📌ሙስሊሞች ያላወቁት ጉድ📌
የዘመናችን ቁርዓን ከማን የተዘገበ ነው??
አብዛኞቻችን እንደምናውቀው ዛሬ ሙስሊሞች የሚያነቡት ቁርኣን ኻሊፋ ኡስማን ያዘገጃው ብለው የሚያስቡትን "version" ነው። ኻሊፋ ኡስማን ቀድመው የነበሩት "ቁርአኖች" ሰፊ ልዩነት ስለተገኘባቸው ቁርኣኑ በ ቁረይሽ አነባበብ ዘዴ ብቻ እንዲፃፍ በማድረግ ሌሎች የቀሩትን ሁሉ አቃጥሏል።
-Sahih al-Bukhari: vol. 6, bk. 61, no. 510
-Sunan al-Tirmithi: 3104
ኻሊፋ ኡስማን ባሳተመው ቁርኣን ግን ለ ነብዩ ሙሓመድ ቅርብ የሚባሉ የቁረኣን አዋቂዎች ሁሉም አልተስማሙም። ለምሳሌ " አብዱላህ ኢብኑ መስዑድ" እና "ኡበይ ቢን ከዓብ"
ለምሳሌ ያህል ኢብኑ መስዑድን እንመልከት
አብዱላህ እብኑ መስዑድ ማነው?
----------------------------------------
ነብዩ ሙሓመድ በ ሕይወት እያሉ፣በ ቁረአን እውቀታቸው ላቅ ያለ ደረጃ አሏቸው ከሚባሉ ደቀ መዛሙርት አንዱ አብዱላህ ኢብኑ መስዑድ ነው። ነብዩም በገዛ አንደበታቸው "ቁርኣንን ከሱ ተማሩ" ብሏል።
ሳሂህ አልቡካሪ ቅጽ 6 መጽሓፍ 61 ቁጥር 521
ማስሪቅ ዘግቦታል፦
አብዱላህ ቢን ኣዕመረ፣አብዱላ ኢብን መስዑድን ጠቅሶ እንዲህ ብሏል፤ " እሱን ሰው (ኢብን መስዑድን) ለዘላለም ልወደው ይገባኛል። ምክኒያቱም ነብዩ ሙሓመድ (ﷺ) እንዲህ ብለው ሰምቻለው፦ "ቁርዓን ከአራት ሰዎች ተማሩ፤ #አብዱላህ ኢብኑ መስዑድ፣ሳሊም፣ሙዓዝ እና ኡበይ ቢን ካዓብ"
... " خُذُوا الْقُرْآنَ مِنْ أَرْبَعَةٍ مِنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ مَسْعُودٍ وَسَالِمٍ وَمُعَاذٍ وَأُبَىِّ بْنِ كَعْبٍ ".
ኢብኑ መስዑድ መካ ውስጥ ከ ሙሓመድ ቀጥሎ ቁርዓንን ለመጀመሪያ ጊዜ ድምፁን ከፍ አድርጎ የቀራ ሰው ነው። ( ኢብን ኢሻቅ፣ ሲረት ረሱል አላህ ገጽ 141)
በሌላ ሓዲዝ ላይ ደግሞ አብዱላህ ኢብኑ መስዑድ በራሱ አንደበት እያንዳንዷን የቁርዓንን ጥቅስ (አያ) በጥንቃቄ ማወቅ ብቻ ሳይሆን ዬት ቦታ ላይ እንደወረደችም ሳይቀር እንደሚያውቅ እንዲያውም ከሱ በላይ እውቀት ያለው ሰው እንዳላጋጠመው ተናግሯል።
ማስረጃ፦ ሳሂህ አልቡካሪ ቅጽ 6 መጽሓፍ 61 ቁጥር 524
Narrated' Abdullah ibn Mas'ud:
By Allah other than Whom none has the right to be worshipped! There is no Sura revealed in Allah's Book but I know at what place it was revealed; and there is no Verse revealed in Allah's Book but I know about whom it was revealed. And if I know that there is somebody who knows Allah's Book better than I, and he is at a place that camels can reach, I would go to him.
