱ፡ የታረደውንም ዶሮ በመብላት እልሄን ተወጥቻለው ስትልም የወርቋ ባለቤት ተናግራለች፡፡
Via #OBN/ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
“ዶሮው ከጆሮዬ ላይ በጥሶ የዋጠውን ወርቅ ቤት ገብቼ እንዳረድኩት አግኝቼዋለው” - ወይዘሮ ሃጫልቱ
የኢዜአ በትናንትናው ዕለት ይዞት በወጣው ልዩ ዘገባ ለሽያጭ ገበያ የወጣው ዶሮ 1 ነጥብ 75 ግራም የሚመዝን ወርቅ ከጆሮ ላይ በጥሶ እንደዋጠ ማስነበቡ ይታወሳል፡፡ " ከገበያ መልስ ቤት እንደደረስኩኝ ባለቤቴን ጠርቼ ዶሮውን ወዲያው እንዳረደው የጆሮ ጌጥ ወርቄን በዶሮው አንጀት ውስጥ አግኝቼዋለው " ስትልም የወርቋ ባለቤት ወይዘሮ ሃጫልቱ ለኦቢኤን ተናግራለች፡፡ ወርቁን ባለቤቷ ለሠርጋቸው ጥሎሽ እንደሰጣትም አክላላች ወይዘሮ ሃጫልቱ፡ የታረደውንም ዶሮ በመብላት እልሄን ተወጥቻለው ስትልም የወርቋ ባለቤት ተናግራለች፡፡
Via #OBN/ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia