ሰዎች ሙሓመድን 'እማግጥ' 'womanizer' ይሉት ነበር
ነብዩ ሙሓመድ ማንም ሴት መጥታ "አግባኝ" ብትላቸው "እሽ" ከማለት ወደ ኋላ እንደማይሉ ማስረጃዎች አሉን። በሚገርም ሁኔታ ሰዎች ሴት ልጆቻቸውን እንኳን ለሙሓመድ እጅ መስጠት አይፈልጉም ነበር። በእርግጥ ሰዎቹን እረዳቸዋለው፤ምክኒያቱም ነብዩ በ ጋብቻ ታሪክ ውስጥ ተፈፅሞ የማያውቁ ነገሮችን ሲሰሩ ነበር። ለምሳሌ ያህል፣ በ አንድ ሌሊት እየዞሩ ከ 9ኙም ሚስቶቻቸው ጋር ግብረ ስጋ ግንኙነት እየፈፀሙ የሚያድሩ ሰው ነበሩ። ይሄ ነገር ደግሞ ለዬትኛዋም ሴት ጥሩ ስሜት አይሰጣትም።
ሓዲዙ እነሆ፦
Narrated Anas: The Prophet (ﷺ)used to visit (have sexual intercourse with)all his wives in one night and he had nine wives.”
"ነብዩ (ﷺ)በ አንድ ለሊት እየዞሩ ከ ሁሉም ሚስቶቻቸው ጋር ግብረ ስጋ ግንኙነት ይፈፅሙ ነበር። በዚያም ጊዜ ዘጠኝ ሚስቶች ነበሯቸው።"
Bukhari Book 62 Hadith 6
ይሄም አንሶ ነብዪ አንድ ቀን በሚስታቸው በ "ሓፍሳ" አልጋ ላይ ከገረዳቸው "ማሪያ" ጋር ግብረ ስጋ ግንኙነት እየፈፀሙ ሓፍሳ ያዘቻቸው። ከዛ ለሓፍሳ ሁለተኛ በዚህ ድርጊታቸው እንደማይመለሱበት ቃል ከገቡ በኋላ ብዙም ሳይቆዩ ጉደኛው አላህ ቀጥሎ ያለውን ቁርዓን አያ (ጥቅስ) አወረደላቸው።
ቁርዓን 66:1
"አንተ ነቢዩ ሆይ አላህ ለአንተ የፈቀደልህን ነገር ሚስቶችህን ማስወደድን የምትፈልግ ስትሆን (ባንተ ላይ) ለምን እርም ታደርጋለህ፤ አላህ እጅግ መሐሪ አዛኝ ነው።" 😉
ስለዚህ አላህ ከ ማርያ ጋር እንዲቀጥሉ ፈቀደላቸው ማለት ነው።
ማስረጃዎቻችን፦
1.ተፍሲር አል ጃለሌይን በ ሱራ 66:1 ላይ
2. ሱናን አን ነሳዒ 3411
እኔም ብሆን ልጅ ቢኖረኝና እንዲህ አይነት ሰው እሷን ለማግባት ቢጠይቀኝ በፍፁም አልስማማም። ለዚህም ነው በዚያን ጊዜ የነበሩ ሰዎች ሙሓመድን "አማግጥ" "womanizer" ብለው ለመጥራት የደፈሩት። ለዚህ ደግሞ ማስረጃዬን በ መቀጠል አቀርባለው።
የ አል ጠበሪ ታሪክ ቅጽ 9: ገጽ 139
'ለይላ" የምትባል አንዲት ሴት ነብዩ ጀርባቸውን ለፀሓይ ሰጥቶ በተቀመጡበት ከኋላ ወጥተ ትክሻቸውን ነካ ነካ አረገቻቸው። እሳቸውም "ማን ነው?" ብሎ ጠየቁ። እሷም መልሳ "የ አንድ 'ንፋስ ጋር ተፎካካሪ' ልጅ ነኝ፤ ለይላ ቢንት አል-ኻቲም እባላለው። ለ እርሶ እራሴን ለመስጠት (በ ጋብቻ) መጥቻለው፤ ስለዚህ አግባኝ።" አለቻቸው። ነብዩም መልሶ "እሽ፣ እቀበላለው" አሉ።እሷም ተመልሳ ለ ወገኖቿ ነብዩ እንዳገቧት ነገረቻቸው። ሰዎችም እንዲህ አሏት " ምን ሆነሻል?? አንቺ የተከበረሽ ልጅ ነሽ። ነብዩ ግን #እማግጥ "Womenizer" ። ስለዚህ ሒጂና ሓሳብሽን እንደቀየርሽ ንገሪው።" እሷም ሒዳ ጋብቻው እንዲቀር ጠየቀቻቸው። እሳቸውም ተስማሙበት። "ይላል
"...it is reported that Layla bt. al-Khatim b. 'Adl b. 'Amr b. Sawad b. Zafar b. al-Harith b. al-Khazraj approached the Prophet while his back was to the sun, and clapped him on his shoulder . He asked who it was, and she replied, "I am the daughter of one who competes with the wind. I am Layla bt. al-Khatim. I have come to offer myself [in marriage] to you, so marry me." He replied, "I accept." She went back to her people and said that the Messenger of God had married her. They said, "What a bad thing you have done! You are a self-respecting woman, but the Prophet is a womanizer. Seek an annulment from him." She went back to the Prophet and asked him to revoke the marriage and he complied with her request.