ነጥቦቻችን
1. ኻሊፋ ኡስማን የቁረዓን ቅጂዎቹን ሲያቃጥል፣አዲሱን ቁረዓን አስተካክሎ እንዲፅፍ የታዘዘው ሰው"ዘይድ ቢን ሳቢት" ይባላል።
በቁረአኑ ስብስብም ሆነ ፅሑፍ ውስጥ ሙሓመድ የመሰከረላቸው 'አብዱላህ ኢብኑ መስዑድም' ሆን 'ኡበይ ቢን ከዓብ' አልተካተቱም። (Al Bukhari 6,61,526)
ይልቁንስ አብዱላህ ኢብኑ መስዑድ እንደተናገረው ዘይድ ቢን ሳቢት በኡስማን ትዕዛዝ ያዘጋጀው ቁርኣን ሕዝቡን የሚያስት ትክክልኛ ያልሆነ መፅሓፍ እንደሆነ ነው።
ማስረጃ፦ ኢብን ሳድ ኪታብ አል ተበቃት አል ከቢር ቅጽ 2 ገጽ 444
ኢብን መሱድ እንዲህ ብሏል፤
ሙስሊሙ ሕዝብ በ ቁርአኑ ንባብ በርግጥ ተታሏል። እኔ የማነበው ልክ ነብዩ ይቀሩት እንደነበረ አድርጌ ነው። ነብዩንም ከዘይድ ቢን ሳቢት አብልጬ እወዳለው። ከሱ በቀር ሌላ አምላክ በሌለው አምላክ እምላለው፤ ገና ዘይድ ቢን ሳቢት ሕፃን ሆኖ ከልጆች ጋር ጫወታ ሳይጨርስ ከ 70 በላይ የሚሆኑ ሱራዎችን ከነብዩ አፍ ተምሬያለው"
በተጨማሪም፣ ኢብኑ መስዑድ ኡስማን ያዘጋጀው ቁርኣን ትክክል አለመሆኑን ሲገልጽ ይህንን ተናግሯል
"ሙስሊም ሆይ ቁርዕኑን ኮፒ ከማድረግ ተቆጠቡ፤በ አንድ ሰውም እጅ ላይ( ዘይድ) እምነታቹን አትጣሉ።በ አላህ፣ እሱ ገና ሙስሊም ሳይሆንና በ አባቱ እቅፍ እያለ እኔ ሙስሊም ነበርኩ።..የኢራቅ ሕዝብ ሆይ ቁርኣኖቻችሁን ደብቁ፣ ያላችሁን ቁርኣን ሁሉ ደብቁ።"
-ተፍሲር አል ቁርጡቢ ቅጽ 1 ገፅ 53
-ሳሂህ ሙስሊም መፅሓፍ 31:6022
ስለዚህ፣ ከ እብኑ መስዑድ የምንረዳው የዘመናችን ቁረዓን ለሙሓመድ ከወረደው ቁርዓን የተለየ ነው ማለት ነው።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፤ አንድ አስደንጋጭ ነገር ሳናጠና አናልፍም።
ቁርአን፣ልክ እንደ ሓዲዝ ታማኝ ተብለው ከሚታመኑ የ ዘጋቢዎች ሰንሰለት "ኢስናድ" (chain of narration) የተዘገበ መሆን አለበት። ( Yasir Qadhi: An Introduction to Science of the Qur'an page 187)
ዛሬ ላይ ወደ 27 የሚሆኑ የቁርአን አይነት "version" አሉ። ከነኚህ ውስጥ 95%ፐርሰንቱ ሙስሊም "ሓፍስ" የተሰኘውን ቁረዓን ነው የሚያነበው። "ሓፍስ" የተባለበትም ምክኒያት የቁርዓኑ "ኢስናድ" የተዘገበው ከ "ሓፍስ" ስለሆነ ነው። ይህንን ከ ሓፍስ ቁረዓን መጀመሪያ ገጽ ላይ ማግኘት ይቻለል።
ማስረጃ ለምትፈልጉ ሙስሊሞች 'ኢስናዱ' እነሆ፦
رواية حفص بن سليمن بن المغيرة الاسدي الكوف لقراة عاصم بن ابي النجود الكوفي التابعي حن ابي عبدالرحمن عبااله ابن حبيب السلم عن عٽمان بن عفان, وعلي بن اب طالب, وزيد بن ٽابت, وابي ابن كعب عن النبي
ጥያቄያችን ይህ የ ሙስሊሞች እምነት የተጣለበት "ሓፍስ" የሚባለው ሰው ታማኝ ነውን??? አብረን እንመልከት
ሙስናድ ኢማም አህመድ እብን ሓንባል ቅጽ 1 ሓዲዝ ቁጥር 1267( 1268)
