👳♀ሙስሊም👳 ብሆን ኖሮ፡- ኢየሱስ እንደ አንድ ነቢይ በባህርዩ፣ በስነ ምግባሩ፣ በአስተምህሮው ከመሐመድ #በጣም #በላቀ #መልኩ ለምን ጥሩ እንደነበረ በማሰብ እጠይቅ ነበር፡፡ "መላእክት ያሉትን (አስታውስ)፡- መርየም ሆይ አላህ ከርሱ በኾነው ቃል ስሙ አልመሲሕ ዒሳ የመርየም ልጅ በዚህ ዓለምና በመጨረሻውም ዓለም የተከበረ ከባለሟሎችም በኾነ (ልጅ) ያበስርሻል" 3.45፡፡
"እኔ ግን እላችኋለሁ፥ በሰማያት ላለ አባታችሁ ልጆች ትሆኑ ዘንድ #ጠላቶቻችሁን_ውደዱ፥ #የሚረግሙአችሁንም_መርቁ፥ #ለሚጠሉአችሁም_መልካም_አድርጉ፥ #ስለሚያሳድዱአችሁም_ጸልዩ፤ እርሱ በክፎዎችና በበጎዎች ላይ ፀሐይን ያወጣልና፥ በጻድቃንና በኃጢአተኞችም ላይ ዝናቡን ያዘንባልና።› ማቴዎስ 5.44-45፡፡
👉👉መሐመድ አለ፡🤦♂🤦♂🤦♂🤦♀🤦♀🤦♀
"ለነሱም ከማንኛውም ኀይልና ከታጀቡ ፈረሶችም የቻላችሁትን ሁሉ በርሱ የአላህን ጠላትና #ጠላታችሁን ሌሎችንም ከነርሱ በቀር ያሉትን የማታውቁዋቸውን አላህ የሚያውቃቸውን #(መናፍቃን) #የምታሸብሩበት ስትኾኑ አዘጋጁላቸው፡፡ ከማንኛውም ነገር በአላህ መንገድ የምትለግሱትም ምንዳው ወደናንተ በሙሉ ይሰጣል እናንተም አትበደሉም፡፡" 8:60፡፡
"እኔ ግን እላችኋለሁ፥ በሰማያት ላለ አባታችሁ ልጆች ትሆኑ ዘንድ #ጠላቶቻችሁን_ውደዱ፥ #የሚረግሙአችሁንም_መርቁ፥ #ለሚጠሉአችሁም_መልካም_አድርጉ፥ #ስለሚያሳድዱአችሁም_ጸልዩ፤ እርሱ በክፎዎችና በበጎዎች ላይ ፀሐይን ያወጣልና፥ በጻድቃንና በኃጢአተኞችም ላይ ዝናቡን ያዘንባልና።› ማቴዎስ 5.44-45፡፡
👉👉መሐመድ አለ፡🤦♂🤦♂🤦♂🤦♀🤦♀🤦♀
"ለነሱም ከማንኛውም ኀይልና ከታጀቡ ፈረሶችም የቻላችሁትን ሁሉ በርሱ የአላህን ጠላትና #ጠላታችሁን ሌሎችንም ከነርሱ በቀር ያሉትን የማታውቁዋቸውን አላህ የሚያውቃቸውን #(መናፍቃን) #የምታሸብሩበት ስትኾኑ አዘጋጁላቸው፡፡ ከማንኛውም ነገር በአላህ መንገድ የምትለግሱትም ምንዳው ወደናንተ በሙሉ ይሰጣል እናንተም አትበደሉም፡፡" 8:60፡፡
👍1