ሙስሊሞች ኮስተር ብላቹ ይህ ሰው ነብይ ነው ተቀበሉት ስትሉን ትንሽ እንኳን ሊከብዳቹ ይገባል።
@Jesuscrucified
@Jesuscrucified
ነብዩ ሙሓመድ ማንም ሴት መጥታ "አግባኝ" ብትላቸው "እሽ" ከማለት ወደ ኋላ እንደማይሉ ማስረጃዎች አሉን። በሚገርም ሁኔታ ሰዎች ሴት ልጆቻቸውን እንኳን ለሙሓመድ እጅ መስጠት አይፈልጉም ነበር። በእርግጥ ሰዎቹን እረዳቸዋለው፤ምክኒያቱም ነብዩ በ ጋብቻ ታሪክ ውስጥ ተፈፅሞ የማያውቁ ነገሮችን ሲሰሩ ነበር። ለምሳሌ ያህል፣ በ አንድ ሌሊት እየዞሩ ከ 9ኙም ሚስቶቻቸው ጋር ግብረ ስጋ ግንኙነት እየፈፀሙ የሚያድሩ ሰው ነበሩ። ይሄ ነገር ደግሞ ለዬትኛዋም ሴት ጥሩ ስሜት አይሰጣትም።
ሓዲዙ እነሆ፦
Narrated Anas: The Prophet (ﷺ)used to visit (have sexual intercourse with)all his wives in one night and he had nine wives.”
"ነብዩ (ﷺ)በ አንድ ለሊት እየዞሩ ከ ሁሉም ሚስቶቻቸው ጋር ግብረ ስጋ ግንኙነት ይፈፅሙ ነበር። በዚያም ጊዜ ዘጠኝ ሚስቶች ነበሯቸው።"
Bukhari Book 62 Hadith 6
ይሄም አንሶ ነብዪ አንድ ቀን በሚስታቸው በ "ሓፍሳ" አልጋ ላይ ከገረዳቸው "ማሪያ" ጋር ግብረ ስጋ ግንኙነት እየፈፀሙ ሓፍሳ ያዘቻቸው። ከዛ ለሓፍሳ ሁለተኛ በዚህ ድርጊታቸው እንደማይመለሱበት ቃል ከገቡ በኋላ ብዙም ሳይቆዩ ጉደኛው አላህ ቀጥሎ ያለውን ቁርዓን አያ (ጥቅስ) አወረደላቸው።
ቁርዓን 66:1
"አንተ ነቢዩ ሆይ አላህ ለአንተ የፈቀደልህን ነገር ሚስቶችህን ማስወደድን የምትፈልግ ስትሆን (ባንተ ላይ) ለምን እርም ታደርጋለህ፤ አላህ እጅግ መሐሪ አዛኝ ነው።" 😉
ስለዚህ አላህ ከ ማርያ ጋር እንዲቀጥሉ ፈቀደላቸው ማለት ነው።
ማስረጃዎቻችን፦
1.ተፍሲር አል ጃለሌይን በ ሱራ 66:1 ላይ
2. ሱናን አን ነሳዒ 3411
እኔም ብሆን ልጅ ቢኖረኝና እንዲህ አይነት ሰው እሷን ለማግባት ቢጠይቀኝ በፍፁም አልስማማም። ለዚህም ነው በዚያን ጊዜ የነበሩ ሰዎች ሙሓመድን "አማግጥ" "womanizer" ብለው ለመጥራት የደፈሩት። ለዚህ ደግሞ ማስረጃዬን በ መቀጠል አቀርባለው።
የ አል ጠበሪ ታሪክ ቅጽ 9: ገጽ 139
'ለይላ" የምትባል አንዲት ሴት ነብዩ ጀርባቸውን ለፀሓይ ሰጥቶ በተቀመጡበት ከኋላ ወጥተ ትክሻቸውን ነካ ነካ አረገቻቸው። እሳቸውም "ማን ነው?" ብሎ ጠየቁ። እሷም መልሳ "የ አንድ 'ንፋስ ጋር ተፎካካሪ' ልጅ ነኝ፤ ለይላ ቢንት አል-ኻቲም እባላለው። ለ እርሶ እራሴን ለመስጠት (በ ጋብቻ) መጥቻለው፤ ስለዚህ አግባኝ።" አለቻቸው። ነብዩም መልሶ "እሽ፣ እቀበላለው" አሉ።እሷም ተመልሳ ለ ወገኖቿ ነብዩ እንዳገቧት ነገረቻቸው። ሰዎችም እንዲህ አሏት " ምን ሆነሻል?? አንቺ የተከበረሽ ልጅ ነሽ። ነብዩ ግን #እማግጥ "Womenizer" ። ስለዚህ ሒጂና ሓሳብሽን እንደቀየርሽ ንገሪው።" እሷም ሒዳ ጋብቻው እንዲቀር ጠየቀቻቸው። እሳቸውም ተስማሙበት። "ይላል
"...it is reported that Layla bt. al-Khatim b. 'Adl b. 'Amr b. Sawad b. Zafar b. al-Harith b. al-Khazraj approached the Prophet while his back was to the sun, and clapped him on his shoulder . He asked who it was, and she replied, "I am the daughter of one who competes with the wind. I am Layla bt. al-Khatim. I have come to offer myself [in marriage] to you, so marry me." He replied, "I accept." She went back to her people and said that the Messenger of God had married her. They said, "What a bad thing you have done! You are a self-respecting woman, but the Prophet is a womanizer. Seek an annulment from him." She went back to the Prophet and asked him to revoke the marriage and he complied with her request.
ሙስሊሞች ኮስተር ብላቹ ይህ ሰው ነብይ ነው ተቀበሉት ስትሉን ትንሽ እንኳን ሊከብዳቹ ይገባል።
@Jesuscrucified
@Jesuscrucified