" መልዕክተኛውን (ሙሓመድ) እንዲህ አሉ፦ ቁርአንን በልቡ የሚያነብና የሚማር ሰው 10 ለሚሆኑ የቤተሰብ አባሎቹ ከ ጋህነም እንዲወጡ ምልጃ የማድረግ መብት ይሰጠዋል"
እዚው ሓዲዝ ላይ የሓዲዙ ፀሓፊ እንዲህ ብሏል
"1. ይህ ሓዲዝ "ዳኢፍ" ነው ወይም "ደካማ" ነው። ምክኒያቱም በ ዘጋቢዎች ሰንስለት ውስጥ #ሓፍስ ስላለ ነው።"
2. "ሓፍስ በ ሓዲዝ ውስጥ የተጣጣለ ወይ ደካማ ዘጋቢ ነው "وحو متروك الحديٽ" ዋሁወ መትሩኩ አል ሓዲዝ"
(He is rejected in Hadeeth)
3.ቀጥሎም እንዲህ ይላል " ትላልቅ የ እስልምና ምሁራን እነ ኢማም አል-ቡኻሪ፣አል ሓፊዝ እንድህ ብሏል " #ሓፍስ #ተቀባይነት #የለውም"
4. ቀጥሎ እንዲህ ይላል "ሓፍስ መፅሓፍትን ከ ሰው ወስዶ በዛው ሰርቆ ይጠፋል"
5. ቀጥሎ እንዲህ ይላል "و كان كذاب" "ወካነ ከዛባን"
#ውሸታም ነበረ ( He was a liar!!")
ድምዳሜ
ሙስሊሞች ዛሬ ላይ የሚያነቡት ቁርኣን በ ባሕሪይው #ውሸታም #ሌባ #የማይታመን ሰው የዘገበውን ቁርዓን እንደሆነ ሙግታችንን በ ግልፅ አቅርበናል።
ሙሓመዳውያን ነብዩ ሙሓመድ እራሳቸው የመሰከሩለት የ አብዱላህ ኢብኑ መስዑድ ቁረዓንን ጥለው ውሸታሙን "ሓፍስ" የተቀበሉበት ምክኒያት ምን ይሆን??? ታድያስ ቁርኣኑ ይታመናል ስንል ትንሽ እንኲን አይከብድም???
@Jesuscrucified
@Jesuscrucified
የዘመናችን ቁርዓን ከማን የተዘገበ ነው??
አብዛኞቻችን እንደምናውቀው ዛሬ ሙስሊሞች የሚያነቡት ቁርኣን ኻሊፋ ኡስማን ያዘገጃው ብለው የሚያስቡትን "version" ነው። ኻሊፋ ኡስማን ቀድመው የነበሩት "ቁርአኖች" ሰፊ ልዩነት ስለተገኘባቸው ቁርኣኑ በ ቁረይሽ አነባበብ ዘዴ ብቻ እንዲፃፍ በማድረግ ሌሎች የቀሩትን ሁሉ አቃጥሏል።
-Sahih al-Bukhari: vol. 6, bk. 61, no. 510
-Sunan al-Tirmithi: 3104
ኻሊፋ ኡስማን ባሳተመው ቁርኣን ግን ለ ነብዩ ሙሓመድ ቅርብ የሚባሉ የቁረኣን አዋቂዎች ሁሉም አልተስማሙም። ለምሳሌ " አብዱላህ ኢብኑ መስዑድ" እና "ኡበይ ቢን ከዓብ"
ለምሳሌ ያህል ኢብኑ መስዑድን እንመልከት
አብዱላህ እብኑ መስዑድ ማነው?
----------------------------------------
ነብዩ ሙሓመድ በ ሕይወት እያሉ፣በ ቁረአን እውቀታቸው ላቅ ያለ ደረጃ አሏቸው ከሚባሉ ደቀ መዛሙርት አንዱ አብዱላህ ኢብኑ መስዑድ ነው። ነብዩም በገዛ አንደበታቸው "ቁርኣንን ከሱ ተማሩ" ብሏል።
ሳሂህ አልቡካሪ ቅጽ 6 መጽሓፍ 61 ቁጥር 521
ማስሪቅ ዘግቦታል፦
አብዱላህ ቢን ኣዕመረ፣አብዱላ ኢብን መስዑድን ጠቅሶ እንዲህ ብሏል፤ " እሱን ሰው (ኢብን መስዑድን) ለዘላለም ልወደው ይገባኛል። ምክኒያቱም ነብዩ ሙሓመድ (ﷺ) እንዲህ ብለው ሰምቻለው፦ "ቁርዓን ከአራት ሰዎች ተማሩ፤ #አብዱላህ ኢብኑ መስዑድ፣ሳሊም፣ሙዓዝ እና ኡበይ ቢን ካዓብ"
... " خُذُوا الْقُرْآنَ مِنْ أَرْبَعَةٍ مِنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ مَسْعُودٍ وَسَالِمٍ وَمُعَاذٍ وَأُبَىِّ بْنِ كَعْبٍ ".
