#ጉንዳኖች_መናገር_ይችላሉ
#የኢስላም_ቀልዶች
"When they approached the valley of the ants, one ant said, "O you ants, go into your homes, lest you get crushed by Solomon and his soldiers, without perceiving." He smiled and laughed at her statement, and said, "My Lord, direct me to be appreciative of the blessings You have bestowed upon me and my parents, and to do the righteous works that please You. Admit me by Your mercy into the company of Your righteous servants" (Sura 27: 18-19).
‹በጉንዳንም ሸለቆ በመጡ ጊዜ አንዲት ጉንዳን፡- እላንተ ጉንዳኖች ሆይ! ወደ መኖሪያዎቻችሁ ግቡ ሱለማይንና ሰራዊቱ ከነርሱ የማያውቁ ሲኾኑ አይሰባብሩዋችሁ አለች› 27.18፡፡
በምዕራፍ 27 በቁጥር 19 ላይ እንደተጻፈው ደግሞ ሰለሞን ከጉንዳኗ ንግግሯ ተደንቆ ፈገግ እንዳለ እናገኛለን፡፡ ይህም አስገራሚ የጉንዳን ንግግርና የጉንዳኖች ሸለቆ ክስተት በመጽሐፍ ቅዱስም በእስራኤል ታሪክም ውስጥ የሌለ ነገር ነው፡፡ የጉንዳኗ ንግግር ሰለሞንን ማስደነቁና ፈገግ ማሰኘቱም ይገርማል፡፡
ይህንን ጥቅስ ለማብራራት ሙከራ ካደረጉት የእንግሊዝኛ ቁርአን ትርጉሞች አንዱ የቁርአን 6.143 ማብራሪያን ጠቁሟል፡፡ በማብራሪያውም ግልፅ እንደሆነው በመሐመድ ጊዜ አንድ ላም እንደተናገረችና ተዓምር እንደተባለ ደግሞም አንድ ተኩላ ስለ ነቢዩ መሐመድ ከአላህ ዘንድ መላክ ጭምር ለእረኛ እንደተናገረ ተዘግቧል [The Noble Qur'an in the English Language by Dr. Muhammad Taqi-ud al-Hilali and Dr. Muhammad Muhsin Khan page 170-171]፡፡
አንዳንድ ሙስሊሞች ‘ነምል’(ጉንዳን)የሚለው እዚህ ጋር እንስታይ ፆታ ነው። የሚሰሩ ጉንዳኖችም እንስታይ ናቸው፤ ስለዚህ ቁርአን ትክክል ነው..አሏህ አክበር!..” እያሉ ተደምጧል። ሲጀመር ‘ነምል’ በአረብኛ neuter እንጂ feminine (እንስታይ) አይደለም፤ ሲቀጥል ክፍሉና ሳይንስን የሚያገናኝ ነገር ምንም የለም፤ እንዲያውም ክፍሉ እኛን ለማሳቅ ካልተፃፈ በስተቀረ ምንም መሎኮታዊ ትርፍ የለውም። የታሪክ ማስረጃም የለውም።
በአጭሩ፣ አንዲት ጉንዳን ከሰለሞን ጋር አውርታ አሳቀችው ነው ነጥቡ። 😆 የአላህ ቃል ነውን??
@Jesuscrucified
@Jesuscrucified
#የኢስላም_ቀልዶች
"When they approached the valley of the ants, one ant said, "O you ants, go into your homes, lest you get crushed by Solomon and his soldiers, without perceiving." He smiled and laughed at her statement, and said, "My Lord, direct me to be appreciative of the blessings You have bestowed upon me and my parents, and to do the righteous works that please You. Admit me by Your mercy into the company of Your righteous servants" (Sura 27: 18-19).
‹በጉንዳንም ሸለቆ በመጡ ጊዜ አንዲት ጉንዳን፡- እላንተ ጉንዳኖች ሆይ! ወደ መኖሪያዎቻችሁ ግቡ ሱለማይንና ሰራዊቱ ከነርሱ የማያውቁ ሲኾኑ አይሰባብሩዋችሁ አለች› 27.18፡፡
በምዕራፍ 27 በቁጥር 19 ላይ እንደተጻፈው ደግሞ ሰለሞን ከጉንዳኗ ንግግሯ ተደንቆ ፈገግ እንዳለ እናገኛለን፡፡ ይህም አስገራሚ የጉንዳን ንግግርና የጉንዳኖች ሸለቆ ክስተት በመጽሐፍ ቅዱስም በእስራኤል ታሪክም ውስጥ የሌለ ነገር ነው፡፡ የጉንዳኗ ንግግር ሰለሞንን ማስደነቁና ፈገግ ማሰኘቱም ይገርማል፡፡
ይህንን ጥቅስ ለማብራራት ሙከራ ካደረጉት የእንግሊዝኛ ቁርአን ትርጉሞች አንዱ የቁርአን 6.143 ማብራሪያን ጠቁሟል፡፡ በማብራሪያውም ግልፅ እንደሆነው በመሐመድ ጊዜ አንድ ላም እንደተናገረችና ተዓምር እንደተባለ ደግሞም አንድ ተኩላ ስለ ነቢዩ መሐመድ ከአላህ ዘንድ መላክ ጭምር ለእረኛ እንደተናገረ ተዘግቧል [The Noble Qur'an in the English Language by Dr. Muhammad Taqi-ud al-Hilali and Dr. Muhammad Muhsin Khan page 170-171]፡፡
አንዳንድ ሙስሊሞች ‘ነምል’(ጉንዳን)የሚለው እዚህ ጋር እንስታይ ፆታ ነው። የሚሰሩ ጉንዳኖችም እንስታይ ናቸው፤ ስለዚህ ቁርአን ትክክል ነው..አሏህ አክበር!..” እያሉ ተደምጧል። ሲጀመር ‘ነምል’ በአረብኛ neuter እንጂ feminine (እንስታይ) አይደለም፤ ሲቀጥል ክፍሉና ሳይንስን የሚያገናኝ ነገር ምንም የለም፤ እንዲያውም ክፍሉ እኛን ለማሳቅ ካልተፃፈ በስተቀረ ምንም መሎኮታዊ ትርፍ የለውም። የታሪክ ማስረጃም የለውም።
በአጭሩ፣ አንዲት ጉንዳን ከሰለሞን ጋር አውርታ አሳቀችው ነው ነጥቡ። 😆 የአላህ ቃል ነውን??
@Jesuscrucified
@Jesuscrucified