ለምን አልሰለምኩም?
3K subscribers
52 photos
10 videos
42 files
187 links
ይህ ቻነል ቅዱሱ የአምላካችን ቃል በ1ኛ ጴጥ 3:15 ላይ ባዘዘን መሠረት ሙስሊም ወገኖቻችን በክርስትና ላይ ለሚያነሷቸው ጥያቄዎች እና ትችቶች ምላሽ የምንሰጥበት፣ ጥያቄዎቻቸውን ከነመልሳቸው በየጊዜው እያዘጋጀን የምንለጥፍበት፣ ለምን እንዳልሰለምን ፣ እንደማንሰልምም የምንገልጥበት ፣ የኢስላምን የጨለማ መንገድነት በእውነት ብርሀን የሚገልጡ ፅሁፎችን የምናስነብብበት መድረክ ነው።
Download Telegram
እስልምናና  ብልግና

ሙስሊሞች ብዙ ጊዜ መፅሓፍ ቅዱስ ውስጥ "ሐፍረት" የሆኑ የሰውነት አካላትን እንዴት ይጠራል? እያሉ መፅሓፍ ቅዱስ የእግዚያብሔር መንፈስ እንደሌለበት ይፅፋሉ። ነገር ግን የእስልምና መፅሓፍት ውስጥ፣ ከመጥራት ሁሉ አልፎ ሲሰዳደቡበት እናያለን። ላስነብባቹ፤ (የምጠቀመው ቋንቋ ልክ የእሥሥልምና መፅሓፍቶቹ የተጠቀሙትን ስለሆነ ምንም ማድረግ አልችልም...ይቅርታም ይደረግልኝ :)

1. የአል ጠበሪ ታሪክ ቅጽ 8፣ ገጽ 76

"'Urwah said: "Muham-mad, tell me: if you extirpate your tribesmen, have you ever heard of any of the Arabs who destroyed his own race before you? And if the contrary comes to pass, by God I see both prominent people and rabble who are likely to flee and leave you ." Abu Bakr said, "#Go_suck_the_clitoris_of_al-Lit! " -al-Lat (  was the idol of Thagif, which they used to worship-"Would we flee and leave him?"
"ዑርዋ እንዲህ አለ: 'ሙሓመድ ሆይ ንገረኝ: የራስህን ሰዎች(ብሔር) ብታጠፋ,ካንተ በፊት ስለ ነበሩት፣ የራሳቸውን ሰዎች ስላጠፉት አረቦች ታስትውሳለህ(ምን እንደሆኑ ታውቃለህ?) የዚህ ተቃራኒ ቢፈፀም፣ በ አላህ፣  ሁለቱ ታላላቅ ሰዎችህ እና መንጋህ ሮጠው የሚሸሹ መስሎ ይታየኛል።' #አቡ_በከርም እንዲህ አለ *#ሂድና_የአል-ላትን #ቅን*ር #clitoris_ላስ"  (አል-ላት ከጣኦታት አንዷ ነች)

ልብ በሉ፣ ይህንን አፀያፊ የስድብ ቃል የሚጠቀመው ነብዩ ሙሓመድ ጋር ሲቀመጥ የነበረውና የመጀመሪያ ኻሊፋ የሆነው #አቡ_በከር ነው።

2. ሚሽካት አል መሳቢህ ቅጽ 2፣ መፅሓፍ XXIV(General Behaviour) ፣ክፍል 8

 "ኡበይ ቢን ከዓብ እንደነገረኝ፣ የአላህ መልዕክተኛ እንዲህ ብሎ ነበር: ' ማንም ሰው ከእስልምና በፊት በነበሩት ሰዎች ስብዕና ቢመካ፣ ሰውየውን #የአባትህን_ቁላ_ንከስ(ብላ)*  በሉት። ዘይቤ ቃል  እንዳትጠቀሙለት"

ይህ ነው እንግዲ እስልምና!!!
@Jesuscrucified
@Jesuscrucified