🙋♂🗣🙋 የጥያቄው ጩኸት ያለው ታዲያ አላህ ቁርአኑን ቃሉን ጠብቆ ጠብቆታል ወይ? ለትውልድስ ያለምንም እንከን መተላለፍ ችሏል ወይ? የሚለው ይሆናል፡፡ መልሱ👇👇👇👇👇👇
#ፈጽሞ #አልጠበቀውም፤ እንደ እስልምና የመረጃ ምንጮች ማለትም ሐዲሳቱ፣ የሲራ መጽሐፍቱ፣ ተፍሲራት እና እራሱ ቁርአን እንደሚናገሩት ለትውልድ ያለምንም ችግር መተላለፍ አልቻለም ይላሉ🤦♂🤦♀🤦♂🤦♀🤦♂
ይህ ቁርአን በሁለት መንገድ ይጠበቅ እንደ ነበር ይነገርለታል፡-
☝️ ሰዎች እንዲሐፍዙት /በቃላቸው እንዲሸመድዱት/ በማድረግ
✌️ እንዲጻፍ በማድረግ
😭ሆኖም ሁለቱም አስተማማኝ የመጠበቂያ መንገዶች አልነበሩም፡፡😭 በቅደም ተከተል ምሳሌዎችን እንመልከት፦👣
በቃላቸው በመሸምደድ ይደረግ የነበረው ጥበቃ፡-
በቃላቸው በመሸምደድ/በመሐፈዝ/ የሚታወቁ ነቢዩን ጨምሮ በርካታ ሰዎች ነበሩ፡፡ ሆኖም #ዝንጉነት ያጠቃችው ስለነበር አስተማማኝ የመጠበቂያ መንገዶች አልነበሩም፡፡ ስለዚህ ቁርአን ለትውልድ ያለምንም እንከን መተላለፍ እንዳይችል አድርጎታል፡፡ እስኪ ነቢዩንና ከነቢዩ ጋር ሁለት ሱሃባዎችን እንውሰድ፤ እነርሱ ለሌሎቹ መነጽር ይሆኑናል፡-
🤕ነቢዩ ሙሐመድ🤕፡-
#ይረሱ_ነበር፣ ሰይጣንም እርሳቸውን የማስረሳት ብቃት ነበረው፡-
📖 (ሱረቱል አል-አንአም 6 ፡ 68)
"እነዚያንም በአንቀጾቻችን የሚገቡትን ባየህ ጊዜ ከእርሱ ሌላ በኾነ ወሬ እስከሚገቡ ድረስ ተዋቸው፡፡ ሰይጣንም (መከልከልህን) #ቢያስረሳህ ከትውስታ በኋላ ከበደለኞች ሕዝቦች ጋር አትቀመጥ፡፡"
📚 (ሱና አቡ ዳውድ 11 ፡ 2166፣ 5 ፡ 2169)
…….. እንዲህ አሉ፡- በሰላ ሰይጣን አንዳች ነገር #እንድረሳ_ካደረገኝ ወንዶቹ የአላህን ስም ከፍ ከፍ አድርጉ ሴቶቹ ደግሞ በእጆቻችሁ አጨብጭቡ አሉ፡፡ ከዛ በኋ ላ የአላህ መልእክተኛ ጸሎት ጀመሩ በዛን ወቅት ምንም አልረሱም ነበር፡፡ 👏👏👏
#ፈጽሞ #አልጠበቀውም፤ እንደ እስልምና የመረጃ ምንጮች ማለትም ሐዲሳቱ፣ የሲራ መጽሐፍቱ፣ ተፍሲራት እና እራሱ ቁርአን እንደሚናገሩት ለትውልድ ያለምንም ችግር መተላለፍ አልቻለም ይላሉ🤦♂🤦♀🤦♂🤦♀🤦♂
ይህ ቁርአን በሁለት መንገድ ይጠበቅ እንደ ነበር ይነገርለታል፡-
☝️ ሰዎች እንዲሐፍዙት /በቃላቸው እንዲሸመድዱት/ በማድረግ
✌️ እንዲጻፍ በማድረግ
😭ሆኖም ሁለቱም አስተማማኝ የመጠበቂያ መንገዶች አልነበሩም፡፡😭 በቅደም ተከተል ምሳሌዎችን እንመልከት፦👣
በቃላቸው በመሸምደድ ይደረግ የነበረው ጥበቃ፡-
በቃላቸው በመሸምደድ/በመሐፈዝ/ የሚታወቁ ነቢዩን ጨምሮ በርካታ ሰዎች ነበሩ፡፡ ሆኖም #ዝንጉነት ያጠቃችው ስለነበር አስተማማኝ የመጠበቂያ መንገዶች አልነበሩም፡፡ ስለዚህ ቁርአን ለትውልድ ያለምንም እንከን መተላለፍ እንዳይችል አድርጎታል፡፡ እስኪ ነቢዩንና ከነቢዩ ጋር ሁለት ሱሃባዎችን እንውሰድ፤ እነርሱ ለሌሎቹ መነጽር ይሆኑናል፡-
🤕ነቢዩ ሙሐመድ🤕፡-
#ይረሱ_ነበር፣ ሰይጣንም እርሳቸውን የማስረሳት ብቃት ነበረው፡-
📖 (ሱረቱል አል-አንአም 6 ፡ 68)
"እነዚያንም በአንቀጾቻችን የሚገቡትን ባየህ ጊዜ ከእርሱ ሌላ በኾነ ወሬ እስከሚገቡ ድረስ ተዋቸው፡፡ ሰይጣንም (መከልከልህን) #ቢያስረሳህ ከትውስታ በኋላ ከበደለኞች ሕዝቦች ጋር አትቀመጥ፡፡"
📚 (ሱና አቡ ዳውድ 11 ፡ 2166፣ 5 ፡ 2169)
…….. እንዲህ አሉ፡- በሰላ ሰይጣን አንዳች ነገር #እንድረሳ_ካደረገኝ ወንዶቹ የአላህን ስም ከፍ ከፍ አድርጉ ሴቶቹ ደግሞ በእጆቻችሁ አጨብጭቡ አሉ፡፡ ከዛ በኋ ላ የአላህ መልእክተኛ ጸሎት ጀመሩ በዛን ወቅት ምንም አልረሱም ነበር፡፡ 👏👏👏