ኢብኑ መስዑድ መካ ውስጥ ከ ሙሓመድ ቀጥሎ ቁርዓንን ለመጀመሪያ ጊዜ ድምፁን ከፍ አድርጎ የቀራ ሰው ነው። ( ኢብን ኢሻቅ፣ ሲረት ረሱል አላህ ገጽ 141)
በሌላ ሓዲዝ ላይ ደግሞ አብዱላህ ኢብኑ መስዑድ በራሱ አንደበት እያንዳንዷን የቁርዓንን ጥቅስ (አያ) በጥንቃቄ ማወቅ ብቻ ሳይሆን ዬት ቦታ ላይ እንደወረደችም ሳይቀር እንደሚያውቅ እንዲያውም ከሱ በላይ እውቀት ያለው ሰው እንዳላጋጠመው ተናግሯል።
ማስረጃ፦ ሳሂህ አልቡካሪ ቅጽ 6 መጽሓፍ 61 ቁጥር 524
Narrated' Abdullah ibn Mas'ud:
By Allah other than Whom none has the right to be worshipped! There is no Sura revealed in Allah's Book but I know at what place it was revealed; and there is no Verse revealed in Allah's Book but I know about whom it was revealed. And if I know that there is somebody who knows Allah's Book better than I, and he is at a place that camels can reach, I would go to him.
ነጥቦቻችን
1. ኻሊፋ ኡስማን የቁረዓን ቅጂዎቹን ሲያቃጥል፣አዲሱን ቁረዓን አስተካክሎ እንዲፅፍ የታዘዘው ሰው"ዘይድ ቢን ሳቢት" ይባላል።
በቁረአኑ ስብስብም ሆነ ፅሑፍ ውስጥ ሙሓመድ የመሰከረላቸው 'አብዱላህ ኢብኑ መስዑድም' ሆን 'ኡበይ ቢን ከዓብ' አልተካተቱም። (Al Bukhari 6,61,526)
ይልቁንስ አብዱላህ ኢብኑ መስዑድ እንደተናገረው ዘይድ ቢን ሳቢት በኡስማን ትዕዛዝ ያዘጋጀው ቁርኣን ሕዝቡን የሚያስት ትክክልኛ ያልሆነ መፅሓፍ እንደሆነ ነው።
ማስረጃ፦ ኢብን ሳድ ኪታብ አል ተበቃት አል ከቢር ቅጽ 2 ገጽ 444
ኢብን መሱድ እንዲህ ብሏል፤
ሙስሊሙ ሕዝብ በ ቁርአኑ ንባብ በርግጥ ተታሏል። እኔ የማነበው ልክ ነብዩ ይቀሩት እንደነበረ አድርጌ ነው። ነብዩንም ከዘይድ ቢን ሳቢት አብልጬ እወዳለው። ከሱ በቀር ሌላ አምላክ በሌለው አምላክ እምላለው፤ ገና ዘይድ ቢን ሳቢት ሕፃን ሆኖ ከልጆች ጋር ጫወታ ሳይጨርስ ከ 70 በላይ የሚሆኑ ሱራዎችን ከነብዩ አፍ ተምሬያለው"
በተጨማሪም፣ ኢብኑ መስዑድ ኡስማን ያዘጋጀው ቁርኣን ትክክል አለመሆኑን ሲገልጽ ይህንን ተናግሯል
"ሙስሊም ሆይ ቁርዕኑን ኮፒ ከማድረግ ተቆጠቡ፤በ አንድ ሰውም እጅ ላይ( ዘይድ) እምነታቹን አትጣሉ።በ አላህ፣ እሱ ገና ሙስሊም ሳይሆንና በ አባቱ እቅፍ እያለ እኔ ሙስሊም ነበርኩ።..የኢራቅ ሕዝብ ሆይ ቁርኣኖቻችሁን ደብቁ፣ ያላችሁን ቁርኣን ሁሉ ደብቁ።"
-ተፍሲር አል ቁርጡቢ ቅጽ 1 ገፅ 53
-ሳሂህ ሙስሊም መፅሓፍ 31:6022
