ለምን አልሰለምኩም?
3.01K subscribers
52 photos
10 videos
42 files
187 links
ይህ ቻነል ቅዱሱ የአምላካችን ቃል በ1ኛ ጴጥ 3:15 ላይ ባዘዘን መሠረት ሙስሊም ወገኖቻችን በክርስትና ላይ ለሚያነሷቸው ጥያቄዎች እና ትችቶች ምላሽ የምንሰጥበት፣ ጥያቄዎቻቸውን ከነመልሳቸው በየጊዜው እያዘጋጀን የምንለጥፍበት፣ ለምን እንዳልሰለምን ፣ እንደማንሰልምም የምንገልጥበት ፣ የኢስላምን የጨለማ መንገድነት በእውነት ብርሀን የሚገልጡ ፅሁፎችን የምናስነብብበት መድረክ ነው።
Download Telegram
🙋‍♂🗣🙋 የጥያቄው ጩኸት ያለው ታዲያ አላህ ቁርአኑን ቃሉን ጠብቆ ጠብቆታል ወይ? ለትውልድስ ያለምንም እንከን መተላለፍ ችሏል ወይ? የሚለው ይሆናል፡፡ መልሱ👇👇👇👇👇👇

#ፈጽሞ #አልጠበቀውም፤ እንደ እስልምና የመረጃ ምንጮች ማለትም ሐዲሳቱ፣ የሲራ መጽሐፍቱ፣ ተፍሲራት እና እራሱ ቁርአን እንደሚናገሩት ለትውልድ ያለምንም ችግር መተላለፍ አልቻለም ይላሉ🤦‍♂🤦‍♀🤦‍♂🤦‍♀🤦‍♂

ይህ ቁርአን በሁለት መንገድ ይጠበቅ እንደ ነበር ይነገርለታል፡-

☝️ ሰዎች እንዲሐፍዙት /በቃላቸው እንዲሸመድዱት/ በማድረግ

✌️ እንዲጻፍ በማድረግ

😭ሆኖም ሁለቱም አስተማማኝ የመጠበቂያ መንገዶች አልነበሩም፡፡😭 በቅደም ተከተል ምሳሌዎችን እንመልከት፦👣

በቃላቸው በመሸምደድ ይደረግ የነበረው ጥበቃ፡-

በቃላቸው በመሸምደድ/በመሐፈዝ/ የሚታወቁ ነቢዩን ጨምሮ በርካታ ሰዎች ነበሩ፡፡ ሆኖም #ዝንጉነት ያጠቃችው ስለነበር አስተማማኝ የመጠበቂያ መንገዶች አልነበሩም፡፡ ስለዚህ ቁርአን ለትውልድ ያለምንም እንከን መተላለፍ እንዳይችል አድርጎታል፡፡ እስኪ ነቢዩንና ከነቢዩ ጋር ሁለት ሱሃባዎችን እንውሰድ፤ እነርሱ ለሌሎቹ መነጽር ይሆኑናል፡-

🤕ነቢዩ ሙሐመድ🤕፡-
#ይረሱ_ነበር፣ ሰይጣንም እርሳቸውን የማስረሳት ብቃት ነበረው፡-

📖 (ሱረቱል አል-አንአም 6 ፡ 68)

"እነዚያንም በአንቀጾቻችን የሚገቡትን ባየህ ጊዜ ከእርሱ ሌላ በኾነ ወሬ እስከሚገቡ ድረስ ተዋቸው፡፡ ሰይጣንም (መከልከልህን) #ቢያስረሳህ ከትውስታ በኋላ ከበደለኞች ሕዝቦች ጋር አትቀመጥ፡፡"

📚 (ሱና አቡ ዳውድ 11 ፡ 2166፣ 5 ፡ 2169)

…….. እንዲህ አሉ፡- በሰላ ሰይጣን አንዳች ነገር #እንድረሳ_ካደረገኝ ወንዶቹ የአላህን ስም ከፍ ከፍ አድርጉ ሴቶቹ ደግሞ በእጆቻችሁ አጨብጭቡ አሉ፡፡ ከዛ በኋ ላ የአላህ መልእክተኛ ጸሎት ጀመሩ በዛን ወቅት ምንም አልረሱም ነበር፡፡ 👏👏👏