ስለዚህ፣ ከ እብኑ መስዑድ የምንረዳው የዘመናችን ቁረዓን ለሙሓመድ ከወረደው ቁርዓን የተለየ ነው ማለት ነው።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፤ አንድ አስደንጋጭ ነገር ሳናጠና አናልፍም።
ቁርአን፣ልክ እንደ ሓዲዝ ታማኝ ተብለው ከሚታመኑ የ ዘጋቢዎች ሰንሰለት "ኢስናድ" (chain of narration) የተዘገበ መሆን አለበት። ( Yasir Qadhi: An Introduction to Science of the Qur'an page 187)
ዛሬ ላይ ወደ 27 የሚሆኑ የቁርአን አይነት "version" አሉ። ከነኚህ ውስጥ 95%ፐርሰንቱ ሙስሊም "ሓፍስ" የተሰኘውን ቁረዓን ነው የሚያነበው። "ሓፍስ" የተባለበትም ምክኒያት የቁርዓኑ "ኢስናድ" የተዘገበው ከ "ሓፍስ" ስለሆነ ነው። ይህንን ከ ሓፍስ ቁረዓን መጀመሪያ ገጽ ላይ ማግኘት ይቻለል።
ማስረጃ ለምትፈልጉ ሙስሊሞች 'ኢስናዱ' እነሆ፦
رواية حفص بن سليمن بن المغيرة الاسدي الكوف لقراة عاصم بن ابي النجود الكوفي التابعي حن ابي عبدالرحمن عبااله ابن حبيب السلم عن عٽمان بن عفان, وعلي بن اب طالب, وزيد بن ٽابت, وابي ابن كعب عن النبي
ጥያቄያችን ይህ የ ሙስሊሞች እምነት የተጣለበት "ሓፍስ" የሚባለው ሰው ታማኝ ነውን??? አብረን እንመልከት
ሙስናድ ኢማም አህመድ እብን ሓንባል ቅጽ 1 ሓዲዝ ቁጥር 1267( 1268)
" መልዕክተኛውን (ሙሓመድ) እንዲህ አሉ፦ ቁርአንን በልቡ የሚያነብና የሚማር ሰው 10 ለሚሆኑ የቤተሰብ አባሎቹ ከ ጋህነም እንዲወጡ ምልጃ የማድረግ መብት ይሰጠዋል"
እዚው ሓዲዝ ላይ የሓዲዙ ፀሓፊ እንዲህ ብሏል
"1. ይህ ሓዲዝ "ዳኢፍ" ነው ወይም "ደካማ" ነው። ምክኒያቱም በ ዘጋቢዎች ሰንስለት ውስጥ #ሓፍስ ስላለ ነው።"
2. "ሓፍስ በ ሓዲዝ ውስጥ የተጣጣለ ወይ ደካማ ዘጋቢ ነው "وحو متروك الحديٽ" ዋሁወ መትሩኩ አል ሓዲዝ"
(He is rejected in Hadeeth)
3.ቀጥሎም እንዲህ ይላል " ትላልቅ የ እስልምና ምሁራን እነ ኢማም አል-ቡኻሪ፣አል ሓፊዝ እንድህ ብሏል " #ሓፍስ #ተቀባይነት #የለውም"
4. ቀጥሎ እንዲህ ይላል "ሓፍስ መፅሓፍትን ከ ሰው ወስዶ በዛው ሰርቆ ይጠፋል"
5. ቀጥሎ እንዲህ ይላል "و كان كذاب" "ወካነ ከዛባን"
#ውሸታም ነበረ ( He was a liar!!")
ድምዳሜ
ሙስሊሞች ዛሬ ላይ የሚያነቡት ቁርኣን በ ባሕሪይው #ውሸታም #ሌባ #የማይታመን ሰው የዘገበውን ቁርዓን እንደሆነ ሙግታችንን በ ግልፅ አቅርበናል።
ሙሓመዳውያን ነብዩ ሙሓመድ እራሳቸው የመሰከሩለት የ አብዱላህ ኢብኑ መስዑድ ቁረዓንን ጥለው ውሸታሙን "ሓፍስ" የተቀበሉበት ምክኒያት ምን ይሆን??? ታድያስ ቁርኣኑ ይታመናል ስንል ትንሽ እንኲን አይከብድም???
@Jesuscrucified
@Jesuscrucified